ኢኽላስ ማጣት‼️
▬ ▬ ▬ ▬ ▬
✍እያንዳንዷን የምንተገብራትን ዲናዊ ተግባራት በኢኽላስ ልናደርገውና የአላህንና የመልክተኛውን ውዴታ ፈልገን ሊሆን ይገባል!!
*
ይህ ማለት የሰዎች ጋጋታ፣ ሙገሳና ጭብጨባ ላይደንቅህ፤ በተቃራኒው ደግሞ የሰዎችን ጭብጨባና ሙገሳን ሳትጠብቅ ከጀሊሉ ጋር ብቻ ተሳሰብ።
:
ካልሆነ ግን ዋጋም አይኖርህ!
እንደውም ኢኽላስ ከሌለ ክስረት ውስጥ ነን‼️
ነቢዩ (ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንድህ ይላሉ:-
«በናንተ ላይ ምንም ነገር አልፈራላችሁም ትንሿን ሽርክ እንጅ፣ ትንሿ ሽርክ ማለት ምንድን ነው? ሲሏቸው ለዩውልኝ (ይስሙልኝ) ብሎ መስራት ነው ብለው መለሱ»።
ከይዩልኝና ከይስሙልኝ አላህ ይጠብቀን‼️
*
✔️ እዚህ ሚዲያም ላይ ሆነ ሌላም ቦታ በምታስተላልፈው ኢስላማዊ እውቀት የአላህን እዝነትና ምህረት ፈልገህበት እና በኢኽላስ መሆን አለበት።
||
➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
▬ ▬ ▬ ▬ ▬
✍እያንዳንዷን የምንተገብራትን ዲናዊ ተግባራት በኢኽላስ ልናደርገውና የአላህንና የመልክተኛውን ውዴታ ፈልገን ሊሆን ይገባል!!
*
ይህ ማለት የሰዎች ጋጋታ፣ ሙገሳና ጭብጨባ ላይደንቅህ፤ በተቃራኒው ደግሞ የሰዎችን ጭብጨባና ሙገሳን ሳትጠብቅ ከጀሊሉ ጋር ብቻ ተሳሰብ።
:
ካልሆነ ግን ዋጋም አይኖርህ!
እንደውም ኢኽላስ ከሌለ ክስረት ውስጥ ነን‼️
ነቢዩ (ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንድህ ይላሉ:-
«በናንተ ላይ ምንም ነገር አልፈራላችሁም ትንሿን ሽርክ እንጅ፣ ትንሿ ሽርክ ማለት ምንድን ነው? ሲሏቸው ለዩውልኝ (ይስሙልኝ) ብሎ መስራት ነው ብለው መለሱ»።
ከይዩልኝና ከይስሙልኝ አላህ ይጠብቀን‼️
*
✔️ እዚህ ሚዲያም ላይ ሆነ ሌላም ቦታ በምታስተላልፈው ኢስላማዊ እውቀት የአላህን እዝነትና ምህረት ፈልገህበት እና በኢኽላስ መሆን አለበት።
||
➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
👍1
ቀደምቶችሽን ምሰይ!
➖➖➖➖➖➖➖
አለም በኮፒ ተሞልታለች ውድ እህቴ አንቺ ምሳሌሽ የአለምን ኮፒ ሳይሆን የነዛ እንቁ ጀግና እስልምና ያፈራቸው ሰሀቢያቶችሽ የነሱ ኮፒ ሆነሽ ተገኝ።
➖➖➖➖➖➖➖
አለም በኮፒ ተሞልታለች ውድ እህቴ አንቺ ምሳሌሽ የአለምን ኮፒ ሳይሆን የነዛ እንቁ ጀግና እስልምና ያፈራቸው ሰሀቢያቶችሽ የነሱ ኮፒ ሆነሽ ተገኝ።
👍3
የእዉቀት ፍሬዉ አላህን መፍራት ነዉ።እዉቀት ማለት የተሸመደደወ ሳይሆን የጠቀመዉ ነዉ።
ስንቶቻችነን የሰዉ ጽሁፍ ፈልገን አስፈልገን የራሳችንን አስመስለን እምንለጥፈዉ አጀብ
የሰዉ ፅሁፍ በመፈለግ ቢዚ አንሁን !እራሳችንን እንጻፍ እንቅራ ወይም ያገኘንበትን አድራሻ እንለጥፍ ወደራሳችንን አናስጠጋ።
ስንቶቻችነን የሰዉ ጽሁፍ ፈልገን አስፈልገን የራሳችንን አስመስለን እምንለጥፈዉ አጀብ
የሰዉ ፅሁፍ በመፈለግ ቢዚ አንሁን !እራሳችንን እንጻፍ እንቅራ ወይም ያገኘንበትን አድራሻ እንለጥፍ ወደራሳችንን አናስጠጋ።
👍7
✍ ከጠላት ( ከጨካኝ ባለስልጣን ጋር ሲገናኙ )
اَللَّهُمَّ إِنَّا نَجْعَلُكَ فِيْ نُحُوْرِهِمْ وَنَعُوْذُ بِكَ مِنْ شُرُوْرِهِمْ.
✅ አላህ ሆይ! እኛ (ከጠላቶቻችን) ግንባር አድርገንሃል፡፡ ከተንኮላቸውም በአንተ እንጠበቃለን፡፡
اَللَّهُمَّ أَنْتَ عَضُدِيْ، وَأَنْتَ نَصِيْرِيْ، بِكَ أَجُوْلُ، وَبِكَ أَصُوْلُ، وَبِكَ أُقَاتِلُ.
➷ አላህ ወይ! አንተ መከታዬ ነህ፡፡ አንተ ረዳቴ ነህ፡፡ በአንተ (ኃይል) እንቀሳቀሳለሁ፡፡ በአንተ ሐይል እጠበቃለሁ፡፡ በአንተ ረዳትነት እፋለማለሁ፡፡
حَسْبُنَا اللهُ وَنِعْمَ الْوَكِيْلُ.
አላህ ጠባቂያችን ነው፡፡ (አላህ) ያማረ መመኪያ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
اَللَّهُمَّ إِنَّا نَجْعَلُكَ فِيْ نُحُوْرِهِمْ وَنَعُوْذُ بِكَ مِنْ شُرُوْرِهِمْ.
✅ አላህ ሆይ! እኛ (ከጠላቶቻችን) ግንባር አድርገንሃል፡፡ ከተንኮላቸውም በአንተ እንጠበቃለን፡፡
اَللَّهُمَّ أَنْتَ عَضُدِيْ، وَأَنْتَ نَصِيْرِيْ، بِكَ أَجُوْلُ، وَبِكَ أَصُوْلُ، وَبِكَ أُقَاتِلُ.
➷ አላህ ወይ! አንተ መከታዬ ነህ፡፡ አንተ ረዳቴ ነህ፡፡ በአንተ (ኃይል) እንቀሳቀሳለሁ፡፡ በአንተ ሐይል እጠበቃለሁ፡፡ በአንተ ረዳትነት እፋለማለሁ፡፡
حَسْبُنَا اللهُ وَنِعْمَ الْوَكِيْلُ.
አላህ ጠባቂያችን ነው፡፡ (አላህ) ያማረ መመኪያ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
👍2
Forwarded from قَنَـاۃُ أَبِي عُـثَـيـمِـيـن السَّلَفِـي
✍ መኖርስ ወሎ ነው ..!!!
▪️ ማጋነን አይደለም ወዳጄ እውነትም ነው ፍቅራቸው እና ለሰው ያላቸው ውዴታ ይገዛሀል ሓቂቀን ..!!
▪️ ሄዶ ያያቸውና ትንሽ የተቀመጠባቸው ይመሰክራል ወሎዎች ጋር ሂደህ ተደስተህ እንጅ ተከፍተህ አትመጣም ሱብሃነሏህ ቃላትም የለኝም ..!!
▪️ አላህ ያቆያችሁ ምን ይባላል ፍቅር እና ውዴታችሁ ያስቀናል ከወሎ ስወጣ እውነት ለመናገር እየከፋኝ ነው ግን ምን ይደረጋል ብላችሁ ነው ግዴታ ሁኖብኝ እንጅ ..!!
▪️አሁንማ አልሀምዱሊላህ ዘመድ አዝማድ ስላሉን እዛ መመላለሳችን አይቀርም አላህ ይጠብቃችሁ ከክፉ ነገር ክፏችሁን አንስማ ..!!
▪️ ከሚሴ ፤ ኮምቦልቻ ፤ ደሴ ፤ ቦረና ፤ ሓይቅ ፤ ውጫሌ ፤ ውርጌሳ ፤ መርሳ ፤ ወልዲያ ፤ .....
👉 ወሎ እውነትም ገራገር ሰውም ሀገሩም
✍ ኢብኑ ዝናቤ አልጀበርቲ
http://t.me/abuUseyminabdurehman
http://t.me/abuUseyminabdurehman
▪️ ማጋነን አይደለም ወዳጄ እውነትም ነው ፍቅራቸው እና ለሰው ያላቸው ውዴታ ይገዛሀል ሓቂቀን ..!!
▪️ ሄዶ ያያቸውና ትንሽ የተቀመጠባቸው ይመሰክራል ወሎዎች ጋር ሂደህ ተደስተህ እንጅ ተከፍተህ አትመጣም ሱብሃነሏህ ቃላትም የለኝም ..!!
▪️ አላህ ያቆያችሁ ምን ይባላል ፍቅር እና ውዴታችሁ ያስቀናል ከወሎ ስወጣ እውነት ለመናገር እየከፋኝ ነው ግን ምን ይደረጋል ብላችሁ ነው ግዴታ ሁኖብኝ እንጅ ..!!
▪️አሁንማ አልሀምዱሊላህ ዘመድ አዝማድ ስላሉን እዛ መመላለሳችን አይቀርም አላህ ይጠብቃችሁ ከክፉ ነገር ክፏችሁን አንስማ ..!!
▪️ ከሚሴ ፤ ኮምቦልቻ ፤ ደሴ ፤ ቦረና ፤ ሓይቅ ፤ ውጫሌ ፤ ውርጌሳ ፤ መርሳ ፤ ወልዲያ ፤ .....
👉 ወሎ እውነትም ገራገር ሰውም ሀገሩም
✍ ኢብኑ ዝናቤ አልጀበርቲ
http://t.me/abuUseyminabdurehman
http://t.me/abuUseyminabdurehman
قَنَـاۃُ أَبِي عُـثَـيـمِـيـن السَّلَفِـي
✍ መኖርስ ወሎ ነው ..!!! ▪️ ማጋነን አይደለም ወዳጄ እውነትም ነው ፍቅራቸው እና ለሰው ያላቸው ውዴታ ይገዛሀል ሓቂቀን ..!! ▪️ ሄዶ ያያቸውና ትንሽ የተቀመጠባቸው ይመሰክራል ወሎዎች ጋር ሂደህ ተደስተህ እንጅ ተከፍተህ አትመጣም ሱብሃነሏህ ቃላትም የለኝም ..!! ▪️ አላህ ያቆያችሁ ምን ይባላል ፍቅር እና ውዴታችሁ ያስቀናል ከወሎ ስወጣ እውነት ለመናገር እየከፋኝ ነው ግን ምን ይደረጋል…
👆👆👆
⇛ወሎ ሲነሳ ደግነት፣ ፍቅር፣ የዋህነት ቀደምው ወደ ሰው ህሌና የሚመጡ መገለጫዎቹ ናቸው፡፡ ወሎ የፍቅር አምባ ነው፡፡
⇛ወሎ ፍቅር ብቻ አይደለም እምነትም ነው ፡፡ ወሎ ተነግሮ የማያልቅ፣ ተጽፎ የማይጠናቀቅ በፍቅርና በየዋህነት ላይ የታነጸ ሐይማኖት አለው፡፡
⇛ወሎ አማራውና አገው፣አርጎባና ኦሮሞ፣ ራያና ትግሬ በብሔር በአንድነትና በፍቅር የሚኖሩበት፣ በተለያየ ቋንቋ የሚዘምሩት፣ ፍቅር የሚጋሩበት የፍቅር ምድርና ተምሳሌት ነው፡፡የወሎየ የንግግር ዘየ በራሱ ልዩ ኪነ ጥበባዊ ውበትና ስበት አለው፡፡
☞ብቻ ስለ ወሎ ተነግሮ የማያልቅ ተፅፎ የማይጠናቀቅ የ ፍቅር፣ የታሪክ፣ የ ሀይማኖት .... መገኛ ነው።
✍አቡ ሱፍያን
⇛ወሎ ሲነሳ ደግነት፣ ፍቅር፣ የዋህነት ቀደምው ወደ ሰው ህሌና የሚመጡ መገለጫዎቹ ናቸው፡፡ ወሎ የፍቅር አምባ ነው፡፡
⇛ወሎ ፍቅር ብቻ አይደለም እምነትም ነው ፡፡ ወሎ ተነግሮ የማያልቅ፣ ተጽፎ የማይጠናቀቅ በፍቅርና በየዋህነት ላይ የታነጸ ሐይማኖት አለው፡፡
⇛ወሎ አማራውና አገው፣አርጎባና ኦሮሞ፣ ራያና ትግሬ በብሔር በአንድነትና በፍቅር የሚኖሩበት፣ በተለያየ ቋንቋ የሚዘምሩት፣ ፍቅር የሚጋሩበት የፍቅር ምድርና ተምሳሌት ነው፡፡የወሎየ የንግግር ዘየ በራሱ ልዩ ኪነ ጥበባዊ ውበትና ስበት አለው፡፡
☞ብቻ ስለ ወሎ ተነግሮ የማያልቅ ተፅፎ የማይጠናቀቅ የ ፍቅር፣ የታሪክ፣ የ ሀይማኖት .... መገኛ ነው።
✍አቡ ሱፍያን
Forwarded from Abu_Oubeida~channel
በልኩ ቢሆን ደግ ነው።
~~
በተደጋጋሚ ስለ እህቶች የሚፃፈውም ሆነ በእህቶች ላይ የሚነገረው ድንበር ማለፍ እንዳይኖርበት እና ኢኽላስም ይታሰብበት።ሰለ_እህቶች መፃፍህ ኮመንቶችን ማዥጎድጎጃ መሆን የለበትም።አንዳንዱ ምክር ሰውን "ማጀራጀር"አለበት።አንዳንዴ ስለማይሰሩት ነገር መናገርም ሊያሸማቅቅ ይገባል።አንዳች ትዳር የሌላቸው ሰዎች ስለ ትዳር ደግነት ቢናገሩ አያምርም።አንዱ ኑሮ ንፍሮ የሆነበት ስለ ሁለተኛ ሚስት ቀደም ቀደም ማለት አደበ_ቢስነት እንዳይሆን።
አቡ_ዐበይዳ
https://t.me/AbuOubeida
~~
በተደጋጋሚ ስለ እህቶች የሚፃፈውም ሆነ በእህቶች ላይ የሚነገረው ድንበር ማለፍ እንዳይኖርበት እና ኢኽላስም ይታሰብበት።ሰለ_እህቶች መፃፍህ ኮመንቶችን ማዥጎድጎጃ መሆን የለበትም።አንዳንዱ ምክር ሰውን "ማጀራጀር"አለበት።አንዳንዴ ስለማይሰሩት ነገር መናገርም ሊያሸማቅቅ ይገባል።አንዳች ትዳር የሌላቸው ሰዎች ስለ ትዳር ደግነት ቢናገሩ አያምርም።አንዱ ኑሮ ንፍሮ የሆነበት ስለ ሁለተኛ ሚስት ቀደም ቀደም ማለት አደበ_ቢስነት እንዳይሆን።
አቡ_ዐበይዳ
https://t.me/AbuOubeida
Telegram
Abu_Oubeida~channel
من أحب أن لا ينقطع عمله بعد موته فلينشر العلم
{ابن الجوذي رحمه الله /التذكرة(٥٥)
{ابن الجوذي رحمه الله /التذكرة(٥٥)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🌺የጠዋት_ዚክር📿
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
قالَ ابنُ القيّم رحِمَه الله:
الذِّكر هُو رُوح الأعمَالِ الصّالِحَة فإذَا خَلا العَمل عَن الذِّكر كَان كالجَسدِ الذِي لَا رُوحَ فِيهِ"!.
مَدارِج السّالكِين (٢ - ٤٧٦)
ኢብኑል ቀይም ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላል :-"ዚክር የመልካም ስራ ሁሉ ሩህ ነው ስራ ከዚክር ከተገለለ ሩህ እንደሌለው አካል ነው "
📚መዳሪጁ አስሳሊኪን ( 2/476 )
↷ ⇣🌹⇣↷
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
قالَ ابنُ القيّم رحِمَه الله:
الذِّكر هُو رُوح الأعمَالِ الصّالِحَة فإذَا خَلا العَمل عَن الذِّكر كَان كالجَسدِ الذِي لَا رُوحَ فِيهِ"!.
مَدارِج السّالكِين (٢ - ٤٧٦)
ኢብኑል ቀይም ረሂመሁላሁ እንዲህ ይላል :-"ዚክር የመልካም ስራ ሁሉ ሩህ ነው ስራ ከዚክር ከተገለለ ሩህ እንደሌለው አካል ነው "
📚መዳሪጁ አስሳሊኪን ( 2/476 )
↷ ⇣🌹⇣↷
የነብዩን አስተምህሮ መሰረት በማድረግ አላህን በብችኝነት እያመለከ ከመጤ ነገሮች ( ከቢድዓ) የራቀ ፍጡር እጅጉን የታደለ ነው ።
አላህን በብችኝነት ማምለክ ፣ አምልኮ አፈፃፀም ላይ የነብዩን አስተምህሮ መከተልና መጤ ነገሮችን ( ቢድዓን ) አጥብቆ መራቅ - ሁለቱ የእምነታችን ትልልቅ መመሪያዎች ናቸው !!
https://t.me/Muhammedsirage
አላህን በብችኝነት ማምለክ ፣ አምልኮ አፈፃፀም ላይ የነብዩን አስተምህሮ መከተልና መጤ ነገሮችን ( ቢድዓን ) አጥብቆ መራቅ - ሁለቱ የእምነታችን ትልልቅ መመሪያዎች ናቸው !!
https://t.me/Muhammedsirage
➷ይቅር ባይ ሁን!!.
==========
✅ ሼኽ ኢብኑ ባዝ አላህ ይርሀማቸውና እንዲህ ብለዋል።
☑️ ነፍስያህን አፋታ (ይቅር ባይነትን) ካስለመድካት፦
▪️ነፍስህ ሰላም ታገኛለች
▪️ቀልብህ ይረጋጋል
▪️አላህና ባሮቹ ዘንድ ደረጃህ ከፍ ያለ ይሆናል።
📚 حديث المساء ٢١٢
==
👉ለአላህ ብሎ ዝቅ ያለ አላህ ከፍ ያደርገዋል።አላህ ከታጋሾች ጋ ነዉና ታገስ!!
✍️
https://t.me/https_Asselfya
==========
✅ ሼኽ ኢብኑ ባዝ አላህ ይርሀማቸውና እንዲህ ብለዋል።
☑️ ነፍስያህን አፋታ (ይቅር ባይነትን) ካስለመድካት፦
▪️ነፍስህ ሰላም ታገኛለች
▪️ቀልብህ ይረጋጋል
▪️አላህና ባሮቹ ዘንድ ደረጃህ ከፍ ያለ ይሆናል።
📚 حديث المساء ٢١٢
==
👉ለአላህ ብሎ ዝቅ ያለ አላህ ከፍ ያደርገዋል።አላህ ከታጋሾች ጋ ነዉና ታገስ!!
✍️
https://t.me/https_Asselfya