💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.65K subscribers
1.29K photos
494 videos
125 files
5.16K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
እስከ መቼ?
~
ነጋ ጠባ ስለ ብሄርህ የምታወራ፣ ጧት ማታ "ኦሮሞ፣ ኦሮሞ"፣ "አማራ፣ አማራ"፣ "ትግሬ፣ ትግሬ"፣ "አፋር፣ አፋር"፣ "ስልጤ፣ ስልጤ"፣ "ጉራጌ፣ ጉራጌ"፣ ... የምትዘምር፣ የምታለቅስ፣ ... ከሆነ መመዘኛህ ሁሉ ዘር ነው የሚሆነው። ዘር ተከትለህ ትወዳለህ። ዘር ለይተህ ትጠላለህ።
እወቅ! ያንተ ብሄር ከሌላው የሚለየው ቅንጣት ታክል ደረጃ የለውም። ደግሞም በለቅሶውም፣ በሰርጉም፣ በሀዘኑም፣ በፌሽታውም፣ በቤትም፣ በመስጂድም፣ በቡናውም፣ በጫቱም ላይ ሁሌ ስለብሄር ስታኝክ ልታፍር ይገባሃል። በብሄር አጀንዳ በተጠመድን ቁጥር በሌሎች ላይ ጥላቻ እየጨመርን ነው የምንሄደው። አንድ ሰው ዘረኝነት ልቡን ከተቆጣጠረው ሰውነቱን ያጣል። በመንጋ እንደሚጓዝ አውሬ ያለ ምክንያት ያልመሰለውን ሁሉ ይናከሳል። "ቆይ እኛ ቤት ትመጣለህ!" እንደሚል ህፃን ከደጃፉ ያገኘውን ሁሉ ያጠቃል። ደግሞም ሁሌ ሌላውን ብሄር እያብጠለጠልን ከሌላው አክብሮትን ልንጠብቅ አይገባም። Respect is a two-way street!
ወንድሜ ሆይ! ሰው ሁን። ጭንቅላትህን ካልተጠቀምክበት ላንገትህ ሸክም ሆኖ ቢንገታገት ምን ይሰራል?! ሰው ሰርቶ ሲለወጥ "ከኛ የሰበሰበው ገንዘብ ነው" አይነት ቅናት የወለደው ብሶት አታንቋር። ከቻልክ እንደሰው ሰርተህ ተለወጥ። ካልሆነልህን እራስህን በቅናት አታቃጥል። "ምቀኛ ከራሱ ማግኘት ይልቅ የሌላው ማጣት ነው የሚያሳስበው" ይባላል።
ዘረኝነት ተደጋግፈን እንዳንኖር የተጋረጠ እጅግ አደገኛ በሽታ ነው። በዚህ ዘመን በየቦታው ለሚደርሰው ግጭትና እልቂት ቀዳሚው ምክንያት ዘረኝነት ነው። ሌላው ቀርቶ በየመስጂዱ ሳይቀር እየገባ ሰዎችን ልብ ለልብ እያራራቀ ነው። ችግሩ በዚህ መጠን እንዲያውም ከተገለፀውም በከፋ ደረጃ ቢሆንም የዲን አስተማሪዎች ግን አብዛኞቹ ደራርበው ተኝተዋል። ከፈሎቹማ ጭራሽ የችግሩ አካል ናቸው። ጥቂቶች ደፍረው የሚናገሩ ከኖሩም አንዳንዶቻችን "እኛን ለመንካት ነው" ብለን ደርሰን የምናኮርፍ፣ ልባችን በጥላቻ የሚጓሽ ሆነናል። ይሄ በጣም የሚያሳፍር ነው።
ብቻ ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም። ጥንብ በሆነው ዘረኝነት የተነሳ ከማንወጣበት አዘቅት ውስጥ እየገባን ዝም ብሎ ማየት አያዋጣንም። ስለዚህ በቃ ልንል ይገባል። እስካሁን የደረሰብን ጉዳት ለመማር ከበቂ በላይ ነው። ነገ የነ ርዋንዳ አይነት እልቂት እንዳይገጥመን ጥርሳችንን ነክሰን ችግሩን ልንጋፈጠው ይገባል። ባግባቡ መወቃቀስ ባለመቻላችን ይሄው በድንቁርናው የሚኮፈስ፣ ድንዛዜውን "በክብር" ሰቅሎ የሚያሳይ ገራሚ ትውልድ መጥቶልናል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
🏠ሴት ልጅ ስራዋም ሆነ የትኞቹም
የዕለት ተዕለት ተግባራቶችዋ የግድ ከቤት መውጣትዋን የሚሹ ተግባራት ሲቀሩ ቤቷ ውስጥ የመሆኑ ግዴታነት🏠

 
💎ሸይኽ ሙሀመድ ኢብኑ ዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና


➧አንዳንድ ሙስሊም ዳዒ  የሆኑ ሰዎች ሳይቀር ሴቶች ቤት መቀመጥ የለባቸውም ከቤት ወጥተው በገበያ ስፍራ፣በየሱቁና በማምረቻ ቦታዎች መስራት ሲገባቸው ቤት በመቀመጣቸው የተነሳ በሴቶች መሸፈን የነበረባቸው የስራ ዘርፎች ተራቁተዋል(ባዶ ቀርተዋል) ይላሉ ተብለው ተጠይቀው ሲመልሱ

➧ይህን የሚሉ ግለሰቦች በእርግጥ ትክክለኛውን በሴት  እንጂ በወንዶች በፍፁም ሊሸፈን የማይችለውን ወሳኙን የተተኪን ትውልድ ቀረፃ የህበረተሰብ ግንባታንና የሰው ሀብት ልማትን ለማራቆት(ባዶ) ለማድረግ የሚታገሉ ግለሰቦች ናቸው።

➧ሴቶች(እናቶች) በሁሉም ዘርፍ ብቃት ያለው ትውልድ የሚቀርፁ የመጀመርያ የእውቀት ዩኒቨርሲቲ መሆናቸው ማንም የማይክደው ሀቅ ነው።

➧ታድያ ሴቶች(እናቶች) ለስራ በሚል ሰበብ ከቤት ውጭ መዋል ሲጀምሩ ህፃናት በቤት ሰራተኞች እጅ ማደጋቸው አማራጭ የሌለው የመጨረሻ እድል ይሆናል።

➻በመሆኑም እኛ ሙስሊሞች የወለድናቸው ልጆች ባህሪያቸው ግን የሌላ ህብረተሰብ ባህሪ ይሆናል ማለት ነው።

➧በግዜ  ሂደት ደግሞ አጠቃላይ ህዝበ ሙስሊሙ በስም ሙስሊም በባህሪና በተግባር የኢስላም ተቃራኒና የከሀዲያንን(የካፊሮችን) ባህሪ አራማጅ ይሆናል ማለት ነው።

📚ምንጭ ፍታዋ ኑሩን አለደርብ 371


➮የተሌግራም ቻናላችን ጆይን በማለት ይቀላቀሉ
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/abuUseyminabdurehman
https://t.me/abuUseyminabdurehman
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❖ قال #ابن_القيم  رحمه الله :

" فإن العلم طعام القلب وشرابه ودواؤه ، وحياته موقوفة على ذلك ، فإذا فَقد القلب العلم فهو موت ، ولو كان لا يشعر بموته
  📚مفتاح داع السعادة ٤٠٥/ŮĄ

➡️ኢማም ኢብኑል ቀይም (አላህ ይዘንለት) እንዲህ ይላል

☑️ኢልም (እውቀት) ማለት፦
🔹የቀልብ ምግብ
🔹የቀልብ መጠጥ
🔹የቀልብ መድሀኒት
🔹የቀልብ ህይወት ሲሆን
🔹በአጠቃላይ ቀልብ በእውቀት ላይ የቆመች ናት
።
☑️ነገር ግን ቀልብ እውቀትን ካጣች
የሞተ ይሆናል
።https://t.me/https_Asselfya
ለመጨረሻ ግዜ ስለ ወሎ ጀግኖች
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/nuredinal_arebi/14636
https://t.me/nuredinal_arebi/14636
Audio
🔹 تلاوة من سورة الزخرف
🔹 القارئ: #سيد_كمال
•••━══❁✿❁══━•••
🎙በወንድማችን አቡ አብዲረሒም ኦላይ እየተሰጡ ያሉ ኪታብ ደርሶች!

⓵➭ሂሊያቱ ጧሊቢ አል ዒልም

⓶➮ሰፊነቱ አነጃህ

ሌሎችም ይቀጥላሉ ቂርአቱ የሚሰጠዉ አጠር ባለ ለጀማሪዎች በሚመች መልኩ ነዉ
።

➧ጆይን በማለት አብረዉ ይቅሩ ሸር ያድርጉ!
➘➷➘➷➘➷➘➷➘➷➘➷
https://t.me/abuabdirehim
https://t.me/abuabdirehim
👍1
Audio
💧ጣፋጭ ቂረአት💧
〰〰〰〰〰〰
➧ሃሰኑል በስሪ - (رحمه الله) እንድህ ይላል !

➲በሶስት ነገራቶች ላይ ጥፍጥናን ካገኛችሁ ፈልጉት።አልበለዚያ በሩ ዝግ ነው።
➧በሶላት
➧በዚክር
➧በቁረአን

📚مدارج السالكين [(٢ /٣١٣)].

➝ሰላም የሰፈነበት ቀን ተመኘሁላችሁ

🎙 الشيخ عبدالله القرافي
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
📌እውቀትን አትደብቅ!!
➠➠➠➠➠➠➠➠➠
🔵 قال العلامة الفوزان حفظه الله

✅ ሸህ ሷሊህ አልፈውዛን አላህ ይጠብቃቸው እንዲህ ይላሉ።


《"فلا يجوز للمسلم الذي عرف شيئاً من العلم أن يسكت عليه وهو يرى الناس في حاجة إليه خصوصاً علم التوحيد وعلم العقيدة لأنه إذا فعل ذلك فقد ترك واجباً عظيماً"》

✅ አንድ ሙስሊም የሆነ አካል የሆነን እውቀት አውቆ ያንን ነገር ለሰዎች አስፈላጊ ሆኖ ሳለ ዝም ሊል በፍፁም አይፈቀድለትም። በተለይ በተለይ

👉የተውሂ እና
👉የአቂዳን እውቀት ላይ ሊደብቅና ዝም ሊል አይገባም።


♻️ምክንይቱም ይህን ካደረገ ትልቅ የሆነ ግዴታ እንደተወ ይቆጠራልና።


📒 [ إعانة المستفيد \صـ: 137

✅ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በሽርክ ተጨማልቆ፣ በቢድአ ተተብትሆ፣ ለወልይ ለሸህ ለጨሌ ለቆሌ ለአድባር እየገበረ፣ ወደ ጠንቋይ ወደ ድግምተኛ እየተነዳ እምነቱን እያበላሸ፣ ቀን ቆጥሮ እያመለከ፣ አላህን ትቶ የፍጡር ደጅ እየጠና እያየህ ዝም ምትል ከሆነ


👉ያንተ ሸህነት ምኑ ላይ ነው
👉ያንተ ኡስታዝነት የቱ ጋር ነው
ያንተ ሙፍቲና ዶክተር እንዲሁም
ፕሮፌደርነት ምን ሊፈይድ ነው
።

➧ህዝቡ ተውሂድን ተርቦ ሱና ተጠምቶ ካላስተማርከው
➧በሽርክ የሁለት ሀገር ህይወቱ እያበላሸ በቢድአ ዲኑን እያፈረሰ ካላስጠነቀቅከው
➧ከተለያዩ በዲን ስም ከሚነግዱ የጥመት አንጃዎች ህዝቡን ካልታደከው
!

✍️ይህ ማህበረሰብ እያጭበረበርከው እንጂ በጭራሽ እየጠቀምከው አይደለም። እየሸወድከው እንጂ እየታገልክለት አይደለም።

✍ ኢብኑ ኸይሩ


➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
ሰሞኑኛ ውሳኔ!!!
ibnu munewor "ሀፊዘሁላህ"
▪️ሰሞነኛ ውሳኔ‼️

➲አዳምጧት ልብ ያለ ልብ ይበል

ለዛኮ ነው የትዳር አጋርሽን ስትመርጭ አቂዳውን እንደምታጠኒው ሁሉ አኽላቁንም መርምሪ፣ፈትሽ የምንለው!
➛ታሞ ከመሟቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ እንደሚባለው አባባል ነው ነገሩ!
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሃፊዘሁላህ
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌸ጀነት ውስጥ የሀገር ባይተዋርነት፣ በደል፣ ችግር ጭንቀት ፣ ሞት የለም።
ሁሉም ደስተኛ፤ ሁሉም ሀብታም!
ያረብ ጀነትን ወፍቀን!
➲ኒቃቤ ሆይ!

ለባይተዋርነት መገለጫ አድርገውሀል!
እኔ ግን፤ የሚያሳስበኝ ለዲኔ ያለኝ ታማኝነት ነውና ግድ የለኝም።

ኒቃቤ...
ጨዋነቴ፤ ክብሬ እና ኩራቴ!


አላህ ይውደደኝ እንጂ...
ባይተዋርነቱ አጅርን እያሰብኩ የምታገስበት የሁልግዜ መንገዴ ይሁን!

ብቸኛዋ እህታችሁ....✍

اللهم أعني على ذكرك وشكرك وحسن عبادتك!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
👍4
"من آداب الإسلام
أن لا تسأل أحدا عن شيء يخفيه عنك، فإن لم يخبرك به فهو لا يخصك"
👍1
➲የሙእሚኖች እናት የሆኑት ዓኢሻ (ረዲየላሁ አንሃ) እንዲህ ትላለች፦

«لو أن رسولﷲ صلىﷲ عليه وسلم رأى من النساء ما رأينا لمنعهن من المسجد كما منعت بنو إسراءيل نساءها»

➧“የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለ) አሁን እኛ የምናየውን ከሴቶች ቢያዩ ኖሮ የእስራኤል ልጆች ሴቶቻቸውን እንደከለከሉት ከመስጅድ ይከለክሏቸው ነበር።”

[ቡኻሪና ሙስሊም]

➲ኢማሙ አሽውካኒ ነይሉል አውጣር በሚባለው ኪታባቸው ላይ “እኛ ያየነውን ቢያዩ ኖሮ” የሚለውን የዓኢሻን ንግግር ያለፈውን አይነት ተመሳሳይ ትንታኔ ሠጥተዋል።


➲ማለትም የልብሳቸውን ውበት፣ የሚቀቡትን ሽቶ፣ የሚያደርጉትን መዋዋብ እና መገላለጣቸውን ቢያዩ ኑሮ ከመስጂድ ይከለክሏቸው ነበር። ሴቶች ይወጡ የነበረው በቀሚሳቸው፣ በጋቢያቸው እና ወፍራም በሆነ መጠቃለያቸው ነበር።

➲ኢማሙ ኢብኑል ጀውዚይ ረሂመሁላህ “አህካሙ አብ‐ኒሳእ” በሚባለው ኪታባቸው ገፅ 39 ላይ እንዲህ ይላሉ፦

➲በተቻላት መጠን ሴት ልጅ ከመውጣት መቆጠብ አለባት። ምክንያቱም እርሷ ሰላም ብትሆን ሰዎች ከርሷ ሰላም አይሆኑም።

➲ለመውጣት ከተገደደች መውጣት ያለባት፦ በባሏ ፍቃድ፣ ያልተዋበች ሆና፣ የመንገዱን አውራ ጎዳና እና የገበያ ቦታ ሳይሆን ገለልተኛውን ቦታ መንገድ በማድረግ፣ ድምጿ እንዳይሰማ ጥንቃቄ በማድረግ፣ የመንገዱን መካከል ሳይሆን ዳሩን ይዛ በመጎዝ መሆን አለበት።”

📚[ከተንቢሃት መፅሃፍ የተወሰደ]

➘➘➘➘➘➘➘➘🌸➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/abuUseyminabdurehman
ረውደቱል-ባዲኢን - روضة البادئين .apk
117.4 MB
🆕 📲 አዲስ አፕሊኬሽን ተለቀቀ

❝ ረውደቱል-ባዲኢን | የጀማሪዎች ጨፌ ❞

🎙 በኡስታዝ: ኸድር አሕመድ አል-ከሚሴ

📲 መተግበሪያው የያዘው:-

➛የኪታቡ ሙሉ ደርስ በድምፅ
➛የኪታቡ መትን በ pdf እና
➛ ምርጥ ማስታወሻ መያዣ


🏷 በምርጥ ጥራት

🔰ዳውንሎድ አድርገው ይጠቀሙ!
👉https://t.me/almuhajir_app/134
🔰ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ ተቋዳሽ ይሁኑ!
━━━━━━
𝐀𝐋-𝐌𝐔𝐇𝐀𝐉𝐈𝐑 𝐀𝐏𝐏𝐒 
t.me/almuhajir_app
━━━━━━
☎️ Contact us:
- 0936489716
- ™️ @muhualis
ኡስታዝ አቡል አባስ
NABAWI TUBE
♻️ሐዘን እና ትካዜ በቃ!

የሸይኽ አብዱሰላም ኢብኑ ሙሐመድ አሽ-ሹወይዒር

"ለሕይወታችን ጠቃሚ የሆነ
መደመጥ ያለበት ሙሐደራ"

🎙በኡስታዝ አቡል ዓባስ حفظه الله

የኪታቧን pdf ከላይ ታገኙታላቹ
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/NABAWITUBE
➧በካልስ ወይም በኹፍ  ላይ ለማበስ መሟላት ያለበቸው ቅድመ መስፈርቶች

⓵➘በንጽህና /በጡሃራ ሁኔታ ላይ ሁኖ ሊለብሳቸው ነው
⓶➘ካልሲዎቹ ወይም ኹፎቹ ንጹህ መሆን ይኖርባቸዋል
!!
⓷➘ማበሱ ኡዱን በሚመለከት ጉዳይ( ሃድሰል አስገር)መሆን አለበት ፤እንጅ ትጥበትን በሚመለከት ጉዳይ ላይ (ሃድሰል አክበር መሆን) የለበትም!!
⓸ሸሪኣው ባስቀመጣቸው የጊዜ ገደብ መፈጸም ወይም ማበስ ይኖርበታል

  ይሄውም ተቀማጭ የሆነ ሰው አንድ ቀን ከነ ሌሊቱ ወይም 24 ሰአት መጠቀም ወይም ማበስ ሲችል ፤ መንገደኛ/ ሙሳፊር ደግሞ ሶስት ቀን ከነ ሌሊታቸው  ወይም 72 ሰኣት መጠቀም ወይም ማበስ  ነው"

[ መጅሙኡ ፈታዋ 11:164 ]

ሊሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚን ረሂመሁላህ
 

     ✍ Ibnu Seid

➷➷➷➷➷➷➷➷🌸➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/abuUseyminabdurehman
👍1