💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.56K subscribers
1.29K photos
495 videos
125 files
5.18K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
Audio
ርዕስ አላህን መፍራት

🎙 በወንድም ኑራድስ መርሳ
[ሓፊዞሁሏህ]

#የሸይኽ መሐመድ ሐያት ደረሳ ነው
አላህ እውቀትን ይጨምረለት

በትንሽ ደቂቃ ውስት በርካታ ቁንገሮችን አስጨብጦናል አላህን መፍራት

يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي تَسَاءَلُونَ بِهِ وَالْأَرْحَامَ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًا

እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ (ከአዳም) የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን (ሔዋንን) የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ያንንም በርሱ የምትጠያየቁበትን አላህንና ዝምድናዎችንም (ከመቁረጥ) ተጠንቀቁ፡፡ አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና፡፡

إِنَّمَا ذَٰلِكُمُ الشَّيْطَانُ يُخَوِّفُ أَوْلِيَاءَهُ فَلَا تَخَافُوهُمْ وَخَافُونِ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ

እንዲህ የሚላችሁ ሰይጣን ብቻ ነው፡፡ ወዳጆቹን ያስፈራራችኋል፡፡ አትፍሩዋቸውም፡፡ ምእምናንም እንደኾናችሁ ፍሩኝ፡፡

🕌 መስጅዴ ሶፋ ላይ ሃራ ውላጋ

🕑ከመግሪብ ሶላት ቦኀላ

ዙል ቃኢዳ፣ ቀን/23/1442/ዓ/ሂጅራ
وَتَزَوَّدُوا۟ فَإِنَّ خَيْرَ ٱلزَّادِ ٱلتَّقْوَىٰ ۚ وَٱتَّقُونِ يَٰٓأُو۟لِى ٱلْأَلْبٰب ተሰነቁም፤ ከስንቅም ሁሉ በላጩ ጥንቃቄ (አላህን መፍራት) ነው፡፡ የአእምሮዎችም ባለቤቶች ሆይ! ፍሩኝ፡፡
በሙብተዲኦች ላይ ጥንካሬ
🎙በኡስታዝ አቡ ሀመዊያ
➲ በሙበተዲኦች ላይ ጥንካሬ
✅✅✅✅✅✅✅✅✅

የተዳሰሱት ነጥቦች ↙️↙️↙️
↪️ ማግራራት አደገኛ ፈተና ስለመሆኑ፤

➡️ በሙብተዲኦች ላይ ወጥ አቋም ይዞ በሱና መተሳሰር እንዳለብን፤

↪️ ስራን እንጂ ኒያን በአይን አናይም። በመሆኑም ጥፋተኛ ጥፋቱ እዳይጋለጥ ንያው ሌላ ነው ማለት ተቀባይነት የለውም።

➡️ የኡላማዎችን ምክር ከልባችን መስማት እንዳለብን፤

↪️ አንዳንድ ሰዎች ሙኻሊፎች ላይ ረድ እንዳይደረግ እጅግ ውስብስብ የሆኑ ቁርአንና ሀዲስ ላይ የሌሉ አንድም ረድ አድራጊ የማያሟላቸውን ቅድመ-ሁኔታዎች ያስቀምጣሉ። ይህን የሚያደርጉት ሙብተዲዕ ላይ ረድ [ለጥፋቱ ማስተካከያ ምላሽ] እንዳይሰጥ በሩን ለመዝጋት ነው።

➡️ ከለዘብተኛ {መተሳሂል} ነገሮችን የሚያቃልል እና የሚያግራራ ከሆነ ግለሰብ ቀደምቶቻችን ሀዲስ አይዘግቡም ነበር። ይህ የሙተሳሂሎችን አደገኝነት ቁልጭ አደርጎ ያሳያል።

↪️ አንዱ ሰው በሆነ ሙብተዲዕ ላይ ረድ ካደረገ ሌላኛውም ቢያደርግ መጀመሪያ ላደረገው ድጋፍ (ማጠናከር) ነው። ልክ ሸይኽ ረቢዕ እንደሚሉት ማለት ነው።

🎙 በኡስታዝ ሸምሱ አቡ ሀመዊያ (ሀፊዘሁላህ)

✅ በደንብ ይደመጥ ወሳኝ ሙሐደራ ነው። በብዕር እንመነዝረዋለን #ኢንሻአላህ

https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
#ወንድ_ሆይ_ሴት_ልጅ_ካንተ_ምን_ትፈልጋለች
〰〰〰➰➰➰〰〰〰〰〰〰〰
1//- ሴት ልጅ ምቾትን ስለምትፈልግ ያለህን ነገር ሳትሰስት አጋራት፡፡

2- //ሴት ፍቅርህን እንድትገልጽላት ትሻለች። (ባገኘከው አጋጣሚ) ፍቅርህን ከመግለጽ ወደኋላ አትበል።

3- //ሴቶች ግትር ወንዶችን ይጠላሉ። ደካማ ወንዶችን ደግሞ
ይንቃሉ አንተ ጥንካሬ በሚያስፈልግበት ቦታ ጠንካራ ሌላ ጊዜ ደግሞ ገር ለመሆን ሞክር።

4- //ሴቶችን መልካም ንግግር፡ ውብ ገጽታ፡ ንጹህ ልብሶችና ጥሩ መአዛ ስለሚማርካቸው ሁሌም እነዚህ ነገሮች እንዲኖሩህ ጥረት አድርግ።

5- //ለሴት ቤቷ የቤተ መንግስት ያህል ክብር የምትሰጠው ስፍራ ነው። ቤቷ ስትሆን ዙፋኗ ላይ በክብር የተቀመጠች ንግስት
ያህል ክብር ይሰማታል። በምንም ተአምር ይህን ቤተ መንግስቷን የሚያፈርስባትን ነገር እንዳትፈጽም። ከንግስና
ዙፋኗ ላይ ልታወርዳትም አትሞክር። ይህን ካደረክ ንግስናዋን
እንደመቃወም ይቆጠራል። ለንጉስ ንግስናውን ከመቀናቀን የበለጠ ትልቅ ወንጀል የለምና ጥንቃቄ አድርግ።

6-// ሴት የቱን ያህል ብትወድህም ቤተሰቧን ማጣት አትፈልግም።
አንተን ከቤተሰቦቿ በላይ እንድትወድህ
ለማድረግ አትጣር። ይህን ማድረግ ፍጻሜው የማያምር ጠላትነትን ሊያመጣብህ ይችላል።

7- ///ሴት ከጎንህ (ጠማማ አጥንት) መፈጠሯን አትዘንጋ። ይህ
አፈጣጠሯ የውበቷ ሚስጥር መሆኑን እወቅ። ትንሽ ስህተት ባየህ ቁጥር አቃናታለሁ እያልክ እንዳትሰብራት ተጠንቀቅ። ስብራቷ ፍቺ ነው። ላቃናት ከሞከርኩ ትሰበራለች በማለትም የባሰ እንድትጠም መንገድ አትክፈትላት። መካከለኛ ሰው ሁንላት።

8- ///ሴት አንዳንዴ የዋልክላትን ውለታ ልትዘነጋ ትችላለች። (ስትናደድ) ያደረክላትን ነገርም ልትክድ ትችል ይሆናል። ነገር
ግን እንዲህ አደረገች በማለት ብቻ እንዳትጠላት። ይህን ባህሪዋን ባትወድላት ሌሎች የሚስቡህ ብዙ ባህሪዎች እንዳሏት አትዘንጋ።

9- ///ሴት አካላዊ ድካምና ስነልቦናዊ ጫና ሊያርፍባት ይችላል። so ትእዛዝ አታብዛባት።

10-// ሴት አንተ ዘንድ ያለች (የፍቅር) ምርኮኛህ መሆኗን አትዘንጋ። ምርኮኛህን በጥሩ ሁኔታ ያዛት፡ እዘንላት፡ በድክመቷ
(የምትፈጽመውን ስህተት) እለፋት። ምርጥ የሂዎት አጋርህ
ትሆናለች።

https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
✅يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ تُوبُوٓا۟ إِلَى ٱللَّهِ تَوْبَةًۭ نَّصُوحًا
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ንጹሕ የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡
ከዚሁ ካገኘሁት ባይጠቅማችሁም አይጎዳችሁ"ለተጠቀመበት ትልቅ ትምህርት ነዉ።
አሏህ የፃፈልሽ ላያመልጥሽ መዝረክረክ
አታብዢ እህቴ በተለይ በዚህ ሚድያ"
:
:〰〰〰〰〰〰〰〰〰
⭕️ ጥንቁቅነቷ አስገረመው‼️
ከዛም ለሚስትነት እንደሚፈልጋት ነገራት

📱#እሷም_በበጎ_ጎኑ_በማየት_እንዲያወራት_በሩን #ከፈተችለት_ፈቀደችለት_ለረጂም_ጊዜ_አወሩ

🔻 ከቀን ቀን የጥንቁቅነቷ ገፆች መርገፍ ጀመሩ

❌ ከዛም ተዋት! ✂️
⭕️ ምክንያቱም ጥንቁቅ ሴት እፈልጋለሁ #ስለሚልና እሷ ደግሞ ጥንቁቅነቷ ስለተወገደ ‼️

መልዕክቱ ላንቺ ነው ውዷ እህቴ
ንቂ! ........ አሁንም አረፈደም⏰

https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ማጠቃለያ ምክር
Muhammedsirage M.NUR
አጠር ያለች ምክር‼️
=============
||
#ኢንተርኔት
#ማህበራዊ ድረገጾች እና ሌሎች ነገሮችም ተዳሰውበታል
➖➖➖➖➖➖
💦 በማጠቃለያ ምክር
〰〰〰〰〰
🎙#Ustaz Muhammedsirage M. NUR አሏህ ይጠብቀው

ጆይን በማለት ቤተሰብ ይሁኑ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
የተስቢህ፣ ተህሚድ እና ተክቢር ትሩፋት
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰


قال صلى الله عليه وسلم : « من قال : سبحان الله وبحمده في يوم مائة مرة حطت خطاياه ولو كانت مثل زبد البحر »

↪️የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-

سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ

💦‹‹በቀን መቶ ጊዜ (ለአላህ ምስጋናና ጥራት ይገባው፡፡) ያለ ሐጢአት የባህር አረፋ ያክል እንኳ ቢሆን ይታበስለታል፡፡››

〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
وقال صلى الله عليه وسلم : « من قال لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ، وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرٌ عشر مرار . كان كمن أعتق أربعة أنفس من ولد إسماعيل »

↪️የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-

لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ، وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرٌ

🔻ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንድ ነው፡፡ አጋር የለውም፡፡ ንግሥና የርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም ተገቢነቱ ለረርሱ ነው፡፡ እርሱ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነው›› የሚለውም አሥር ጊዜ ያለ

🔹 ከኢስማኤል ልጆች አራት ያህሉን ነፃ እንዳወጣ ይቆጠርለታል፡፡ .
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
وقال صلى الله عليه وسلم : « كلمتان خفيفتان على اللسان , ثقيلتان في الميزان , حبيبتان إلى الرحمن : سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ سُبْحَانَ اللهِ الْعَظِيْمِ. »

">የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ሁለት ንግግሮች አሉ፡፡ ምላስ ላይ ቀላሎች÷ ሚዛን ላይ ደግሞ ከባዶች ናቸው፡፡

↪️ከአላህ ዘንድም ተወዳጅነት አላቸው፡፡ (እነሱም)‹‹

سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ سُبْحَانَ اللهِ الْعَظِيْمِ

‹🔹‹ ለአላህ ጥራትና ምስጋና ይገባው፡፡ ለታላቁ አላህ ጥራት ይገባው››

وقال صلى الله عليه وسلم : « لأن أقول سُبْحَانَ اللهِ وَالْحَمْدُ لِلَّهِ وَلاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَاللهُ أَكْبَرُ , أحب إلي مما طلعت عليه الشمس »

የአላህ መልዕክተኛ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡:

سُبْحَانَ اللهِ وَالْحَمْدُ لِلَّهِ وَلاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَاللهُ أَكْبَرُ

‹🔻‹አላህ ጥራት ይገባው፡፡ ምስጋናም ለአላህ ተገቢው ነው፡፡ ከአላህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡ አላህ ከሁሉም የላቀ ነው››

በማለት (አላህን ማወደስ) ፀሀይ ከምትወጣበት (ቦታና ሃብት) ሁሉ ይበልጥ ከኔ ዘንድ ተወዳጅ ነው፡፡.’
🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄🪄
وَقَالَ -صلى الله وسلم-: ((أَيَعْجِزُ أَحَدُكُمْ أَنْ يَكْسِبَ كُلَّ يَوْمٍ أَلْفَ حَسَنَةٍ)) فَسَأَلَهُ سَائِلٌ مِنْ جُلَسَائِهِ، كَيْفَ يَكْسِبُ أَحَدُنَا أَلْفَ حَسَنَةٍ؟ قَالَ: ((يُسَبِّحُ مِائَةَ تَسْبِيْحَةٍ، فَيُكْتَبُ لَهُ أَلْفُ حَسَنَةٍ أَوْ يُحَطُّ عَنْهُ أَلْفُ خَطِيْئَةٍ))

መልዕክተኛው (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) ፡- ‹‹ከናንተ አናዳችሁ በየቀኑ አንድ ሺህ የመልካም ሥራ ምንዳ (ሐሰና) ማግኘት ይሳነዋልን?›› በማለት ጠየቁ፡፡

💦ከታዳሚዎች አንዱ ፡- ‹‹እንዴት በየቀኑ አንድ ሺህ ምንዳዎችን ማግኘት ይቻላል?›› በማለት ጠየቀ፡፡

💦‹‹መቶ ተሰቢሕ›› ያድርግ፡፡ አንድ ሺህ ምንዳ ይጻፍለታል፡፡ ወይንም አንድ ሺህ ሐጢአቶች ይታበሱለታል፡፡›› አሉ፡፡ ’

من قال : سبحان الله العظيم وبحمده غرست له نخلة في الجنة

سُبْحَانَ اللهِ العَظِيْم وَبِحَمْدِهِ

"🔹ለታላቁ አላህ ጥራትና ምስጋና ይገባው÷ያለ ጀንነት ውስጥ አንድ የተምር ዛፍ ይተከልለታል፡፡

وقال صلى الله عليه وسلم : « يا عبد الله بن قيس ألا أدلك على كنز من كنوز الجنة ؟ " فقلت : بلى يا رسول الله ، قال : " قل لا حول ولا قوة إلا بالله »

💦መልዕክተኛው (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) ፡፡ ዓብደላህ ኢብን ቀይስ ሆይ ከጀነት ድልቦች አንዱል ልጠቁመህን?>> አሉ። የ አላህ መልክተኛ ሆይ አዎ የጠቁሙኝ አላቸው

لاَ حَوْلَ وَلَا قُوَةَ إِلَا بِاللهِ
🔹ብልሐትም ኃይልም በአላህ ቢሆን እንጅ የለም
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
وقال صلى الله عليه وسلم : « أحب الكلام إلى الله أربع ، لا يضرك بأيهن بدأت : سبحان الله , الحمد لله , ولا إله إلا الله , والله أكبر»

↪️ነቢዩ (ስለሏሁአለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- ከአላህ ዘንድ ተወዳጅ የሆኑ ንግግሮች አራት ናቸው። በየትኛውም ብትጀምር ልዩነት የለውም፡፡ .’

سُبْحَانَ الله , وَالحَمْدُ لله , وَلَا إِلَهَ إِلَا الله , وَاللهُ أَكْبَر
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
إِنَّ أَفْضَلَ الدُّعَاءِ الْحَمْدُ لِلَّهِ، وَأَفْضَلَ الذِّكْرِ لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ

ከዱዓዎች ሁሉ በላጩ
〰〰〰〰➖➖〰➖
الْحَمْدُ لِلهِ
አልሐምዱ ሊላህ

ከዚክሮች ሁሉ በላጩ ደግሞ:
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
سورۃ الفاتحۃ
<unknown>
✅ በዳሩል ሀዲስ መድረሳ ለኮድ1 ተማሪዎች የሚሰጥ ተከታታይ ቅርአት ከተወሰነ የተጅዊድ ማብራሪያ ጋር

⤴️ #ክፍል_አንድ

🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
የጧት ዚክር
〰〰〰〰

سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ: عَدَدَ خَلْقِهِ، وَرِضَا نَفْسِهِ، وَزِنَةَ عَرْشِهِ وَمِدَادَ كَلِمَاتِهِ. (3× إذا أصبح)

‘ ‹‹ለአላህ ጥራት ይገባው፡፡ ምስጋናም፡፡ በፍጡራኑ ቁጥር ልክ፤ ነፍሱ በወደደችው ልክ፤ በዙፋኑ ክብደት ልክ፤ በቃላቱ ብዛት ልክ፡፡›› ሦስት ጊዜ

اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ عِلْمًا نَافِعًا، وَرِزْقًا طَيِّبًا، وَعَمَلاً مُتَقَبَّلاً. (إذا أصبح)

‹‹ኣላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን, መልካም የሆነ ሲሳይን, ተቀባይነት ያለውን ተግባርን እጠይቅሃለው፡፡››-

أَسْتَغْفِرُ اللهَ وَأَتُوْبُ إِلَيْهِ. (100× في اليوم)

‘አላህን ምህረትን እምፀ ናለሁ፡፡ወደርሱ በፀፀት እመለሳለሁ፡፡››- በቀን መቶ ጊዜ

اَللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ. (10×)
አላህ ሆይ! በነብዩ ላይ ሰላምታ አውርድ፡፡ ሰላም አስፍንም፡፡›› አሥር ጊዜ .’


https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
መልካም እህት ጋር መቀማመጥ
ብዙ ያስተምራል ብዙም ያስደስታል
መልካሟ እህት ከህይወታችን መልካም
ዑደት መካከል አንዷ ነች!!


እንድት በረቱ እንድት ጠነክሩ ከሚመክሯቹህ
ስህተት ላይ ካላቹህ ከሚያርሟቹህ እህቶች
ከእውነተኞቹ ብዙ ከማውራት ብዙ ማወቅን
ከሚሹ ብዙ ቦታ መገኘትን ከሚሹ ብዙ
ዲናዊ እውቀት ላይ ትኩርት ከሚያደርጉ
እንስቶችጋር እንወዳጅ።

ማስመሰል የሌለበት ሀያት
በተውሂድ የተሳሰሩ እውነተኛ
ወዳጆች ጋር ነው‼️

30 ቃላቶችን በመደርደር መቆለማመጥ
አይጠቅምም በል በመመላለስ ሰአት
መፍጀት ቢሆንጂ ይልቁንስ እውነተኛ
ሁብ አንቺ ያለሽበትን የኢልም መቅሰሚያ
ቦታ ወይም መድረክ እሷም እንድትገኝ
በማድረግ ብሎም አንቺ ብቻ ለመብለጥ
ማሰብ ሳይሆን እኩል ትሆኑ ዘንድም
ወደ ኸይሩ መአድ መጎተት ስትችይ ነው‼️

ዝብሎ ውዴ.....ከዛ...ወከዛ..ማይንፈዕ!

ይህ የእውነተኞች ተግባር ነው አሏህ
ከእውነተኞች ያድርገን አሚን!
↷⇣🌹⇣↶
https://t.me/https_Asselfya
Audio
✅ አስርቱ ውድ ቀናቶች
➖➖➖➖➖➖➖

🇸🇦በነዚህ ቀናት የሚሰሩ ስራዎች
🇸🇦ቀናቶቹ ሚጀምሩት መች ነው
🇸🇦የነዚህ ቀናቶች ትሩፋት

🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Audio
🔻በሁለት ቅንድብ መካከል ያለን ፀጉር ማንሳት በተመለከተ
ስለ ሀገራችን ሐዳዲዮች
Sunnah Light
በድጋሚ የተለቀቀ‼️
-----------------------
1, እንደዚሁም ሀዳዲያ የሚባል አንጃ አለን?
2, የአገራችን ሀዳዲዮች ችግራቸው ምንድነው?
3, ጀምዒያ የሚባል ራሱን የቻለ አንጃ አለን?
ከዚህ ቀደም በአሸዋሜዳ ደርስ ለተጠየቀው ጥያቄ ላይ የተሰጠ ምላሽ

🎙በተወዳጁ #ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር አሏህ ይጠብቀው
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
https://t.me/https_Asselfya
✅ አንድ ወንጀል ሌላ ወንጀል ይበልጠዋል። አንዱ የከፋ ሲሆን ሌላው የቀለለ ይሆናል። ሆኖም ግን ማንኛውም ወንጀል የአላህን ቁጣ የሚያስከትል ከመሆኑ አንፃር መጠንቀቅና መራቅ አለብን። የወንጀሎች ሁሉ ቁንጮና ዋና ሽርክ (በአላህ ላይ ማጋራት) ነው።

♻️ ሶላት መተው ግን፦
◾️ዝሙት ከመስራት
◾️የሰውን ነፍስ ከማጥፋት
◾️መጠጥ ከመጠጣት
◾️ከስርቆትና ማጭበርበር
🇸🇦የበለጠና የከፋ ወንጀል ይሆናል።


http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
01 ኢና ኩና ሺ ጃሂሊያ ሊሸይኽ ሷሊሕ አል—ፈውዛን
በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)
ዛሬ ሰኞ የቀጥታ ስርጭት የኪታብ ደርስ

📚📚 ኪታብ = ኢና ኩና ፊ ጃሒሊያ

✍✍ አዘጋጅ ሸይኽ ሷሊህ አል ፈውዛን

⌚️⌚️ በሳምንት ③ ጊዜ ምሽት 3:00 ቡሓላ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🎤🎤 በኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)

ትምህርቱን ለመከታተል በቀጥታ 👇
👇
https://t.me/UstazKedirAhmed
የዊትር ቁኑት ዱዓ
〰〰〰〰➖➖
« يقوم يصلي إن أراد ذلك »

اَللَّهُمَّ اهْدِنِيْ فِيْمَنْ هَدَيْتَ، وَعَافِنِيْ فِيْمَنْ عَافَيْتَ، وَتَوَلَّنِيْ فِيْمَنْ تَوَلَّيْتَ، وَبَارِكْ لِيْ فِيْمَا أَعْطَيْتَ، وَقِنِيْ شَرَّ مَا قَضَيْتَ، فَإِنَّكَ تَقْضِيْ وَلاَ يُقْضَى عَلَيْكَ، إِنَّهُ لاَ يَذِلُّ مَنْ وَالَيْتَ، [وَلاَ يَعِزُّ مَنْ عَادَيْتَ]، تَبَارَكْتَ رَبَّنَا وَتَعَالَيْتَ.

↪️🔻አላህ ሆይ! ሌሎችን እንዳቀናኸው እኔንም አቅናኝ፡፡ ለሌሎች ጤና እንደሰጠኸው ለእኔም ስጠኝ፡፡ ለሌሎች ዋቢ እንደሆንክ ለኔም ዋኒ ሁነኝ፡፡ በሰጠኸኝ (ፀጋ) ረድኤትህን ጨምርልኝ፡፡ ከወሰንከው ክፉ ነገር ጠብቀኝ፡፡ አንተ ትወስናለህ፡፡ በአንተ ላይ አይወሰንብክም፡፡ አንተ የተወዳጀኸው አይዋረድም፡፡ አንተ ጠላት የሆንከው ክብር አይጎናፀፍም፡፡ የተቀደክና ልዑል ነህ፡፡

اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَعُوْذُ بِرِضَاكَ مِنْ سَخَطِكَ، وَبِمُعَافَاتِكَ مِنْ عُقُوْبَتِكَ، وَأَعُوْذُ بِكَ مِنْكَ، لاَ أُحْصِيْ ثَنَاءً عَلَيْكَ أَنْتَ كَمَا أَثْنَيْتَ عَلَى نَفْسِكَ.

.↪️💦አላህ ሆይ! በእርካታህ ከቁጣህ÷ በይቅር ባይነትክ ከቅጣትክ እጠበቃለሁ፡፡ በአንተ ከአንተ እጠበቃለሁ፡፡ አንተ ራስክን ያወደስከውን ያክል ላወድስክ አይቻለኝም፡፡

اَللَّهُمَّ إيـَّاكَ نَعْبُدُ، وَلَكَ نُصَلِّيْ وَنَسْجُدُ، وَإِلَيْكَ نَسْعَى وَنَحْفِدُ، نَرْجُوْ رَحْمَتَكَ، وَنَخْشَى عَذَابَكَ، إِنَّ عَذَابَكَ بِالْكَافِرِيْنَ مُلْحَقٌ. اَللَّهُمَّ إِنَّا نَسْتَعِيْنُكَ وَنَسْتَغْفِرُكَ، وَنُثْنِيْ عَلَيْكَ الْخَيْرَ، وَلاَ نَكْفُرُكَ، وَنُؤْمِنُ بِكَ، وَنَخْضَعُ لَكَ، وَنَخْلَعُ مَنْ يَكْفُرُكَ

🎀↪️አላህ ሆይ! አንተን ብቻ እናመልካለን፡፡ ላንተ እንሰግዳለን፤ እናጎበድዳለን፡፡ ወደአንተ እንሮጣለን፤ እንገሰግሳለን፡፡ እዝነትህን እንቻለን፡፡ ቅጣትህን እንፈራለን፡፡ ቅጣትህ ከሀድያንን ያገኛል፡፡ አላህ ሆይ! እርዳታህን እንጥይቅሀለን፡፡ ምህረትህን እንማፀንሃለን፡፡ እናወድስሃለን፡፡ አንከድሀም፡፡ ባንተ እናምናለን፡፡ ላንተ እንንበረከካለን፡፡ አንተን የካደህን እንተዋለን፡፡
https://t.me/https_Asselfya
سورۃ الناس
<unknown>
✅ #በዳሩል_ሐዲስ_መድረሳ ለኮድ 1 ተማሪዎች የሚሰጥ ተከታታይ ቅርአት ከተወሰነ የተጅዊድ ማብራሪያ ጋር ፨

>>>>>>>>>>>>>><<<<<<<<<<<<


⤴️ ክፍል #ሁለት


🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/https_Asselfya
የወንጀል ቅጣት ሙእሚን ከሆነ ሰው ላይ እንዴት ልትወገድ ትችላለች?
———〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ብለዋል:-
“ግልፅ የሆኑ የቁርኣንና የሀዲስ ማስረጃዎች የወንጀል ቅጣት ከባሪያው በአስር ምክንያቶች እንደሚወገድ አመላክተዋል።
① መፀፀት (ተውበት) ማድረግ። ይህ በሙስሊሞች መካከል ሙሉ በሙሉ ስምምነት ያለበት ነው።
② ኢስትግፋር ማድረግ።
③ ወንጀል እንዲታበስ ምክንያት የሚሆኑ መልካም ስራዎችን መስራት።
④ የሙእሚን ዱዓ ለሙእሚን ቅጣትን ይመልሳል። ለምሳሌ በጀናዛው ላይ መስገዳቸውን ይመስል።
⑤ ለሟች ከሚሰሩ መልካም ነገሮች መስራት፣ ሶደቃና የመሳሰሉ ነገሮችን ማድረግ ሰበብ ይሆናል።
⑥ በእለተ ትንሳኤ ለወንጀለኞች የነቢዩ ﷺምና የሌሎችም ምልጃ (ሸፈዓ) ማግኘት።
⑦ አላህ ወንጀልን የሚያብስባቸው በዱኒያ ላይ የሚደርሱ የተለያዩ መከራዎች።
⑧ በቀብር ውስጥ የሚደርስበት ፈተና ጭንቀትና ፍርሃት።
⑨ የቂያማ ሁኔታዎች፣ ጭንቀትና መከራዎቿ።
10, የአላህ እዝነት፣ ከባሪያው ያለ ምንም ምክንያት ይቅር ባይነትና ምህረት።”
[ምንጭ:- መጅሙዕ አልፈታዋ]
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
〰〰〰〰〰

#join ⤵️
https://t.me/https_Asselfya