💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.63K subscribers
1.29K photos
494 videos
125 files
5.17K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
"ሃያእ /አይናፋርነቷ ከቀለላትና ድንበሯን ካተላለፈች ሴት ኸይር የለም!

➡️ከቤታቸው ተገላልጣ የምትወጣ ሴት(ያለችባቸው) ወንዶችም ኸይር የለም! "
👍2
قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله

الحق
كالذهب الخالص كلما امتحن ازداد جودة .
احمد
🔺 ሐቅ እንደተነጠረ ንፁህ ወርቅ ነው \በተፈተነ ቁጥር ጥራት ይጨምራል

👉ኢብኑ ተይሚያህ ረሂመሁላህ
ታማኝ ለመሆን መንገር አይጠበቅብንም
ሆኖ መገኘት እንጅ
👍8
فضل صيام العشر من ذي الحجة
<unknown>
فضل صيام العشر من ذي الحجة ..

الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله

https://t.me/menhaj_asselefya
➧ሴት ልጂ ካገባች ቡኋላ እራሷን ጣለች የምትል ወንድ(ባል ሆይ አይንህን ስትጥልባት የነበራት ዉበት የቤተሰቦቿ እንክብካቤ ሲሆን አንተን ስታገባተ እራሷን መጣሏ የአንተ እንክብካቤ ጉድለት ስለሆነ እራስህን ተመልከት።

➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/abuUseyminabdurehman
Audio
አዲስ የኪታብ ቂርአት


📚 አቂደቱ አህሊሱነቲ ወልጀማኣ

ክፍል፦➅】

🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
የሰለፊ ሴት ዋና መገለጫዋ በተውሂዷ ነው።

♦️ከአላህ ውጭ ያለን ነገር አጠቃላይ አታመልክም
♦️ከአላህ ውጭ ላለ አካል ስለት አትገባም
♦️ከአላህ ውጭ ባለ ነገር አትምልም
♦️ካአላህ ውጭ ላለ አካል ድረሱልኝ ሀጃየን አውጡልኝ አትልም።

➡️ነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም ባሳዩት መልኩ ትክክለኛ ሱናዋን፣ አቂዳዋን፣ ተውሂዷን ይዛ እምትጓዝ ናት። ይህ የሰለፊ ሴት ዋና መገለጫዋ ባህሪዋ ነው።

قُل إنَّ صلاتى وَنُسُكى وَمَحياىَ وَمَماتى لِله رَبِّ الْعٰلمين
⚡️ስግደቴ ፣መገዛቴም ሕይወቴም ፣ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው ።በል።

➡️ይህም ማለት ስራዋን ባጠቃላይ ከሽርክ ትጠብቃለች ። ለአላህ ብላ ብቻ ትሰራለች። የሰዎችን እይታ አትፈልግም በማንኛውም ስራዋ ፣ሰዎች እንዳሞግሷት አትፈልግም።
በስራዋ በአላህ ውደታ የአላህን ፊት እንድሁም ጀነትን ለማግኘት ከዛ ውጭ የምትፈልገው ምንም ዱኒያዊ ሀጃ የለም። ይህ ነው የሰለፊ ሴት ዋና አቋሟ።

🔺ሰለፊ የሆነች ሴት ቢድዓ ከተባለበት ቦታ ትርቃለች ።
🔺ተዉሂድና የተውሂድ ባለቤቶችን የሱና ባለቤቶችን አጥበቃ መያዝ እንዳለባት ሁሉ፣
ሽርክና ከሽርክ ባለቤቶች ፣ የቢድዓ ባለቤትን ባጠቃላይ ትርቃለች። ሱናን አጥብቃ ትይዛለች።
🔺ሰለፊ ሆና ሌሎች የሽርክ ባለቤትና የቢድዓ ባለቤቶች የሚፈጽሙትን ቢድዓዎች ሽርካ ሽርኮች አትፈጽምም።

🔺ሰለፊ የሆነች ሴት ዐጅኒቢ ባለበት ቦታ ላይ እንደፈለገች አቶንም ።ቁጥብ ፣ ስትር፣ትላለች።

➡️ ምክንያቱም ሰለፊ ብሎ ማለት ትክክለኛ ቁርአንና ሀድስ ይዞ በሱና ላይና በተውሂድ ላይ ቀጥ ማለት ነውና።

➡️አሁን ባለንበት ዘመን ሰለፊነትን ይሞግታሉ። በኢባዳ ላይ ደካማ ሆነው ይታያሉ አላህ የከለከላቸውን ወንጀሎች በችልተኝነት ሲዳፈሩ ይታያሉ።

➡️ሰለፊ ሴት ማለት እኮ በኢባዳ ላይ ጠንካራ ነች ፣ የጧት የማታ ዚክሮችን ሰዓቷን ጠብቃ ትላለች። እህቶቿን በመልካም ስራ ላይ ታነሳሳለች ። ከመጥፎ ነገር እንድርቁ ትገስጻለች። መጥፎ ነገር አይታ ዝም አትልም ታወግዛለች። በማንኛውም ነገሯ ሀያዓና አደብ የተላበሰች ነች ።

♦️ሰለፍይ ሴት ማለት እኮ እውነተኛ የሴት አለቃ ማለት እሷ ናት። አላህ ሆይ !እህቶቻችንን በሱና ላይ ቀጥ አድርግልን።

http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
👍2
♦️ከእለታት አንድ ቀን ለኢማሙ ማሊክ፦

እንዴት አደርክ ያ ኢማም? ተብለው ተጠየቁ። እሳቸውም እንዲህ ብለው መለሱ፦ እድሜዬ እየቀነሰ ወንጀሌ እየጨመረ አደርኩ አሉ።
📖•|[شَرْحُ الزَّرْقَانِيٰ عَلَىٰ الْمُوَطَّأ ٥٤/١]|
👍2
أذكار الصباح بصوت وصوره يريح القلب رائعه (مكتوبه) azkar al sabah
Learn Us
➡️አደራ የጠዋትና የማታ ዚክር ላይ ከመዘናጋት

♦️ዚክር የልብ ሀይል የአካል ብርታትና የትኛውንም ጣዕም የማይስተካከለው የቀልብ ምግብ ነው።
👍4
🌸نصيحة الى المرأة المسلمة🌸

قال الشيخ صالح الفوزان حفظه الله:

(احرصي على تنظيم وقتك ،حتى يكون عملك متعة، واجعلي البيت دائمًا ↞كالروضة؛
- ↞نظافة
- ↞وترتيبًا
↲فالبيت دليل على صاحبته.


⇦وبالنظافة والترتيب يكون البيت بأجمل صورة ولو كان الأثاث متواضعًا والعكس بالعكس).

🎙محاضرة بعنوان/دور المرأة في تربية الأسرة.


➧ምክር ለሙስሊሟ እንስት

➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻

ሸይኽ ሷሊህ ፈውዛን (ሀፊዘሁላህ) እንድህ ይላሉ


⇨"ጊዜሽን በስርአት በመጠቀም ላይ ጉጉት አድርጊ ፣ስራሽ ጠቃሚ እስኪሆን ድረስ፣ ቤቱን በንፅህናና ስርአት በማስያዝ/ በማስተካከል ልክ እንደ መናፈሻ እስኪሆን ድረስ ፣

☞ቤቱ በባለቤቱ (ማንነት) ላይ አመላካች/ ማስረጃ ነው።


በንፅህናና በማስተካከል ቤቱ በጣም ያማረ ቅርፅ ይሆናል/ ይይዛል ፣ ምንም እንኳ ተቃራኒው በተቃራኒ መሰረቱ ውዳቂ / ደካማ ቢሆንምኳ (በንፅህናና ስርአት በማስያዝ ከተያዘ ያምራል)"
➘➘➘➘➘➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
👍1
Audio
የዙልሒጃ አስር ቀናቶች


♦️አዲስ ወቅታዊ ምክር

📝በነዚህ ውድ ቀናቶች፦
▪️የሰዎች መዘናጋት
▪️ግንዛቤን ማስፋት
▪️ከረመዷን ይበልጣሉን?

ክፍል፦ ①

🏷 ኢንሻአላህ ይቀጥላል……

http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
👍1
እምነታችን
abdu shikur abu fewzan
➡️ አዲስ ምርጥ ሙሓደራ
➠➠➠➠➠➠➠➠➠

📚ርዕስ፦እምነታችን!!

በአቂዳ ዙሪያ አንገብጋቢ ነጥቦች የተዳሰሱበት ዳእዋ!!

🎙️አብዱ ሽኩር አቡ ፈዉዛን
حفظه الله


➧ወደ አቡ ፈዉዛን ቻናል ይቀላቀሉ
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
http://t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
http://t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
Audio
የዙልሒጃ አስር ቀናቶች


♦️አዲስ ወቅታዊ ምክር

📝 በውስጡ የተዳሰሱ ነጥቦች፦
▪️የመልካም ስራ በላጭነት
▪️የቁርአን የሀዲስ ጥቅሶች
▪️የበላጭነታቸው 12 ነጥቦች

ክፍል፦ ②

🏷 ኢንሻአላህ ይቀጥላል……

http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
‏( وَ الفَجرِ • وَ لَيَالٍ عَشر )

‏عن ابن عمر رضي اللهُ عنهما
‏عن النَّبِيِّ ﷺ قال :
‏( ما مِن أيَّامٍ أعظمُ عندَ اللهِ
‏و لا أَحَبُّ إليهِ العملُ فيهنَّ
‏مِن هذهِ الأيَّامِ العشر ، فأكثروا فيهنَّ
‏مِن التَّهليلِ و التَّكبيرِ و التَّحميد )
👍1
ሸርሕ_አቂደቱል_ዋሲጥያ_በኡስታዝ_አቡ_አብደላህ_ኢብን_ኸይሩ_ያለኔት.apk
211.7 MB
◾️ሸርሕ አቂደቱል ዋሲጥያ ሙሉ ቂርአት ያለኔት


🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

➡️ አንዴ ካወረዱት በኋላ ያለኔት በፈለጉት ጊዜና ቦታ እንደፈለጉ መጠቀም ይችላሉ‼️
📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚📚

◼️በአፕልኬሽን መልክ የቀረበ


♦️ሼር በማድረግ የኸይር ሰበብ ሁኑ!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
058 - Al-Mujadilah (She That Disputeth) سورة المجادلة
القارئ: عبد الولي الاركاني Reciter: AbdulWali AlArkani
ቆንጆ ቲላዋ

▪️ልብ ጽናትና ሰላምን ከምታገኝባቸው ምክንያቶች በጣም ትልቁ ነገር ቁርኣን መቅራትን ማብዛት ነው።
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru