﴿بَلَى مَنْ أَسْلَمَ وَجْهَهُ للهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَلَهُ أَجْرُهُ عِندَ رَبِّهِ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ﴾
«اللَّهُمَّ رَبَّنَا آتِنَا فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ، وَفِي الآخِرَةِ حَسَنَةً ، وَقِنَا عَذَابَ النَّارِ
«اللَّهُمَّ رَبَّنَا آتِنَا فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ، وَفِي الآخِرَةِ حَسَنَةً ، وَقِنَا عَذَابَ النَّارِ
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
➡️ በዱንያ ጀነት አለች እሷን ያልገባ የአኼራዋን አይገባትም።
♦️ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ
♦️ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ
Audio
➡️ኢኽላስ የዱኒያዋ ጀነት‼️
♦️ወላሂ የአላህ ባሪያ
♦️በዱኒያ መልካም አታገኝም
♦️በዱኒያ ደስታን አታገኝም
♦️ከአላህ እርዳታን አታገኝም
♦️ከአላህ ተቀበይነት አታገኝም
➡️ለአላህ ስራህን ማሳመር ላይ ከታገልክ ቢሆን እንጅ።
🎙ሸይኽ ሱለይማን አር -ሩሃይሊحفظه الله
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
♦️ወላሂ የአላህ ባሪያ
♦️በዱኒያ መልካም አታገኝም
♦️በዱኒያ ደስታን አታገኝም
♦️ከአላህ እርዳታን አታገኝም
♦️ከአላህ ተቀበይነት አታገኝም
➡️ለአላህ ስራህን ማሳመር ላይ ከታገልክ ቢሆን እንጅ።
🎙ሸይኽ ሱለይማን አር -ሩሃይሊحفظه الله
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
[ اللهم انصر جنودنا، واحفظ مقدساتنا ] دعاء الشيخ #عبدالرحمن_السديسليلة…
[ اللهم انصر جنودنا، واحفظ مقدساتنا ] دعاء الشيخ #عبدالرحمن_السديس ليلة 23 #رمضان 1443 #المسجد_الحرام
➡️ የእስቲግፋሮች ሁሉ አለቃ!!
عن شداد بن أوس رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ :
♦️((سَيِّدُ الاسْتِغْفَارِ أنْ تَقُولَ :
اللَّهُمَّ أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
خَلَقْتَنِي وَأنَا عَبْدُكَ ، وَأنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ ،
أبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ ، وَأبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي ؛ فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ))
رواه البخاري.
عن شداد بن أوس رضي الله عنه ،
عن النبي ﷺ :
♦️((سَيِّدُ الاسْتِغْفَارِ أنْ تَقُولَ :
اللَّهُمَّ أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
خَلَقْتَنِي وَأنَا عَبْدُكَ ، وَأنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ ،
أبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ ، وَأبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي ؛ فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ))
رواه البخاري.
ክብርና ልቅናሽ በቤትሽ!!
♦️وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ
➡️ በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም አትገለጡ፡፡
https://t.me/https_Asselfya
♦️وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ
➡️ በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም አትገለጡ፡፡
https://t.me/https_Asselfya
Audio
◾️ይህን ዱአ ከመደጋገም አንሰላች!!
♦️ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ ደጋግመን ልንለው ይገባል።
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅር ባይነትም ትወዳለህና ይቅር በለኝ!!}
አሏህ ኸይሩን ሁሉ ይወፍቀን
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
♦️ባገኘነው አጋጣሚ ሁሉ ደጋግመን ልንለው ይገባል።
《اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني》
{አሏህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅር ባይነትም ትወዳለህና ይቅር በለኝ!!}
አሏህ ኸይሩን ሁሉ ይወፍቀን
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
♦️በነዚህ በውድ ቀናቶች ይችን ቀላል ዚክር በመደጋገም የጀነት ድልብ እናድልብ‼️
عن أبي ذر الغفاري رضي الله عنه قال :
قال لي رسول الله ﷺ :
((ألَا أدُلُّكَ عَلَى كَنْزٍ مِنْ كُنُوزِ الجَنَّةِ؟))
قلت : بَلَى يا رسولَ اللهِ ، قال :
((لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ))
📚رواه ابن ماجه.
عن أبي ذر الغفاري رضي الله عنه قال :
قال لي رسول الله ﷺ :
((ألَا أدُلُّكَ عَلَى كَنْزٍ مِنْ كُنُوزِ الجَنَّةِ؟))
قلت : بَلَى يا رسولَ اللهِ ، قال :
((لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ))
📚رواه ابن ماجه.
Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
✅ የጎዳና ላይ ኢፍጣር በተመለከተ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ በኡስታዝ አቡሙስሊም
t.me/AbumuslimAlarsi/6597
t.me/AbumuslimAlarsi/6597
➡️ በኡስታዝ ሳዳት ከማል
t.me/SadatKemalAbuMeryem/4458
t.me/SadatKemalAbuMeryem/4458
➡️ በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
https://t.me/IbnuMunewor/1912
https://t.me/IbnuMunewor/1912
♦️ሼር በማስረግ ለሌሎች እናድርስ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ በኡስታዝ አቡሙስሊም
t.me/AbumuslimAlarsi/6597
t.me/AbumuslimAlarsi/6597
➡️ በኡስታዝ ሳዳት ከማል
t.me/SadatKemalAbuMeryem/4458
t.me/SadatKemalAbuMeryem/4458
➡️ በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
https://t.me/IbnuMunewor/1912
https://t.me/IbnuMunewor/1912
♦️ሼር በማስረግ ለሌሎች እናድርስ
Forwarded from 💎🇸🇦🌹የሰለፊ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው
🩸ዘካተል ፊጥርን የሚመለከቱ 10ፈትዋዎች
➡️ጥያቄ፡-01
የዘካተል ፊጥር አላማ ምንድን ነው? ለእርሷስ ምክንያት አላት?
✅መልስ፡-
የረመዷን ጾም ሲጠናቀቅ ከምግብ አንድ ቁና እያንዳንዱ ሰው የሚያወጣው ነው ፤ ዘካተል ፊጥር የሚያወጡበት ምክንያት የረመዷንን ጾም አጠናቀው ለፊጥር በመድረሳቸው ለአላህ ያላቸውን ምስጋና ይፋ ለማድረግ ነው ፤ በዚህ ምክንያት “ሶደቀተል ፊጥር” ወይም “ዘካተል ፊጥር” በመባል ትጠራለች፡፡
➡️ጸሐይ እንደጠለቀች ወይም የዒዱ ሌሊት እንደገባ ዘካተል ፊጥር ይወጅባል ፤ ለአንድ ሰው በዒዱ ሌሊት ወይም ጸሐዩዋ ከጠለቀች በኋላ ልጅ ቢወለድለት ሶደቀቱል ፊጥር ለልጁ ማውጣቱ ይወደዳል እንጅ ግዴታ አይደለም ፤ አንድ ሰው ጸሐይ ከመጥለቋ በፊት ቢሞት ዘካተል ፊጥር በእርሱ ላይ ዋጅብ አይሆንም፤ ምክንያቱም ዘካተል ፊጥርን ዋጅብ የሚያደርገው ምክንያት ጠፍቷልና፡፡
🌐مجموع الفتاوى ورسائل لفضيلة الشيخ محمود بن صالح العثيموين المجلد الثامن عشر رقم السؤال\١٦٤ص\ ٢٥٧
https://t.me/menhajselefiya123
https://t.me/menhajselefiya123
➡️ጥያቄ፡-01
የዘካተል ፊጥር አላማ ምንድን ነው? ለእርሷስ ምክንያት አላት?
✅መልስ፡-
የረመዷን ጾም ሲጠናቀቅ ከምግብ አንድ ቁና እያንዳንዱ ሰው የሚያወጣው ነው ፤ ዘካተል ፊጥር የሚያወጡበት ምክንያት የረመዷንን ጾም አጠናቀው ለፊጥር በመድረሳቸው ለአላህ ያላቸውን ምስጋና ይፋ ለማድረግ ነው ፤ በዚህ ምክንያት “ሶደቀተል ፊጥር” ወይም “ዘካተል ፊጥር” በመባል ትጠራለች፡፡
➡️ጸሐይ እንደጠለቀች ወይም የዒዱ ሌሊት እንደገባ ዘካተል ፊጥር ይወጅባል ፤ ለአንድ ሰው በዒዱ ሌሊት ወይም ጸሐዩዋ ከጠለቀች በኋላ ልጅ ቢወለድለት ሶደቀቱል ፊጥር ለልጁ ማውጣቱ ይወደዳል እንጅ ግዴታ አይደለም ፤ አንድ ሰው ጸሐይ ከመጥለቋ በፊት ቢሞት ዘካተል ፊጥር በእርሱ ላይ ዋጅብ አይሆንም፤ ምክንያቱም ዘካተል ፊጥርን ዋጅብ የሚያደርገው ምክንያት ጠፍቷልና፡፡
🌐مجموع الفتاوى ورسائل لفضيلة الشيخ محمود بن صالح العثيموين المجلد الثامن عشر رقم السؤال\١٦٤ص\ ٢٥٧
https://t.me/menhajselefiya123
https://t.me/menhajselefiya123
سورة الرحمن _ Surah Rahmān بصوت أحمد خضر
<unknown>
◾ማራኪ የምሽት ቆንጆ ቲላዋ
♦️የኢማንን ጥፍጥና ከሶስት ነገር ፈልጉት፣
▪️ ሶላት በመስገድ
▪️ ዚክር( አላህን በማውሳት
▪️ ቁርአን በመቅራት
➡️ከነዚህ የኢማን ጥፍጥና ካለ ጡሩ። ካልሆነ ግን ባቡ( በሩ) ዝግ መሆኑን እወቁ።
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
https://t.me/https_Asselfya
♦️የኢማንን ጥፍጥና ከሶስት ነገር ፈልጉት፣
▪️ ሶላት በመስገድ
▪️ ዚክር( አላህን በማውሳት
▪️ ቁርአን በመቅራት
➡️ከነዚህ የኢማን ጥፍጥና ካለ ጡሩ። ካልሆነ ግን ባቡ( በሩ) ዝግ መሆኑን እወቁ።
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
https://t.me/https_Asselfya
ሰላተ ዱሃ መስገድ ‼️
〰〰〰〰〰〰
✅ፀሀይ ከወጣች ከ15 ደቂቃ በጏላ ጀምሮ የዙሁር ሰላት ሊገባ የተወሰኑ ደቂቃዎች እስኪቀሩት ድረስ ባሉት ጊዜ ውስጥ ይሰገዳል።
የተወደደች (ሙስተሃብ) ኢባዳ ነው የረከዓው ብዛት ከሁለት 2 እስከ 10 ረከዓ ይሰገዳል ። በጣም ታላቅ(ትልቅ) የሆነ ትሩፋት አለው
✅عن عائشة رضي الله عنها قالت: ((كان النبي صلى الله عليه وسلم يصلي الضحى أربعاً ويزيد ما شاء الله))رواه مسلم
የአላህ መልክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዱሃ 4 ረከዓህ ይሰግዱ ነበር አላህ የፈለገዉን ያህል ይጨምሩም ነበር"
وفي الصحيحين عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: ((أوصاني خليلي صلى الله عليه وسلم بثلاث صيام ثلاثة أيام من كل شهر وركعتي الضحى وأن أوتر قبل أن أنام))
‹‹ወዳጄ (ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ) በሶስት ነገሮች አደራ አሉኝ ከየወሩ ሶስት ቀን መፆም ‹‹ሶላት ዱሃ›› ዊትር ሰግዶ መተኛት፡፡››
✅قال القرطبي رحمه الله : " وصية النبي صلى الله عليه وسلم لأبي الدرداء وأبي هريرة رضي الله عنهما : تدل على فضيلة الضحى ، وكثرة ثوابه وتأكده ، ولذلك حافظا [عليه] ، ولم يتركاه " انتهى من "المفهم لما أشكل من تلخيص مسلم" .
በሌላ ሐዲስ ደግሞ
سَمِعْتُ أَبي برَيْدَةَ ، يَقُولُ : سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ : " فِي الْإِنْسَانِ سِتُّونَ وَثَلَاثُ مِائَةِ مَفْصِلٍ ، فَعَلَيْهِ أَنْ يَتَصَدَّقَ عَنْ كُلِّ مَفْصِلٍ مِنْهَا صَدَقَةً " ، قَالُوا : فَمَنْ الَّذِي يُطِيقُ ذَلِكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ ؟ قَالَ : " النُّخَاعَةُ فِي الْمَسْجِدِ تَدْفِنُهَا ، أَوْ الشَّيْءُ تُنَحِّيهِ عَنِ الطَّرِيقِ ، فَإِنْ لَمْ تَقْدِرْ ، فَرَكْعَتَا الضُّحَى تُجْزِئُ عَنْكَ "
‹‹የአላህ መልክተኛ ﷺ "የሰው ልጅ 360 መለያያ (መገጣጠሚያ) አሉት ።እያንዳንዱ መገጣጠሚያም "ሰደቃ" ያስፈልገዋል" አሉ። የአላህ መልክተኛ ﷺ ሆይ !ይህን ማን ይችላል ? ተባሉ "በመስጂድ ትፍታ ሲያይ በመድፈን በመጥረግ ወይም ከመንገድ ላይ እንቅፋቶችን በማንሳት ሊወጣው ይችላል ይህካዳገተው ግን በአድ---ዱሃ ወቅት ሁለት ረከዓ መስገዱ ይበቃዋል።" በማለት መልሰዋል፡፡››
✅عن أبي هريرة رضي الله عنه قال قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : ( لا يحافظ على صلاة الضحى إلا أواب، وهي صلاة الأوابين ) رواه ابن خزيمة ، وحسنه الألباني في "صحيح الترغيب والترهيب" (1/164)
ሰላተ ዱሐ ሰላቱል አዋቢን ተብሎ ይጠራል [የተመላሾች ከወንጀል ወደ ተውበት ተመላሾች የተፀፃቾች የተውበት አድራጊዎች ሰላት ተብላ ትጠራለች።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰
✅ፀሀይ ከወጣች ከ15 ደቂቃ በጏላ ጀምሮ የዙሁር ሰላት ሊገባ የተወሰኑ ደቂቃዎች እስኪቀሩት ድረስ ባሉት ጊዜ ውስጥ ይሰገዳል።
የተወደደች (ሙስተሃብ) ኢባዳ ነው የረከዓው ብዛት ከሁለት 2 እስከ 10 ረከዓ ይሰገዳል ። በጣም ታላቅ(ትልቅ) የሆነ ትሩፋት አለው
✅عن عائشة رضي الله عنها قالت: ((كان النبي صلى الله عليه وسلم يصلي الضحى أربعاً ويزيد ما شاء الله))رواه مسلم
የአላህ መልክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዱሃ 4 ረከዓህ ይሰግዱ ነበር አላህ የፈለገዉን ያህል ይጨምሩም ነበር"
وفي الصحيحين عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: ((أوصاني خليلي صلى الله عليه وسلم بثلاث صيام ثلاثة أيام من كل شهر وركعتي الضحى وأن أوتر قبل أن أنام))
‹‹ወዳጄ (ነቢዩ ሙሐመድ ﷺ) በሶስት ነገሮች አደራ አሉኝ ከየወሩ ሶስት ቀን መፆም ‹‹ሶላት ዱሃ›› ዊትር ሰግዶ መተኛት፡፡››
✅قال القرطبي رحمه الله : " وصية النبي صلى الله عليه وسلم لأبي الدرداء وأبي هريرة رضي الله عنهما : تدل على فضيلة الضحى ، وكثرة ثوابه وتأكده ، ولذلك حافظا [عليه] ، ولم يتركاه " انتهى من "المفهم لما أشكل من تلخيص مسلم" .
በሌላ ሐዲስ ደግሞ
سَمِعْتُ أَبي برَيْدَةَ ، يَقُولُ : سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ : " فِي الْإِنْسَانِ سِتُّونَ وَثَلَاثُ مِائَةِ مَفْصِلٍ ، فَعَلَيْهِ أَنْ يَتَصَدَّقَ عَنْ كُلِّ مَفْصِلٍ مِنْهَا صَدَقَةً " ، قَالُوا : فَمَنْ الَّذِي يُطِيقُ ذَلِكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ ؟ قَالَ : " النُّخَاعَةُ فِي الْمَسْجِدِ تَدْفِنُهَا ، أَوْ الشَّيْءُ تُنَحِّيهِ عَنِ الطَّرِيقِ ، فَإِنْ لَمْ تَقْدِرْ ، فَرَكْعَتَا الضُّحَى تُجْزِئُ عَنْكَ "
‹‹የአላህ መልክተኛ ﷺ "የሰው ልጅ 360 መለያያ (መገጣጠሚያ) አሉት ።እያንዳንዱ መገጣጠሚያም "ሰደቃ" ያስፈልገዋል" አሉ። የአላህ መልክተኛ ﷺ ሆይ !ይህን ማን ይችላል ? ተባሉ "በመስጂድ ትፍታ ሲያይ በመድፈን በመጥረግ ወይም ከመንገድ ላይ እንቅፋቶችን በማንሳት ሊወጣው ይችላል ይህካዳገተው ግን በአድ---ዱሃ ወቅት ሁለት ረከዓ መስገዱ ይበቃዋል።" በማለት መልሰዋል፡፡››
✅عن أبي هريرة رضي الله عنه قال قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : ( لا يحافظ على صلاة الضحى إلا أواب، وهي صلاة الأوابين ) رواه ابن خزيمة ، وحسنه الألباني في "صحيح الترغيب والترهيب" (1/164)
ሰላተ ዱሐ ሰላቱል አዋቢን ተብሎ ይጠራል [የተመላሾች ከወንጀል ወደ ተውበት ተመላሾች የተፀፃቾች የተውበት አድራጊዎች ሰላት ተብላ ትጠራለች።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Forwarded from 🎀📖የዓንባቢያን ትውልድ {ለአንባቢያን]✍📚 (ام عبد الله بنت أحمد اتبع كتابه والسنه على فهم السلف✔)
♻️አል በያን بسم الله الرحمن الرحيم
=================
መግቢያ
paret ①)
✍የማህበር ጉዳይ ከፊል ወንድሞች ዘንዴ ማነታረክ ከጀመረ
ሰነባብቷል ። አስተዋይ ለሆነ አካል በንፁህ መንፈስ ርእሰ-ጉዳዩን ከመፈተሽ
ይልቅ ፍፁም ፅንፈኝነት የነገሰባቸው ፍረጃዎችን መመልከት ልብ የሚያደማ
ነገር ነው። እራሱን መካሪ የሆነ ሰው ይጠቀምበታል በሚሌ እሳቤ በዚህ ረገዴ
ዑለማዎች የተጓዘበትን አቋም ለማስፍር ሞክሬያለሁ።
✍የዚህ ፅሑፍ መነሻ ከ 7 ወራት በፊት የሞነጫጨርኳት ማስታወሻ
ነች። ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ እንደ አድስ ጉዳዩ ጠንከር ብሎ ሲነሳ ቀድሜ
ያላሰብኳቸው ብዥታዎችና አንዳንድ ነጥቦችን ሳክልባት ይዘቷ ከመነሻዋ
ከእጥፍ በላይ አድጓል ።
✍በተጓዳኝ የሚነሳውን የወንዶች ሱሪ ጉዳይም በመጠኑ
ያካተትኩ ሲሆን በመጨረሻም አንገብጋቢ ነው ብዬ ስላሰብኩ ከተብዱዕ ጋር
የሚያያዘ ጥቂት መርሆዎችንና ጥንቃቄዎችን በስሱ አካትቻለሁ። ሚዛናዊ ሆኖ
በማንበብ ሀሳቡን ለሚያካፈለኝ ሁሉ ከወድሁ ላመሰግን እወዳለሁ።
✍ማስታወሻያ፡- በመፅሐፍፈውስጥ የኡለማእ ፈትዋዎችና ንግግሮችን ሳካትት
ከሞላ ጎደል ከቃል በቃል ትርጉም ይል ቅ የነፃ ትርጉም አካሄዴን መርጫለሁ።
° ዝግጅት ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁሏህ °
"
ኢንሻ አላህ ይቀጥላል°•
✍ቢንት አህመድ መንሃጅ ሰለፍ)
ረመዷን 26 /ረቡዕ /9/1443 ዓ/ሂ
⏩ቴሌግራም🇸🇦
https://t.me/Bint_Ahmed_aselefy
=================
መግቢያ
paret ①)
✍የማህበር ጉዳይ ከፊል ወንድሞች ዘንዴ ማነታረክ ከጀመረ
ሰነባብቷል ። አስተዋይ ለሆነ አካል በንፁህ መንፈስ ርእሰ-ጉዳዩን ከመፈተሽ
ይልቅ ፍፁም ፅንፈኝነት የነገሰባቸው ፍረጃዎችን መመልከት ልብ የሚያደማ
ነገር ነው። እራሱን መካሪ የሆነ ሰው ይጠቀምበታል በሚሌ እሳቤ በዚህ ረገዴ
ዑለማዎች የተጓዘበትን አቋም ለማስፍር ሞክሬያለሁ።
✍የዚህ ፅሑፍ መነሻ ከ 7 ወራት በፊት የሞነጫጨርኳት ማስታወሻ
ነች። ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ እንደ አድስ ጉዳዩ ጠንከር ብሎ ሲነሳ ቀድሜ
ያላሰብኳቸው ብዥታዎችና አንዳንድ ነጥቦችን ሳክልባት ይዘቷ ከመነሻዋ
ከእጥፍ በላይ አድጓል ።
✍በተጓዳኝ የሚነሳውን የወንዶች ሱሪ ጉዳይም በመጠኑ
ያካተትኩ ሲሆን በመጨረሻም አንገብጋቢ ነው ብዬ ስላሰብኩ ከተብዱዕ ጋር
የሚያያዘ ጥቂት መርሆዎችንና ጥንቃቄዎችን በስሱ አካትቻለሁ። ሚዛናዊ ሆኖ
በማንበብ ሀሳቡን ለሚያካፈለኝ ሁሉ ከወድሁ ላመሰግን እወዳለሁ።
✍ማስታወሻያ፡- በመፅሐፍፈውስጥ የኡለማእ ፈትዋዎችና ንግግሮችን ሳካትት
ከሞላ ጎደል ከቃል በቃል ትርጉም ይል ቅ የነፃ ትርጉም አካሄዴን መርጫለሁ።
° ዝግጅት ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁሏህ °
"
ኢንሻ አላህ ይቀጥላል°•
✍ቢንት አህመድ መንሃጅ ሰለፍ)
ረመዷን 26 /ረቡዕ /9/1443 ዓ/ሂ
⏩ቴሌግራም🇸🇦
https://t.me/Bint_Ahmed_aselefy