💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.61K subscribers
1.29K photos
494 videos
125 files
5.17K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
Audio
አለ ስለተባለው ድብቅ ቅጂ አጭር መልእክት ለባሕሩ ፣ ዓሊ ለሌሎችም

እንዳይቀዳ ፣ የተቀዳውም እንዲሰረዝ ከተስማማን በሇላ ክህደት በመፈፀም ከነሱ ሰዎች ውስጥ ውይይቱን በድብቅ የቀዳ መኖሩ ….. ነገር ግን ቅጂው መልሶ እንሱን የሚጎዳ መሆኑ ይደንቃል

ውሸታሙ ይለይ ዘንድ አንድ የውይይት መድረክ ይኑረን በማለት እጠይቃለሁ

https://t.me/Muhammedsirage
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ

▪️ባሏን የማታመሰግንና በሱ የማትብቃቃ ሴት የውመልቂያማ አላህ ወደሷ አይመለከትም።

📚صحيح الترغيب - رقم: (1944)
١- منْ أَكبرِ الأَسبابِ لِانشراحِ الصَّدرِ وطُمأْنينَتهِ: الإِكثارُ منْ ذكرِ اللَّـه.
Anonymous Quiz
84%
صَح.
16%
خَطأْ.
١- شرحُ الْوسائل الْمفيدة لِلحياةِ السَّعيدة.
الشَّيخ: عبدُ الرَّازَّق الْبدر.
♦️ተከታታይ ማብራሪያ
《الوسائل المفيدة للحياة السعيدة》
➡️የደስታን ህይወት ማስገኛ መንገድ

▪️ክፍል አንድ 0⃣1⃣

🎙الشَّيخ: عبدِ الرَّزَّاق الْبدر
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselfya
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌱فائدة مهمة للنساء
‏الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله
https://t.me/https_Asselfya
Audio
رمضانأوله رحمة وأوسطه مغفرة ، وآخره عتق من النار
👉ረመዷን
🔻የመጀመርያ 10 ቀናቶች ራህማ
🔻የመሀል 10 ቀናቶች እዝነት
🔻የመጨረሻው 10 ቀናቶች ከእሳት ነፃ መውጫ ነው የሚለው ሀዲስ ደካማነት

🎙 አቡ አብደላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
▪️ትንሽ ችግርና መከራ ሲገጥመን ከዚህ ኑሮ (ህይወት) ሞቼ ብገላገል ይሻለኛል የምንል ሰዎች አለን፣
👉 አላህ ግን እንድህ ይላል፣
♦️{وَلَعَذَابُ الْآخِرَةِ أَشَدُّ وَأَبْقَىٰ}
📚طه: 127


➡️የኣኺራህ ቅጣትና ስቃይ ከዱኒያው ይልቅ በጣም ብርቱና የማይቋረጥ ዘውታሪ ነው።
القارئ عمر الدريويز | فاصبر إن وعد الله حق واستغفر لذنبك
💭🌸خدمة تلاوات🎧
♦️ከቁርአን ጋር እንኑር!!

ልብ ከምትደሰትባቸው ነገሮች ውስጥ አንዱ ቁርአንን በተደቡር (በተመስጦ) ማዳመጥ ነው!!

♦️ውብና ማራኪ የምሽት ግብዣ
https://t.me/https_Asselfya
«اللَّهُمَّ أعِنَّا عَلَى ذِكْرِكَ وَشُكْرِكَ وَحُسْنِ عِبَادَتِكَ»
لا اله الا الله ☝️ سبحنك ربي
اني كنت من الظالمين

♦️مَنْ أَحبَّكَ أوْصاكَ بِالطّاعَاتِ

تأمَّل قولَ رَسول اللهِ ﷺ لِمعاذ:"يَا مُعاذ، واللهِ إنّي لأحبُّك،
أوصيكَ يا مُعاذُ لا تَدعنّ في دُبر كلّ صلَاة
أنْ تقولَ:
اللهمّ أعنّي علىٰ ذكركِ وشكرِك وحسنِ عِبادتِك!
عن النعمان بن بشير رضي الله عنهما قال :
قال النبي ﷺ :

((الحَلَالُ بَيِّنٌ ، وَالحَرَامُ بَيِّنٌ ، وَبَيْنَهُمَا أُمُورٌ مُشْتَبِهَةٌ ،
فَمَنْ تَرَكَ مَا شُبِّهَ عَلَيْهِ مِنَ الإثْمِ كَانَ لِمَا اسْتَبَانَ أتْرَكَ ، وَمَنِ اجْتَرَأ عَلَى مَا يَشُكُّ فِيهِ مِنَ الإثْمِ أوْشَكَ أنْ يُوَاقِعَ مَا اسْتَبَانَ ،
وَالمَعَاصِي حِمَى اللهِ ، مَنْ يَرْتَعْ حَوْلَ الحِمَى يُوشِكْ أنْ يُوَاقِعَهُ))

رواه البخاري.
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
ያንን ቀን ( አኺራን ) እንፍራ

በጣም አጭር ማስታወሻ