Audio
ግሩም ጣፋጭ ግጥም፡
አስተውሎ ለሚያጣጥም፡
የሙስሊሙ ዑማ
መሪ ነኝ ብትልም፡
አወ……ሰለፍያን
ማጥፋት አትችልም!
በኑረዲን አል አረቢ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
አስተውሎ ለሚያጣጥም፡
የሙስሊሙ ዑማ
መሪ ነኝ ብትልም፡
አወ……ሰለፍያን
ማጥፋት አትችልም!
በኑረዲን አል አረቢ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ብዙ አታስብ !!ግን ብዙ እስቲግፋር አድርግ።
በማሰብ ያልተከፈተውን በር አላህ ሱብሀነሁተአላ በእስቲግፋር ይከፍተዋልና!
በማሰብ ያልተከፈተውን በር አላህ ሱብሀነሁተአላ በእስቲግፋር ይከፍተዋልና!
የሱናዋ ቆንጆ በተውሂድ ያበበች
የጌታዋን ትዛዝ አጥብቃ የያዘች
በተውሂድ በሱና ጸንታ የደመቀች
ከሽርክ ከቢድዓ ከኒፋቅ የራቀች
እፈልጋታለሁ ምርጫ እሷ ነች
✍አቡ ሂበተ አሏህ
https://t.me/https_Asselfya
የጌታዋን ትዛዝ አጥብቃ የያዘች
በተውሂድ በሱና ጸንታ የደመቀች
ከሽርክ ከቢድዓ ከኒፋቅ የራቀች
እፈልጋታለሁ ምርጫ እሷ ነች
✍አቡ ሂበተ አሏህ
https://t.me/https_Asselfya
Audio
➧ምርጥ የማለዳ የቲላዋ ግብዧ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ቁረአን ማንበብና እንድሁም በትኩረት ማዳመጥ ትልቅ ኢባዳ ነው!
♦️ تلاوة من سورة الحشر
♦️ القارئ: #مختار_الحاج
•••━══❁✿❁══━•••
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➭ቁረአን ማንበብና እንድሁም በትኩረት ማዳመጥ ትልቅ ኢባዳ ነው!
♦️ تلاوة من سورة الحشر
♦️ القارئ: #مختار_الحاج
•••━══❁✿❁══━•••
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
➡️መሳጭ የሆነ ምክር ቁርኣን ለሚሃፍዙ ወንድምና እህቶች!!
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
♻️የአሏህ መልክተኛﷺ እንድህ ብለዋል:-
¶በኣዛን እና በኢቃም መካከል ውስጥ የተደረገ ዱዓ ተመላሽነት የለውም።
{{صحيح الترمذي}}212)📙
~~~~~~~~~~~~
➝በነዚህ ምርጥ/ወቅቶች #ዱዓ እናድርግ ዱዓችን አይመለስም ተቀባይነት አለውና!!
አሏህ ተግባርን ይወፍቀን አሚን))🛍
https://t.me/https_Asselfya
¶በኣዛን እና በኢቃም መካከል ውስጥ የተደረገ ዱዓ ተመላሽነት የለውም።
{{صحيح الترمذي}}212)📙
~~~~~~~~~~~~
➝በነዚህ ምርጥ/ወቅቶች #ዱዓ እናድርግ ዱዓችን አይመለስም ተቀባይነት አለውና!!
አሏህ ተግባርን ይወፍቀን አሚን))🛍
https://t.me/https_Asselfya
Audio
የሰዉ ልጅ ሆድ ከሸለቆ ይሠፋል
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Audio
አላህ ሆይ ልባችንን ለቁርአን አግራልን። ቀልባችን በቁርአን አለስልስልን።
Audio
وَعِبَادُ الرَّحْمَٰنِ الَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى الْأَرْضِ هَوْنًا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ الْجَاهِلُونَ قَالُوا سَلَامًا
የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَبِيتُونَ لِرَبِّهِمْ سُجَّدًا وَقِيَامًا
እነዚያም ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነው የሚያድሩት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَقُولُونَ رَبَّنَا اصْرِفْ عَنَّا عَذَابَ جَهَنَّمَ ۖ إِنَّ عَذَابَهَا كَانَ غَرَامًا
እነዚያም «ጌታችን ሆይ! የገሀነምን ቅጣት ከእኛ ላይ መልስልን ቅጣቷ የማይለቅ ነውና» የሚሉት ናቸው፡፡
إِنَّهَا سَاءَتْ مُسْتَقَرًّا وَمُقَامًا
እርሷ መርጊያና መቀመጫ በመኾን ከፋች! (ይላሉ)፡፡
وَالَّذِينَ إِذَا أَنفَقُوا لَمْ يُسْرِفُوا وَلَمْ يَقْتُرُوا وَكَانَ بَيْنَ ذَٰلِكَ قَوَامًا
እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የኾነ ነው፡፡
وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል፡፡
➛ከቁረእን ጋር እንኑር!!
የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَبِيتُونَ لِرَبِّهِمْ سُجَّدًا وَقِيَامًا
እነዚያም ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነው የሚያድሩት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَقُولُونَ رَبَّنَا اصْرِفْ عَنَّا عَذَابَ جَهَنَّمَ ۖ إِنَّ عَذَابَهَا كَانَ غَرَامًا
እነዚያም «ጌታችን ሆይ! የገሀነምን ቅጣት ከእኛ ላይ መልስልን ቅጣቷ የማይለቅ ነውና» የሚሉት ናቸው፡፡
إِنَّهَا سَاءَتْ مُسْتَقَرًّا وَمُقَامًا
እርሷ መርጊያና መቀመጫ በመኾን ከፋች! (ይላሉ)፡፡
وَالَّذِينَ إِذَا أَنفَقُوا لَمْ يُسْرِفُوا وَلَمْ يَقْتُرُوا وَكَانَ بَيْنَ ذَٰلِكَ قَوَامًا
እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የኾነ ነው፡፡
وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል፡፡
➛ከቁረእን ጋር እንኑር!!
የጧት ዚክር
➖➖➖➖
سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ: عَدَدَ خَلْقِهِ، وَرِضَا نَفْسِهِ، وَزِنَةَ عَرْشِهِ وَمِدَادَ كَلِمَاتِهِ. (3× إذا أصبح)
‘ ‹‹ለአላህ ጥራት ይገባው፡፡ ምስጋናም፡፡ በፍጡራኑ ቁጥር ልክ፤ ነፍሱ በወደደችው ልክ፤ በዙፋኑ ክብደት ልክ፤ በቃላቱ ብዛት ልክ፡፡›› ሦስት ጊዜ
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ عِلْمًا نَافِعًا، وَرِزْقًا طَيِّبًا، وَعَمَلاً مُتَقَبَّلاً. (إذا أصبح)
‹‹ኣላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን, መልካም የሆነ ሲሳይን, ተቀባይነት ያለውን ተግባርን እጠይቅሀለሁ።
➖➖➖➖
سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ: عَدَدَ خَلْقِهِ، وَرِضَا نَفْسِهِ، وَزِنَةَ عَرْشِهِ وَمِدَادَ كَلِمَاتِهِ. (3× إذا أصبح)
‘ ‹‹ለአላህ ጥራት ይገባው፡፡ ምስጋናም፡፡ በፍጡራኑ ቁጥር ልክ፤ ነፍሱ በወደደችው ልክ፤ በዙፋኑ ክብደት ልክ፤ በቃላቱ ብዛት ልክ፡፡›› ሦስት ጊዜ
اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ عِلْمًا نَافِعًا، وَرِزْقًا طَيِّبًا، وَعَمَلاً مُتَقَبَّلاً. (إذا أصبح)
‹‹ኣላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን, መልካም የሆነ ሲሳይን, ተቀባይነት ያለውን ተግባርን እጠይቅሀለሁ።
◾️ሱፍያን ቢን ኡየይና አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
✅ ሙእሚን ለሆነ ሰው ምግብና መጠጥ በሚፈልገው ልክ ሶብር (ትእግስት) ያስፈልገዋል።
📕الصبر لابن أبي الدنيا
✅ ሙእሚን ለሆነ ሰው ምግብና መጠጥ በሚፈልገው ልክ ሶብር (ትእግስት) ያስፈልገዋል።
📕الصبر لابن أبي الدنيا
➡️ሼኽ ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ አላህ ይዘንለትና እንድህ ብሏል
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔺የሁሉም ነገር መሰረቱ ልብ ነው። በልቦና ውስጥ የሚገኝ እውቀትና ፍላጎት ወደ አካል የግድ መረማመዱአይቀርም።
▪️አካል ልብ ካሰበው ነገር ወደሗላ ማለት አይችልም ። በውስጡ ባለው እውቀትና ተግባር ልብ መልካም ከሆነ ከውጭ ንግግርና ከተግባር እንድሁም ስድ በሆነው ኢማንአካል መስተካከሉ አይቀርም።
✅በዚህ ምክንያት አላህ በሚጠላቸው ነገሮች በመጥላት ፣እርሱ የሚወዳቸውን ነገሮች በመውደድ ልባችን ታንጾ ንግግራችን ይሁን ተግባራችን እንዲስተካከል ከነፍሳችን ጋር ትግል ማድረግ አለብን። ይህ ከተሳካ ኢማን የተሟላ ይሆናል።
✍የአላህ መልእክተኛ እንድህ ብለዋል፣
▪️ለአላህ ብሎ የወደደ ፣ለአላህ ብሎ የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ ፣ለአላህ ብሎ የከለከለ ኢማኑ በርግጥ ሞላ። {አቡዳውድ 4681}
✍ቢንት ሰዒድ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
🔺የሁሉም ነገር መሰረቱ ልብ ነው። በልቦና ውስጥ የሚገኝ እውቀትና ፍላጎት ወደ አካል የግድ መረማመዱአይቀርም።
▪️አካል ልብ ካሰበው ነገር ወደሗላ ማለት አይችልም ። በውስጡ ባለው እውቀትና ተግባር ልብ መልካም ከሆነ ከውጭ ንግግርና ከተግባር እንድሁም ስድ በሆነው ኢማንአካል መስተካከሉ አይቀርም።
✅በዚህ ምክንያት አላህ በሚጠላቸው ነገሮች በመጥላት ፣እርሱ የሚወዳቸውን ነገሮች በመውደድ ልባችን ታንጾ ንግግራችን ይሁን ተግባራችን እንዲስተካከል ከነፍሳችን ጋር ትግል ማድረግ አለብን። ይህ ከተሳካ ኢማን የተሟላ ይሆናል።
✍የአላህ መልእክተኛ እንድህ ብለዋል፣
▪️ለአላህ ብሎ የወደደ ፣ለአላህ ብሎ የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ ፣ለአላህ ብሎ የከለከለ ኢማኑ በርግጥ ሞላ። {አቡዳውድ 4681}
✍ቢንት ሰዒድ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya