💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
➲መንዙማ ➬➬➬➬➬ ➢ክፍል አምስት ➧ልብ በሉ በዚህ ግዜ አማልክት ተብለውም አልተጠሩም። ሸይጧን ግቡን ለማሳካት ሩቅ ነው የሚያልመው።ከዚያም ይህ ትውልድ አልፎ ሌላ ትውልድ ሲተካና፣እውቀትም ሲጠፋ “አባቶቻችሁ ዝናብ ሲቸግራቸው እነሱን ነበር የሚጠይቁት” ብሎ ታላቁ ወጥመዱ ውስጥ ከተታቸው። ከዚያም ተቀበሉት። በዚህም ምክንያት አላህ ለምድር ህዝቦች የመጀመርያውን መልክተኛ ኑሕን (ዐለይሂ…
➲መንዙማ
➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል ስድስት
➧ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ወደ ምን አይነት ሰዎች ነበር የተላኩት?
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➲ሁሉም ነብይ ወደ የህዝቡ ሲላክ ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (ግን ባጠቃላይ ለአለማት እዝነት ተደርገው ነው የተላኩት።ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ለምን አይነት ህዝቦች እንደተላኩ ማወቃችን ወሳኝ ነጥብ ነው።
ምክንያቱም ዛሬ አብዛኞች የነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (ተከታዮች ነን እያሉ በተግባር ግን ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (የተዋጓቸውን የነ አቡ ጀህልን መንገድ ሲከተሉ ይታያሉና።
➧ከላይ “የሰው ልጆች እንዴት አላህ ላይ ማጋራት ጀመሩ” የሚለውን ዋና ነጥብ
አይተን ነበር። በነጥቡ ላይ የሺርክን አደገኝነት እና የመጀመርያው ሺርክ በምን ምክንያት እና በማን ሰባኪነት እንደተፈጸመ አይተናል። አሁን ደግሞ ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ለምን አይነት ሰዎች ተልከው እንደነበር ማወቃችን የሺርክ አደገኝነት አውቀን በአላህ ፍቃድ ከባድ ጥንቃቄ እንድናደርግ ያግዘናል፣ ይረዳናል።
➧ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (የተላኩባቸው ህዝቦች ሐጅ የሚፈጽሙ፣ ምጽዋት የሚለግሱ እና ሌሎችንም ስራዎች የሚተገብሩ ነበሩ። ግና ይህ ተግባራቸው እስልምና ውስጥ አላስገባቸውም። ምክንያቱም አምልኮ ሲፈጽሙ በአላህ ላይ አጋርን ይጨምሩ ነበርና። በዚህም ነው ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (የተጋደሏቸው።
ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (የተላኩባቸው ህዝቦች አላህ ብቸኛው የሁሉ ፈጣሪ፣ ሁሉን አስተናባሪ፣ ሲሳይ ሰጪ መሆኑን ያምኑ ነበር። ለዚህም የሚከተሉት የቁርኣን አንቀጾች ግለጽ ማስረጃ ናቸው።
وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ከሰማይም ውሃን ያወረደና በእርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደረጋት ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው “አላህ ነው” ይሉሃል። “ምስጋና ለአላህ ነው” በላቸው። ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም። አንከቦት 61
وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَهُمْ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ማን እንደፈጠራቸውም ብትጠይቃቸው “በእርግጥ አላህ ነው” ይላሉ። ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ይዞራሉ?አዙህሩፍ 87
قُل لِّمَنِ الْأَرْضُ وَمَن فِيهَا إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ●قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ السَّبْعِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ●قُلْ مَن بِيَدِهِ مَلَكُوتُ كُلِّ شَيْءٍ وَهُوَ يُجِيرُ وَلَا يُجَارُ عَلَيْهِ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ فَأَنَّىٰ تُسْحَرُونَ
“ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው? የምታውቁ ብትሆኑ (ንገሩኝ)” በላቸው።“በእርግጥ የአላህ ነው” ይሉሃል። “ታዲያ አትገሰጹምን?”በላቸው። “የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው?” በላቸው። “በእርግጥ አላህ ነው” ይሉሃል። “እንግዲያ አትፈሩትምን?” በላቸው። የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የሆነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው? የምታውቁ እንደሆናችሁ (መልሱልኝ)” በላቸው። “በእርግጥ አላህ ነው” ይሉሃል። “ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ?” በላቸው። [አልሙእሚኑን፡ 84-89]
📚መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉
ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል ስድስት
➧ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ወደ ምን አይነት ሰዎች ነበር የተላኩት?
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➲ሁሉም ነብይ ወደ የህዝቡ ሲላክ ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (ግን ባጠቃላይ ለአለማት እዝነት ተደርገው ነው የተላኩት።ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ለምን አይነት ህዝቦች እንደተላኩ ማወቃችን ወሳኝ ነጥብ ነው።
ምክንያቱም ዛሬ አብዛኞች የነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (ተከታዮች ነን እያሉ በተግባር ግን ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (የተዋጓቸውን የነ አቡ ጀህልን መንገድ ሲከተሉ ይታያሉና።
➧ከላይ “የሰው ልጆች እንዴት አላህ ላይ ማጋራት ጀመሩ” የሚለውን ዋና ነጥብ
አይተን ነበር። በነጥቡ ላይ የሺርክን አደገኝነት እና የመጀመርያው ሺርክ በምን ምክንያት እና በማን ሰባኪነት እንደተፈጸመ አይተናል። አሁን ደግሞ ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ለምን አይነት ሰዎች ተልከው እንደነበር ማወቃችን የሺርክ አደገኝነት አውቀን በአላህ ፍቃድ ከባድ ጥንቃቄ እንድናደርግ ያግዘናል፣ ይረዳናል።
➧ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (የተላኩባቸው ህዝቦች ሐጅ የሚፈጽሙ፣ ምጽዋት የሚለግሱ እና ሌሎችንም ስራዎች የሚተገብሩ ነበሩ። ግና ይህ ተግባራቸው እስልምና ውስጥ አላስገባቸውም። ምክንያቱም አምልኮ ሲፈጽሙ በአላህ ላይ አጋርን ይጨምሩ ነበርና። በዚህም ነው ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (የተጋደሏቸው።
ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (የተላኩባቸው ህዝቦች አላህ ብቸኛው የሁሉ ፈጣሪ፣ ሁሉን አስተናባሪ፣ ሲሳይ ሰጪ መሆኑን ያምኑ ነበር። ለዚህም የሚከተሉት የቁርኣን አንቀጾች ግለጽ ማስረጃ ናቸው።
وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ከሰማይም ውሃን ያወረደና በእርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደረጋት ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው “አላህ ነው” ይሉሃል። “ምስጋና ለአላህ ነው” በላቸው። ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም። አንከቦት 61
وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَهُمْ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ
ማን እንደፈጠራቸውም ብትጠይቃቸው “በእርግጥ አላህ ነው” ይላሉ። ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ይዞራሉ?አዙህሩፍ 87
قُل لِّمَنِ الْأَرْضُ وَمَن فِيهَا إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ●قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ السَّبْعِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ●قُلْ مَن بِيَدِهِ مَلَكُوتُ كُلِّ شَيْءٍ وَهُوَ يُجِيرُ وَلَا يُجَارُ عَلَيْهِ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ فَأَنَّىٰ تُسْحَرُونَ
“ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው? የምታውቁ ብትሆኑ (ንገሩኝ)” በላቸው።“በእርግጥ የአላህ ነው” ይሉሃል። “ታዲያ አትገሰጹምን?”በላቸው። “የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው?” በላቸው። “በእርግጥ አላህ ነው” ይሉሃል። “እንግዲያ አትፈሩትምን?” በላቸው። የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የሆነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው? የምታውቁ እንደሆናችሁ (መልሱልኝ)” በላቸው። “በእርግጥ አላህ ነው” ይሉሃል። “ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ?” በላቸው። [አልሙእሚኑን፡ 84-89]
📚መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ
✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉
ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
◾️قال الإمام ابن القيم رحمه الله :
💦ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
【"من طلب العلم ليحيى به الاسلام فهو من الصديقين ودرجته بعد درجة النبوة"】
✅ እስልምናን ህያውና የበላይ ለማድረግ አስቦ እውቀትን የሚፈልግ ሰው እውነተኞች ተብለው ከተመሰከረላቸው ባሮቹ ይመደባል። ጀረጃውም ከነብይነት በኋላ ያለው የሱ ይሆናል።
📚مفتاح دار السعادة (1/ 121)
💦ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
【"من طلب العلم ليحيى به الاسلام فهو من الصديقين ودرجته بعد درجة النبوة"】
✅ እስልምናን ህያውና የበላይ ለማድረግ አስቦ እውቀትን የሚፈልግ ሰው እውነተኞች ተብለው ከተመሰከረላቸው ባሮቹ ይመደባል። ጀረጃውም ከነብይነት በኋላ ያለው የሱ ይሆናል።
📚مفتاح دار السعادة (1/ 121)
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
☑️ የኢማን ትርጉም
☑️ አርካኑል ኢማን
➰ክፍል ⑨➰
〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
☑️ የኢማን ትርጉም
☑️ አርካኑል ኢማን
➰ክፍል ⑨➰
〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Audio
◾️ወሳኝ ጥንቃቄ ለዲን ተማሪዎች
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ የምትማርበትን ኡስታዝ፦
☑️ አቂዳውንና
☑️ መንሀጁን ጠንቅቀህ እወቅ
➡️ ይህ እውቀት ስጋህ፣ ደምህና ህይወትህ ነውና ከማን እንደምትወስደው በትኩረት አጢን
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✅ የምትማርበትን ኡስታዝ፦
☑️ አቂዳውንና
☑️ መንሀጁን ጠንቅቀህ እወቅ
➡️ ይህ እውቀት ስጋህ፣ ደምህና ህይወትህ ነውና ከማን እንደምትወስደው በትኩረት አጢን
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا۟ رِسَٰلَٰتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَىْءٍ عَدَدًۢا
እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር ዕውቀቱ የከበበና ነገሩንም ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ሲኾን የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መኾናቸውን ያውቅ ዘንድ (ጠባቂ ያደርጋል)፡፡
=============
እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር ዕውቀቱ የከበበና ነገሩንም ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ሲኾን የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መኾናቸውን ያውቅ ዘንድ (ጠባቂ ያደርጋል)፡፡
=============
﴿وَأَنِ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ يُمَتِّعْكُمْ مَتَاعًا حَسَنًا﴾.
﴿ فَخَلَفَ مِن بَعدِهِم خَلفٌ أَضاعُوا الصَّلاةَ وَاتَّبَعُوا الشَّهَواتِ فَسَوفَ يَلقَونَ غَيًّا ﴾
﴿فَاصْبِرْ عَلَى مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ غُرُوبِهَا وَمِنْ آنَاءِ اللَّيْلِ فَسَبِّحْ وَأَطْرَافَ النَّهَارِ لَعَلَّكَ تَرْضَى﴾.
سورة التوبة
أضواء القرآن adwaaalquran
➡️ቁርአንን መቅራት ወይመ ማድመጥ በፈለግክ ጊዜ በነዚህ ንያዎች ላይ አደራ!
▪️ማስተንተን {ተደቡር}
▪️በቁርአን መስራትን
▪️አጅር ማግኘትን
▪️ጌታህን ማናገርን
▪️በእርሱ መታከምን አስብ።
https://t.me/https_Asselfya
▪️ማስተንተን {ተደቡር}
▪️በቁርአን መስራትን
▪️አጅር ማግኘትን
▪️ጌታህን ማናገርን
▪️በእርሱ መታከምን አስብ።
https://t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
➲መንዙማ ➫➫➫➫➫➫ ➛ክፍል ስድስት ➧ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ወደ ምን አይነት ሰዎች ነበር የተላኩት? 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ➲ሁሉም ነብይ ወደ የህዝቡ ሲላክ ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (ግን ባጠቃላይ ለአለማት እዝነት ተደርገው ነው የተላኩት።ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ለምን አይነት ህዝቦች እንደተላኩ ማወቃችን ወሳኝ ነጥብ ነው። ምክንያቱም…
➲መንዙማ
➫➫➫➫➫
እውነታው:አደጋዎቹና መዘዞቹ
➧ክፍል ሰባት
➠ልብ በሉ የአላህ ባሪያዎች እነዚህ አጋሪያን የአላህን ጌትነት ማመናቸው ወደ ነብያት ሁሉ ሀይማኖት ኢስላም አላስገባቸውም። ይህም የሆነው አምልኮን በጠቅላላ ለአንድ አላህ ብቻ ስላልፈጸሙ እና አላህንም ከእርሱ ውጭ ያሉትንም ያመልኩ ስለ ነበር ነው።
«ከአጋሪያን ተግባር ውስጥ የሚጠቃለለው ለእርሱ ብቻ የሚገባውን አምልኮ በእርሱ ላይ ሌላን ምንንም ማድረግ የማይችሉ፣ የማይጠቅሙ፣ የማይጎዱ፣ ጥቅምን ለራሳቸው ማምጣት የማይችሉ፣ እራሳቸውን ከጉዳት መከላከል የማይችሉትን ፍጡራን መገዛታቸው ነው። ለዚህም ማስረጃው የሚከተለው አንቀጽ ነው።
وَمَا يُؤْمِنُ أَكْثَرُهُم بِاللَّهِ إِلَّا وَهُم مُّشْرِكُونَ
➧አብዛኞቻቸውም፤ እነሱ (በአምልኮ የተውሒድ ክፍል) አጋሪዎች ሆነው እንጂ በአላህ ጌትነት አያምኑም።” [ዩሱፍ፡ 106]
የዚህ አንቀጽ ትንታኔ እንደሚያሳየው አብዛኛዎቹ አጋሪዎች የአላህን ጌትነት፣ ፈጣሪነት፣ ሲሳይን ለጋሽነት እና አስተናባሪነት ያጸድቁ እንደነበር ነው።
«ለዚህች አንቀጽ ቁርኣን ተርጓሚ የሆኑትን ሶሐባዎች እና ታቢዒዮች የሰጡትን ትርጉም እንመልከት፡-
ኢብን ዐባስ (ረድየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ ይላሉ፡- “ከኢማናቸው ውስጥ ሰማይን ማን ፈጠረው? ምድርን ማን ፈጠረው? ተራራን ማን ፈጠረው? (ተብለው) ከተጠየቁ አላህ ብለው ይመልሳሉ፣ እነሱ ግን አጋሪ ናቸው።
➲ኢክሪማ ደግሞ እንዲህ አሉ፡ “ማን ፈጠራችሁ፣ ሰማያትና ምድርን ማን ፈጠረ ብለህ ትጠይቃቸዋለህ? የእነሱም መልስ አላህ ይሆናል። ይህም ነው በአላህ ላይ ያላቸው እምነት። ከእርሱ (ከአላህ) ውጭ ግን ያመልካሉ።
➧ሙጃሂድ ደግሞ እንዲህ ይላሉ፡- “እምነታቸው አላህ ፈጠረን፣ ሲሳይ ይለግሰናል፣ ይገድለናል ብለው መናገራቸው ነው። ይህ ነው እምነታቸው ከእርሱ ውጭ እያመለኩ.....”
➲ዐብዱረሕማን ኢብን ዘይድ ኢብን አስለም ደግሞ “በአላህ ላይ አንድም የሚያጋራ የለም አላህ ጌታው፣ አላህ ፈጣሪው እና ሲሳይ ሰጪው መሆኑን እያወቀ እና እያመነ ቢሆን እንጂ።
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📘ዝግጅት መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ።
✏️መጻፍ ካልቻልክ አንብብብ!!ማንበብ የተሻለ ሰው ያድርጋል።
ጆ ይ ን በ ማ ለ ት ተ ጠ ቃ ሚ ይ ሁኑ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
➫➫➫➫➫
እውነታው:አደጋዎቹና መዘዞቹ
➧ክፍል ሰባት
➠ልብ በሉ የአላህ ባሪያዎች እነዚህ አጋሪያን የአላህን ጌትነት ማመናቸው ወደ ነብያት ሁሉ ሀይማኖት ኢስላም አላስገባቸውም። ይህም የሆነው አምልኮን በጠቅላላ ለአንድ አላህ ብቻ ስላልፈጸሙ እና አላህንም ከእርሱ ውጭ ያሉትንም ያመልኩ ስለ ነበር ነው።
«ከአጋሪያን ተግባር ውስጥ የሚጠቃለለው ለእርሱ ብቻ የሚገባውን አምልኮ በእርሱ ላይ ሌላን ምንንም ማድረግ የማይችሉ፣ የማይጠቅሙ፣ የማይጎዱ፣ ጥቅምን ለራሳቸው ማምጣት የማይችሉ፣ እራሳቸውን ከጉዳት መከላከል የማይችሉትን ፍጡራን መገዛታቸው ነው። ለዚህም ማስረጃው የሚከተለው አንቀጽ ነው።
وَمَا يُؤْمِنُ أَكْثَرُهُم بِاللَّهِ إِلَّا وَهُم مُّشْرِكُونَ
➧አብዛኞቻቸውም፤ እነሱ (በአምልኮ የተውሒድ ክፍል) አጋሪዎች ሆነው እንጂ በአላህ ጌትነት አያምኑም።” [ዩሱፍ፡ 106]
የዚህ አንቀጽ ትንታኔ እንደሚያሳየው አብዛኛዎቹ አጋሪዎች የአላህን ጌትነት፣ ፈጣሪነት፣ ሲሳይን ለጋሽነት እና አስተናባሪነት ያጸድቁ እንደነበር ነው።
«ለዚህች አንቀጽ ቁርኣን ተርጓሚ የሆኑትን ሶሐባዎች እና ታቢዒዮች የሰጡትን ትርጉም እንመልከት፡-
ኢብን ዐባስ (ረድየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ ይላሉ፡- “ከኢማናቸው ውስጥ ሰማይን ማን ፈጠረው? ምድርን ማን ፈጠረው? ተራራን ማን ፈጠረው? (ተብለው) ከተጠየቁ አላህ ብለው ይመልሳሉ፣ እነሱ ግን አጋሪ ናቸው።
➲ኢክሪማ ደግሞ እንዲህ አሉ፡ “ማን ፈጠራችሁ፣ ሰማያትና ምድርን ማን ፈጠረ ብለህ ትጠይቃቸዋለህ? የእነሱም መልስ አላህ ይሆናል። ይህም ነው በአላህ ላይ ያላቸው እምነት። ከእርሱ (ከአላህ) ውጭ ግን ያመልካሉ።
➧ሙጃሂድ ደግሞ እንዲህ ይላሉ፡- “እምነታቸው አላህ ፈጠረን፣ ሲሳይ ይለግሰናል፣ ይገድለናል ብለው መናገራቸው ነው። ይህ ነው እምነታቸው ከእርሱ ውጭ እያመለኩ.....”
➲ዐብዱረሕማን ኢብን ዘይድ ኢብን አስለም ደግሞ “በአላህ ላይ አንድም የሚያጋራ የለም አላህ ጌታው፣ አላህ ፈጣሪው እና ሲሳይ ሰጪው መሆኑን እያወቀ እና እያመነ ቢሆን እንጂ።
◉
◉
◉
◉✍ኢንሻአላህ ይቀጥላል
📘ዝግጅት መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ።
✏️መጻፍ ካልቻልክ አንብብብ!!ማንበብ የተሻለ ሰው ያድርጋል።
ጆ ይ ን በ ማ ለ ት ተ ጠ ቃ ሚ ይ ሁኑ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Forwarded from 【ኢብኑ ተይምያ የሱናው አንበሳ】 የሱንዮች መድረክ ቅድሚያ ለተሂድና ለሱና
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
#አስደሳች_ዜና
➡️ በኢብኑ ተይሚያህ የሱናዉ አንበሳ የሱንዮች መድረክ አድስ የኪታብ ቂርዓት ፕሮግራም ሊጀመር ነዉ!
📚 #ኪታብ_አርበዑነ_ነወዊያህ 📚
🎙አቅራቢ አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
👉ይህ የአርበኢን ሀዲስ የኪታብ ቂርአት ደርስ የሚሰጠዉ በሳምንት ሁለት ቀን እሁድና እሮብ ሲሆን ከአሱር ሶላት በኋላ በቴሌግራም በቀጥታ ስርጭ ይተላለፋል።
በዚህ መሰረት የአላህ ፍቃድ ከሆነ ከነገ ወዲያ እሁድ የሚጀመር ይሆናል። እዳያመልጥዎ ፈጥነዉ ይቀላቀሉ! እዉቀትን ይቅሰሙ!
🌎የቴሌግራም ላይቨ ሊንክ አድራሻ👇
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
#አስደሳች_ዜና
➡️ በኢብኑ ተይሚያህ የሱናዉ አንበሳ የሱንዮች መድረክ አድስ የኪታብ ቂርዓት ፕሮግራም ሊጀመር ነዉ!
📚 #ኪታብ_አርበዑነ_ነወዊያህ 📚
🎙አቅራቢ አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
👉ይህ የአርበኢን ሀዲስ የኪታብ ቂርአት ደርስ የሚሰጠዉ በሳምንት ሁለት ቀን እሁድና እሮብ ሲሆን ከአሱር ሶላት በኋላ በቴሌግራም በቀጥታ ስርጭ ይተላለፋል።
በዚህ መሰረት የአላህ ፍቃድ ከሆነ ከነገ ወዲያ እሁድ የሚጀመር ይሆናል። እዳያመልጥዎ ፈጥነዉ ይቀላቀሉ! እዉቀትን ይቅሰሙ!
🌎የቴሌግራም ላይቨ ሊንክ አድራሻ👇
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa