🖊 እህቴ ሆይ..
የአንቺ ውበት
በኒካህ ለተሳሰርሽው ባልሽ
ብቻ እንጂ ለተለያዩ የሶሻል
ሚድያ ተኩላዎች አይደለም
የአንቺ ውበት
በኒካህ ለተሳሰርሽው ባልሽ
ብቻ እንጂ ለተለያዩ የሶሻል
ሚድያ ተኩላዎች አይደለም
ረሱል ሰለሏህ ዓለይሂ ወሰለም ድን መመካከር ነው አሉ፤
ለማን አልናቸው? እሳቸውም አሉ፦
🔹 ለአሏህ
🔹ለኪታቡ
🔹ለመልዕክተኛው
🔹ለሙስሊም መሪዎች
🔹ለአጠቃላይ ለህዝቡ
https://t.me/https_Asselfya
ለማን አልናቸው? እሳቸውም አሉ፦
🔹 ለአሏህ
🔹ለኪታቡ
🔹ለመልዕክተኛው
🔹ለሙስሊም መሪዎች
🔹ለአጠቃላይ ለህዝቡ
https://t.me/https_Asselfya
Audio
🍃 { ذَلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ أَجْمَعُوا أَمْرَهُمْ وَهُمْ يَمْكُرُونَ ( ١٠٢ ) } [سورة يوسف]
🔸#محمد_أيوب
.
🔸#محمد_أيوب
.
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
☑️ የምስጋና ምንነትን በተመለከተ
➰ክፍል ③➰
〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
☑️ የምስጋና ምንነትን በተመለከተ
➰ክፍል ③➰
〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
قال تعالى ( هو الذي يريكم آياته وينزل لكم من السماء رزقًا وما يتذكر إلا من ينيب فادعوا الله مخلصين له الدين ولو كره الكافرون ) سورة غافر "13-20"
[] የመልካም ሴት ባህሪያት [] 6
[] مركز أبي موسى الأشعري []
↪️ክፍል ስድስት
🔗[] አዲስ እና ተከታታይ ትምህርት ለሴቶች []
〰〰〰〰〰〰
🌟 የመልካም ሴትን ባህሪያት የምትገልፅ ልዩ ግጥም!🌟
✒️✒️ አዘጋጅ: ሸይኽ ዐሊይ ኢብኑ የሕያ
🎙የትምህርቱ አቅራቢ:
አቡል ዐባስ ናስር ሙሐመድ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
🔗[] አዲስ እና ተከታታይ ትምህርት ለሴቶች []
〰〰〰〰〰〰
🌟 የመልካም ሴትን ባህሪያት የምትገልፅ ልዩ ግጥም!🌟
✒️✒️ አዘጋጅ: ሸይኽ ዐሊይ ኢብኑ የሕያ
🎙የትምህርቱ አቅራቢ:
አቡል ዐባስ ናስር ሙሐመድ
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀 pinned an audio file
Forwarded from Quality Button
የሰለፍያ ጎዳና ትክክለኛው ጎዳና ናት
ኢብኑ ተይሚያ ረሂመሁሏህ
መጅሙዕ አል ፈታዋ 99/10
ኢብኑ ተይሚያ ረሂመሁሏህ
መጅሙዕ አል ፈታዋ 99/10
أذكار الصباح
Mashary El3fasy
💧አዝካሩ ሰባህ (የጠዋት ዚክር)
ሌሊቱ ሲነጋ ሲገፈፍ ጨለማው
ፀሀይዋ ስቶጣ ቀኑን ልታደምቀው!!
አልኩ الحمدلله ሲገለጡ አይኖቸ
ዛሬም እድል ሰጠኝ አላደርኩም ሙቸ!!
ሱጁደ ላይ ሆኘ ላመስግን ጌታየን
ቀኑ እድያምርልኝ ነገም እድያደርሰን!!
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ሌሊቱ ሲነጋ ሲገፈፍ ጨለማው
ፀሀይዋ ስቶጣ ቀኑን ልታደምቀው!!
አልኩ الحمدلله ሲገለጡ አይኖቸ
ዛሬም እድል ሰጠኝ አላደርኩም ሙቸ!!
ሱጁደ ላይ ሆኘ ላመስግን ጌታየን
ቀኑ እድያምርልኝ ነገም እድያደርሰን!!
https://t.me/joinchat/1dRtOLUW8mpkYzFk
ሱፍያን ኢብን ዓብዲላህ እንዲህ አለ : “ አንቱ የአላህ መልእክተኛ ሆይ !
በእስልምና ላይ ካንቱ ውጭ ሌላን ሰው የማልጠይቅበት የሆነን ነገር ንገሩኝ አልኩኝ። ከዛ እሳቸውም እንዲህ አሉኝ :በአላህ አመንኩ በል ከዚያም ቀጥ በል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል።
በእስልምና ላይ ካንቱ ውጭ ሌላን ሰው የማልጠይቅበት የሆነን ነገር ንገሩኝ አልኩኝ። ከዛ እሳቸውም እንዲህ አሉኝ :በአላህ አመንኩ በል ከዚያም ቀጥ በል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል።
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
☑️ የነብይና የረሱል ልዩነት
☑️ የሂዳያ አይነቶችና ምንነት
➰ክፍል ④➰
〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
☑️ የነብይና የረሱል ልዩነት
☑️ የሂዳያ አይነቶችና ምንነት
➰ክፍል ④➰
〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
ሒጃብ ሴቶችን ለመጠበቅ የመጣ ነው!! በኡስታዝ አቡ ሙስሊም الحجاب جاء لحفظ المرأة
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🔶 ሒጃብ ሴቶችን ለመጠበቅ የመጣ ነው!
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ "#የመወዒዘቱ_አኒሳእ ማብራሪያ (#ምክር_ለሴቶች)" ከሚለው ክፍል 04 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
📌
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📚 ምንጭ "#የመወዒዘቱ_አኒሳእ ማብራሪያ (#ምክር_ለሴቶች)" ከሚለው ክፍል 04 የተወሰደ ትምህርት ነው!!!
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🎙 الأُسْتَاذُ أَبُو مُسْلِمٍ عُمَرُ بنُ حَسَنٍ الْعَرُوسَيّ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
📌
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
➲መንዙማ ➫➫➫➫➫ ➧ክፍል ሶስት 〰〰➰➰➰ ➲ከሰው ልጆች ሁሉ አባት ነብዩላህ አደም (አለይሂ ሰላም)እስከ መጀመሪያው መልእክተኛ ኑሕ(አለይሂ ሰላም)ድረስ አስር ክፍለ ዘመን ነበር።በዚህ ወቅት የሰው ልጆች ሁሉ በአንድ ሃይማኖት በእስልምና ውስጥ ነበሩ። ችግሩ የተፈጠረው አንድነቱ የፈረሰው ኑሕ(አለይሂ ሰላም) የተላኩባቸው ሰዎች በደጋጎች ላይ ድንበር አልፈው የባእድ አምልኮት ላይ ሲወድቁ ግዜ ነው። 🔁በዚህም…
➲መንዙማ
እውነታው፣ አደጋዎችና መዘዞቹ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አራት
➧በሌላ ጎኑ ድል ለአሏህ፣ ለመልክተኛው እና ለአማኛች ነውና አሏህ ለነብዩሏህ ኑሕን (አለይሂ_ሰላም) በጣም ጥቂት ከሆኑ ተከታዮቻቸው ጋር ከእንስሳት ጥንድ ጥንድ በመሆን እዛች መርከብ ላይ ተጭነው በዚህ ምድራዊ ህይወት ከመስመጥ ተጠበቁ። በአላህ ፍቃድ የሚቀጥለው አለም ላይ ካለው አሳማሚ ቅጣት ተጠብቀው የሰላም አገር የሆነችው ጀነት ውስጥ ይገባሉ። ይህ ከባድ የሆነ የሰይጣን ወጥመድ ትኩረት ይሻልና እስቲ ትንሽ ጠለቅ ብለን እንየው፦
➳የሰው ልጆች ከአንድነታቸው በኃላ የተበታተኑት በአሏህ ላይ በማጋራታቸው ነው። አሏህ ይህን አስመልክቶ እንዲህ ይላል፦
كَانَ النَّاسُ أُمَّةً وَاحِدَةً فَبَعَثَ اللَّهُ النَّبِيِّينَ مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ وَأَنزَلَ مَعَهُمُ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِيَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ فِيمَا اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَمَا اخْتَلَفَ فِيهِ إِلَّا الَّذِينَ أُوتُوهُ مِن بَعْدِ مَا جَاءَتْهُمُ الْبَيِّنَاتُ بَغْيًا بَيْنَهُمْ ۖ فَهَدَى اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا لِمَا اخْتَلَفُوا فِيهِ مِنَ الْحَقِّ بِإِذْنِهِ ۗ وَاللَّهُ يَهْدِي مَن يَشَاءُ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
➲ሰዎቹ ሁሉ አንድ ሕዝብ ነበሩ፤ (ተለያዩ)፡፡ አላህም ነቢያትን አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች አድርጎ ላከ፡፡ ከእነርሱም ጋር መጻሕፍትን በሰዎቹ መካከል በዚያ በርሱ በተለያዩበት ነገር ይፈርድ ዘንድ በእውነት አወረደ፡፡ በእርሱም (በሃይማኖት) ግልጽ አስረጂዎች ከመጡላቸው በኋላ በመካከላቸው ለኾነው ምቀኝነት እነዚያው የተሰጡት እንጂ አልተለያዩበትም፡፡ አላህም እነዚያን ያመኑትን ሰዎች ለእዚያ ከእውነት በርሱ ለተለያዩበት በፍቃዱ መራቸው፡፡ አላህም የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራል፡፡ [አል-በቀራህ-213]
➧ከአድነት በኃላ የተለያዩት በሺርክ ነው። ወደ ሽርክ እነዚያ ኑሕ የተላኩባቸው ህዝቦች የፈፀሙት ደግሞ ይህን የበደሎች ሁሉ ታላቅ በደል በሆነው ሺርክ ነው። ወደሺርክ ደግሞ የወሰዳቸው ከአሏህ እዝነት የተባረረው ሸይጧን እነሱን ቢድዐን በማሰራት ነው።
وَقَالُوا لَا تَذَرُنَّ آلِهَتَكُمْ وَلَا تَذَرُنَّ وَدًّا وَلَا سُوَاعًا وَلَا يَغُوثَ وَيَعُوقَ وَنَسْرًا
አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም አትተው፡፡ [ኑሕ -23]
➠እነዚህ አምስት "አማልክት" ተብለው የተጠሩ ግለሰቦች እንማን ናቸው? እነዚህ ግለሰቦች በታላቁ ሶሐባ አብደላህ ኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ እንሁን) አንደበት "ሷሊሆች(መልካም የአሏህ ባሪያዎች)" መሆናቸው የተመሰከረላቸው ናቸው። እነዚህ አምስት ሷሊሆች ሲሞቱ ሸይጧን ለህዝቦቻቸው አዛኝ መስሎ “ይቀማመጡ የነበረበት ቦታ ላይ ሃውልት ብታደርጉላቸው” አላቸው። እነሱም እሺ ብለው ተቀበሉት።
📘ዝግጅት መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ።
✍ኢንሻአሏህ ይቀጥላል◉◉◉◉◉
✏️መጻፍ ካልቻልክ አንብብብ!ማንበብ የተሻለ ሰው ያድርጋል።
ጆይን በማለት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
እውነታው፣ አደጋዎችና መዘዞቹ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አራት
➧በሌላ ጎኑ ድል ለአሏህ፣ ለመልክተኛው እና ለአማኛች ነውና አሏህ ለነብዩሏህ ኑሕን (አለይሂ_ሰላም) በጣም ጥቂት ከሆኑ ተከታዮቻቸው ጋር ከእንስሳት ጥንድ ጥንድ በመሆን እዛች መርከብ ላይ ተጭነው በዚህ ምድራዊ ህይወት ከመስመጥ ተጠበቁ። በአላህ ፍቃድ የሚቀጥለው አለም ላይ ካለው አሳማሚ ቅጣት ተጠብቀው የሰላም አገር የሆነችው ጀነት ውስጥ ይገባሉ። ይህ ከባድ የሆነ የሰይጣን ወጥመድ ትኩረት ይሻልና እስቲ ትንሽ ጠለቅ ብለን እንየው፦
➳የሰው ልጆች ከአንድነታቸው በኃላ የተበታተኑት በአሏህ ላይ በማጋራታቸው ነው። አሏህ ይህን አስመልክቶ እንዲህ ይላል፦
كَانَ النَّاسُ أُمَّةً وَاحِدَةً فَبَعَثَ اللَّهُ النَّبِيِّينَ مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ وَأَنزَلَ مَعَهُمُ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِيَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ فِيمَا اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَمَا اخْتَلَفَ فِيهِ إِلَّا الَّذِينَ أُوتُوهُ مِن بَعْدِ مَا جَاءَتْهُمُ الْبَيِّنَاتُ بَغْيًا بَيْنَهُمْ ۖ فَهَدَى اللَّهُ الَّذِينَ آمَنُوا لِمَا اخْتَلَفُوا فِيهِ مِنَ الْحَقِّ بِإِذْنِهِ ۗ وَاللَّهُ يَهْدِي مَن يَشَاءُ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
➲ሰዎቹ ሁሉ አንድ ሕዝብ ነበሩ፤ (ተለያዩ)፡፡ አላህም ነቢያትን አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች አድርጎ ላከ፡፡ ከእነርሱም ጋር መጻሕፍትን በሰዎቹ መካከል በዚያ በርሱ በተለያዩበት ነገር ይፈርድ ዘንድ በእውነት አወረደ፡፡ በእርሱም (በሃይማኖት) ግልጽ አስረጂዎች ከመጡላቸው በኋላ በመካከላቸው ለኾነው ምቀኝነት እነዚያው የተሰጡት እንጂ አልተለያዩበትም፡፡ አላህም እነዚያን ያመኑትን ሰዎች ለእዚያ ከእውነት በርሱ ለተለያዩበት በፍቃዱ መራቸው፡፡ አላህም የሚሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራል፡፡ [አል-በቀራህ-213]
➧ከአድነት በኃላ የተለያዩት በሺርክ ነው። ወደ ሽርክ እነዚያ ኑሕ የተላኩባቸው ህዝቦች የፈፀሙት ደግሞ ይህን የበደሎች ሁሉ ታላቅ በደል በሆነው ሺርክ ነው። ወደሺርክ ደግሞ የወሰዳቸው ከአሏህ እዝነት የተባረረው ሸይጧን እነሱን ቢድዐን በማሰራት ነው።
وَقَالُوا لَا تَذَرُنَّ آلِهَتَكُمْ وَلَا تَذَرُنَّ وَدًّا وَلَا سُوَاعًا وَلَا يَغُوثَ وَيَعُوقَ وَنَسْرًا
አሉም «አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም አትተው፡፡ [ኑሕ -23]
➠እነዚህ አምስት "አማልክት" ተብለው የተጠሩ ግለሰቦች እንማን ናቸው? እነዚህ ግለሰቦች በታላቁ ሶሐባ አብደላህ ኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ እንሁን) አንደበት "ሷሊሆች(መልካም የአሏህ ባሪያዎች)" መሆናቸው የተመሰከረላቸው ናቸው። እነዚህ አምስት ሷሊሆች ሲሞቱ ሸይጧን ለህዝቦቻቸው አዛኝ መስሎ “ይቀማመጡ የነበረበት ቦታ ላይ ሃውልት ብታደርጉላቸው” አላቸው። እነሱም እሺ ብለው ተቀበሉት።
📘ዝግጅት መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ።
✍ኢንሻአሏህ ይቀጥላል◉◉◉◉◉
✏️መጻፍ ካልቻልክ አንብብብ!ማንበብ የተሻለ ሰው ያድርጋል።
ጆይን በማለት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
Telegram
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።
💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።