قال ابن القيّم (ت ٧٥١ هـ) رحمه الله:
"إنَّ اللهَ يُعطي الذَّاكِرَ أكثرَ ممَّا يُعطي السَّائِلَ؛ فأكْثِرُوا من ذكرِ اللهِ، لأنَّ السَّائِلَ يَسْأَلُ وقتَ الحاجةِ. أمَّا الذَّاكِرُ فدائِمًا مع اللهِ"
- كتاب الوابل الصيب من الكلم الطيب، لابن قيم الجوزية، صـ ١٠١.
"إنَّ اللهَ يُعطي الذَّاكِرَ أكثرَ ممَّا يُعطي السَّائِلَ؛ فأكْثِرُوا من ذكرِ اللهِ، لأنَّ السَّائِلَ يَسْأَلُ وقتَ الحاجةِ. أمَّا الذَّاكِرُ فدائِمًا مع اللهِ"
- كتاب الوابل الصيب من الكلم الطيب، لابن قيم الجوزية، صـ ١٠١.
👍2
በቁርዓን ውስጥ አላህ የሚያስቀውም የሚያስለቅሰውም እሱ እንደሆነ ይናገራል።
((وَأَنَّهُ هُوَ أَضْحَكَ وَأَبْكَى))
በሌላ ቦታ ላይ በዚህ ቁርዓን እንደምንደነቅ፣ እንደምንስቅ ግን ደግሞ ስናዳምጠው እንደማናለቅስ ተናግሯል።
((أَفَمِنْ هَذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ وَتَضْحَكُونَ وَلا تَبْكُونَ))
የሚያስቀንም ይሁን የሚያስለቅሰን አላህ ሆኖ ቁርዓንን ስናዳምጥ ለምን አናለቅስም?
በወንጀላችን ምክንያት ልባችን ደረቀ፣ በዚህም ምክንያት ቁርዓንን ስናዳምጥ የማናለቅስ ሆነን አነጋን።
((وَأَنَّهُ هُوَ أَضْحَكَ وَأَبْكَى))
በሌላ ቦታ ላይ በዚህ ቁርዓን እንደምንደነቅ፣ እንደምንስቅ ግን ደግሞ ስናዳምጠው እንደማናለቅስ ተናግሯል።
((أَفَمِنْ هَذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ وَتَضْحَكُونَ وَلا تَبْكُونَ))
የሚያስቀንም ይሁን የሚያስለቅሰን አላህ ሆኖ ቁርዓንን ስናዳምጥ ለምን አናለቅስም?
በወንጀላችን ምክንያት ልባችን ደረቀ፣ በዚህም ምክንያት ቁርዓንን ስናዳምጥ የማናለቅስ ሆነን አነጋን።
Forwarded from ቅድሚያ ለተውሂድ
ወደ አላህ እንመለስ!
Dr. Hussein Ali Al-Kelaly
✅ወደ አላህ እንመለስ!
✅ወደ ራሳችን እንመለስ!
📚أَلَمۡ يَأۡنِ لِلَّذِينَ ءَامَنُوٓاْ أَن تَخۡشَعَ قُلُوبُهُمۡ لِذِكۡرِ ٱللَّهِ وَمَا نَزَلَ مِنَ ٱلۡحَقِّ،
🎙Dr. Hussein Ali Al_Kelaly
የቴሌግራም ቻናል፦
¤t.me/husseinali210
¤t.me/husseinali210
✅ወደ ራሳችን እንመለስ!
📚أَلَمۡ يَأۡنِ لِلَّذِينَ ءَامَنُوٓاْ أَن تَخۡشَعَ قُلُوبُهُمۡ لِذِكۡرِ ٱللَّهِ وَمَا نَزَلَ مِنَ ٱلۡحَقِّ،
🎙Dr. Hussein Ali Al_Kelaly
የቴሌግራም ቻናል፦
¤t.me/husseinali210
¤t.me/husseinali210