Forwarded from هَاتِفَكِ. إِمَّا حُجَّةٌ لكِ أو حُجَّةٌ عَلَيْكِ
أفلا تغارَينَ أن يسبقوكِ إلىٰ الله
وأنتِ لازلتِ تجرين وراء دنياكِ..!
« አንች የዱኒያ ነገሮችን እያሳደድሽ
ወደ አላህ በሚቀድሙሽ ሰዎች አትቀኒምን!?
قُومِي أمُّتك تحتاجكِ..!
«ተነሽ ኡማዉ አንችን ይፈልግሻል»
وأنتِ لازلتِ تجرين وراء دنياكِ..!
« አንች የዱኒያ ነገሮችን እያሳደድሽ
ወደ አላህ በሚቀድሙሽ ሰዎች አትቀኒምን!?
قُومِي أمُّتك تحتاجكِ..!
«ተነሽ ኡማዉ አንችን ይፈልግሻል»
👍1
🍃أعظم شهادة قد تحصل عليها المرأة فى حياتها
كلها هى أن يقال عنها أم لأولاد صالحين
አንዲት ሴት በህይወቷ ሁሉ የምትቀበለው ትልቁ ምስክርነት የደጋጎች ልጆች እናት መባል ነው።
كلها هى أن يقال عنها أم لأولاد صالحين
አንዲት ሴት በህይወቷ ሁሉ የምትቀበለው ትልቁ ምስክርነት የደጋጎች ልጆች እናት መባል ነው።
👍8
Forwarded from Dr. Seid Musa
«ወሎ በልጆቿ»
🎙በኑረዲን አል-አረብ
« ወሎ በልጆቿ »
ወጣቱ ከየትም ተጠራርቶ ቀርቧል፡
ወሎ ምድር ዛሬ ልዩ ዝናብ ዘንቧል፡
ዳግም እንደገና ይህ ትውልድ አብቧል፡
ምነው ትንሽ ቅፅበት በሆንኩ አብሬያችሁ!?
ምነው በተገኘሁ ከመካከላችሁ!?
በደስታ ሰክሬ ምነው ባቀፍኳችሁ!?
ሰለፍያ አ'ቅ'ፋው በውብ አክናፎቿ፡
ለሐቅ አናብስቶች ተከፍተው በሮቿ፡
ደዕዋችን ቆማልን በሁለት እግሮቿ፡
ሒዝብያን አባረው ተፈፅሞ ፍቿ፡
በደዕዋ ደምቃለች ወሎ በልጆቿ፡
🎙በኑረዲን አል-አረብ
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi
ወጣቱ ከየትም ተጠራርቶ ቀርቧል፡
ወሎ ምድር ዛሬ ልዩ ዝናብ ዘንቧል፡
ዳግም እንደገና ይህ ትውልድ አብቧል፡
ምነው ትንሽ ቅፅበት በሆንኩ አብሬያችሁ!?
ምነው በተገኘሁ ከመካከላችሁ!?
በደስታ ሰክሬ ምነው ባቀፍኳችሁ!?
ሰለፍያ አ'ቅ'ፋው በውብ አክናፎቿ፡
ለሐቅ አናብስቶች ተከፍተው በሮቿ፡
ደዕዋችን ቆማልን በሁለት እግሮቿ፡
ሒዝብያን አባረው ተፈፅሞ ፍቿ፡
በደዕዋ ደምቃለች ወሎ በልጆቿ፡
🎙በኑረዲን አል-አረብ
t.me/nuredinal_arebi
t.me/nuredinal_arebi
قال ابن القيّم (ت ٧٥١ هـ) رحمه الله:
"إنَّ اللهَ يُعطي الذَّاكِرَ أكثرَ ممَّا يُعطي السَّائِلَ؛ فأكْثِرُوا من ذكرِ اللهِ، لأنَّ السَّائِلَ يَسْأَلُ وقتَ الحاجةِ. أمَّا الذَّاكِرُ فدائِمًا مع اللهِ"
- كتاب الوابل الصيب من الكلم الطيب، لابن قيم الجوزية، صـ ١٠١.
"إنَّ اللهَ يُعطي الذَّاكِرَ أكثرَ ممَّا يُعطي السَّائِلَ؛ فأكْثِرُوا من ذكرِ اللهِ، لأنَّ السَّائِلَ يَسْأَلُ وقتَ الحاجةِ. أمَّا الذَّاكِرُ فدائِمًا مع اللهِ"
- كتاب الوابل الصيب من الكلم الطيب، لابن قيم الجوزية، صـ ١٠١.
👍2
በቁርዓን ውስጥ አላህ የሚያስቀውም የሚያስለቅሰውም እሱ እንደሆነ ይናገራል።
((وَأَنَّهُ هُوَ أَضْحَكَ وَأَبْكَى))
በሌላ ቦታ ላይ በዚህ ቁርዓን እንደምንደነቅ፣ እንደምንስቅ ግን ደግሞ ስናዳምጠው እንደማናለቅስ ተናግሯል።
((أَفَمِنْ هَذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ وَتَضْحَكُونَ وَلا تَبْكُونَ))
የሚያስቀንም ይሁን የሚያስለቅሰን አላህ ሆኖ ቁርዓንን ስናዳምጥ ለምን አናለቅስም?
በወንጀላችን ምክንያት ልባችን ደረቀ፣ በዚህም ምክንያት ቁርዓንን ስናዳምጥ የማናለቅስ ሆነን አነጋን።
((وَأَنَّهُ هُوَ أَضْحَكَ وَأَبْكَى))
በሌላ ቦታ ላይ በዚህ ቁርዓን እንደምንደነቅ፣ እንደምንስቅ ግን ደግሞ ስናዳምጠው እንደማናለቅስ ተናግሯል።
((أَفَمِنْ هَذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ وَتَضْحَكُونَ وَلا تَبْكُونَ))
የሚያስቀንም ይሁን የሚያስለቅሰን አላህ ሆኖ ቁርዓንን ስናዳምጥ ለምን አናለቅስም?
በወንጀላችን ምክንያት ልባችን ደረቀ፣ በዚህም ምክንያት ቁርዓንን ስናዳምጥ የማናለቅስ ሆነን አነጋን።
Forwarded from ቅድሚያ ለተውሂድ
ወደ አላህ እንመለስ!
Dr. Hussein Ali Al-Kelaly
✅ወደ አላህ እንመለስ!
✅ወደ ራሳችን እንመለስ!
📚أَلَمۡ يَأۡنِ لِلَّذِينَ ءَامَنُوٓاْ أَن تَخۡشَعَ قُلُوبُهُمۡ لِذِكۡرِ ٱللَّهِ وَمَا نَزَلَ مِنَ ٱلۡحَقِّ،
🎙Dr. Hussein Ali Al_Kelaly
የቴሌግራም ቻናል፦
¤t.me/husseinali210
¤t.me/husseinali210
✅ወደ ራሳችን እንመለስ!
📚أَلَمۡ يَأۡنِ لِلَّذِينَ ءَامَنُوٓاْ أَن تَخۡشَعَ قُلُوبُهُمۡ لِذِكۡرِ ٱللَّهِ وَمَا نَزَلَ مِنَ ٱلۡحَقِّ،
🎙Dr. Hussein Ali Al_Kelaly
የቴሌግራም ቻናል፦
¤t.me/husseinali210
¤t.me/husseinali210