Forwarded from {أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ}
كان السَّلف يدّخرون حاجاتهم ليومِ عرفة فيسألونَ الله ويتضرَّعون ليحقق اللهُ لهم مرامهم ومرادهم، فلا تشغلنَّكم الملاهي ؛ فتكونَ العبد اللَّاهي السَّاهي!
انتبه.. فيوم عرفة لا عوض له!
انتبه.. فيوم عرفة لا عوض له!
“ዱዓን አጥብቀህ ያዝ፤ ተስፋ አትቁረጥ፣ አትሰላች፣ አትቸኩልም። አላህ ፍላጎቶችን የሚፈጽም፣ ዱዓዎችን የሚመልስ መሆኑን እርግጠኛ ሁን። ሁሉም ነገር በእጁ ውስጥ ነው፤ መልካሙም ሁሉ በእርሱ እጅ ነው። ክፉን ከአንተ የሚያስወግድልህም ከእርሱ በቀር ሌላ የለም፤ እርሱም ከሁሉ በላይ ለመጠየቅ የተገባ፣ በፍጥረት ሁሉ ውስጥ ከሁሉ በላይ ሀብታም ነው። 🤲
=
አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
=
አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
የአረፋ ቀን እውነተኛዉ ከሳሪ ማን ነው?
قال عبد الله بن المبارك رحمه الله:
«جئتُ إلى سفيان الثوري عشية عرفة وهو جاثٍ على ركبتيه وعيناه تذرفان، فالتفتَ إليّ فقلت له: أتدري من الخاسر اليوم؟
قال: الذي يظن أن الله لا يغفر له.»
المصدر: لطائف المعارف ابن الجوزي، ص (310)
ታላቁ የሐዲስ ሊቅ ዐብዱላህ ኢብኑል ሙባረክ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ፡-
«በአረፋ ቀን አመሻሽ ላይ ሱፍያን አሰውሪ ዘንድ መጣሁ፤ እሱም በሁለት ጉልበቶቹ ተንበርክኮ አይኖቹ በእንባ ይፈሱ ነበር። ወደ እኔ ዘወር ሲል "ዛሬ በእውነቱ የከሰረው (ተሸናፊው) ማን እንደሆነ ታውቃለህ?" አልኩት።
ሱፍያንም ሲመልሱ፡ "አላህ አይምረኝም ብሎ የሚያስብ ሰው ነው!" አሉኝ።»
ያሸባበ ኢስላም
ሞት ሳያሳውቀን ድንገት ከመምጣቱ በፊት፣ የንስሐ በር ሳይዘጋና ምላሳችን መናገር ሳይሳነው በፊት ወደ ጌታችን እንሩጥ። የአረፋ ቀን የዕንባና የተውባ ቀን ነው፤ አንዲት ንጹህ ዕንባ በአላህ እዝነት የጀሃነምን እሳት የማጥፋት አቅም አላት።
ወንጀላችን ምንም ያህል ቢበዛም በግልፅም ይሁን በድብቅ አብዝተን ብናስቆጣዉም ተስፋ አንቁረጥ! ሸይጧን ትልቁን ድል የሚያገኘው ወንጀል ላይ ሲጥለን ሳይሆን፣ "አላህ አይምርህም" ብሎ ተስፋ ሲያስቆርጠን ነው። ከአላህ እዝነት ተስፋ መቁረጥ ከወንጀሉ የከፋ ወንጀል መሆኑን አንዘንጋ።
የጀነትና የጀሀነም ፈጣሪ፣ ሁሉ ነገር በእጁ የሆነው ጌታ "ጌታዬ ሆይ በድያለሁ!" ስትለው፤ "ባሪያዬ ሆይ ምሬሃለሁ!" ለማለት ወደ ቅርቢቷ ሰማይ የሚወርድ አዛኝ ነው። ታዲያ ከዚህ በላይ ምን እንጠብቃለን? የነፍሳችን ሰላም የሚገኘው በሱጁድ ውስጥ በሚፈስ ዕንባ እንጂ በኃጢአት ጊዜያዊ ደስታ ውስጥ አይደለም።
አላህን በሚያስቆጣ ወንጀል ላይ የከረምን ወንድሞች እና እህቶች በዚህ ታላቅ ቀን የራሳችንን ታሪክ እንቀይር፤ ካለንበት የጨለማ ጉድጓድ ወጥተን ወደ አላህ የይቅርታ ብርሃን እንሻገር።
ዛሬ ካልተመለስን መቼ ልንመለስ ነዉ ?
https://t.me/durusuabihizam
قال عبد الله بن المبارك رحمه الله:
«جئتُ إلى سفيان الثوري عشية عرفة وهو جاثٍ على ركبتيه وعيناه تذرفان، فالتفتَ إليّ فقلت له: أتدري من الخاسر اليوم؟
قال: الذي يظن أن الله لا يغفر له.»
المصدر: لطائف المعارف ابن الجوزي، ص (310)
ታላቁ የሐዲስ ሊቅ ዐብዱላህ ኢብኑል ሙባረክ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ፡-
«በአረፋ ቀን አመሻሽ ላይ ሱፍያን አሰውሪ ዘንድ መጣሁ፤ እሱም በሁለት ጉልበቶቹ ተንበርክኮ አይኖቹ በእንባ ይፈሱ ነበር። ወደ እኔ ዘወር ሲል "ዛሬ በእውነቱ የከሰረው (ተሸናፊው) ማን እንደሆነ ታውቃለህ?" አልኩት።
ሱፍያንም ሲመልሱ፡ "አላህ አይምረኝም ብሎ የሚያስብ ሰው ነው!" አሉኝ።»
ያሸባበ ኢስላም
ሞት ሳያሳውቀን ድንገት ከመምጣቱ በፊት፣ የንስሐ በር ሳይዘጋና ምላሳችን መናገር ሳይሳነው በፊት ወደ ጌታችን እንሩጥ። የአረፋ ቀን የዕንባና የተውባ ቀን ነው፤ አንዲት ንጹህ ዕንባ በአላህ እዝነት የጀሃነምን እሳት የማጥፋት አቅም አላት።
ወንጀላችን ምንም ያህል ቢበዛም በግልፅም ይሁን በድብቅ አብዝተን ብናስቆጣዉም ተስፋ አንቁረጥ! ሸይጧን ትልቁን ድል የሚያገኘው ወንጀል ላይ ሲጥለን ሳይሆን፣ "አላህ አይምርህም" ብሎ ተስፋ ሲያስቆርጠን ነው። ከአላህ እዝነት ተስፋ መቁረጥ ከወንጀሉ የከፋ ወንጀል መሆኑን አንዘንጋ።
የጀነትና የጀሀነም ፈጣሪ፣ ሁሉ ነገር በእጁ የሆነው ጌታ "ጌታዬ ሆይ በድያለሁ!" ስትለው፤ "ባሪያዬ ሆይ ምሬሃለሁ!" ለማለት ወደ ቅርቢቷ ሰማይ የሚወርድ አዛኝ ነው። ታዲያ ከዚህ በላይ ምን እንጠብቃለን? የነፍሳችን ሰላም የሚገኘው በሱጁድ ውስጥ በሚፈስ ዕንባ እንጂ በኃጢአት ጊዜያዊ ደስታ ውስጥ አይደለም።
አላህን በሚያስቆጣ ወንጀል ላይ የከረምን ወንድሞች እና እህቶች በዚህ ታላቅ ቀን የራሳችንን ታሪክ እንቀይር፤ ካለንበት የጨለማ ጉድጓድ ወጥተን ወደ አላህ የይቅርታ ብርሃን እንሻገር።
ዛሬ ካልተመለስን መቼ ልንመለስ ነዉ ?
https://t.me/durusuabihizam
👍4
🔖 እህቴ ሆይ አደራ !!
ለዒባዳና ወደ አላህ ለመቃረብ ከቤት ስትወጪ አላህን ከማስቆጣትና ሸሪዓውን ከመጣስ ተጠንቀቂ!
~
t.me/https_Asselfya
ለዒባዳና ወደ አላህ ለመቃረብ ከቤት ስትወጪ አላህን ከማስቆጣትና ሸሪዓውን ከመጣስ ተጠንቀቂ!
የአላህ ውዴታ እሱን በማመጽ አይገኝም።
~
t.me/https_Asselfya
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Audio
👍9
✅ ነፍስ በ3 መንገዶች ስኬታማና፤ የጠራች ትኾናለች።
قَدْ أَفْلَحَ مَن تَزَكَّىٰ١٤ وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ١٥
የተጥራራ ሰው በእርግጥም ዳነ፤ የጌታውንም ስም ያወሳ፤ የሰገደም። [አል‒አዕላ (14—15)]
-
➀. እንዳትቆሺሽ ተገቢውን ክትትል በማድረግ፤
➁. የአላህን ስም ያለማቋረጥ በማውሳት እና፤
➂. ነፍስን በሶላት ጊዜ ከአላህ ጋር በማስተሳሰር።
t.me/https_Asselfya
قَدْ أَفْلَحَ مَن تَزَكَّىٰ١٤ وَذَكَرَ اسْمَ رَبِّهِ فَصَلَّىٰ١٥
የተጥራራ ሰው በእርግጥም ዳነ፤ የጌታውንም ስም ያወሳ፤ የሰገደም። [አል‒አዕላ (14—15)]
-
➀. እንዳትቆሺሽ ተገቢውን ክትትል በማድረግ፤
➁. የአላህን ስም ያለማቋረጥ በማውሳት እና፤
➂. ነፍስን በሶላት ጊዜ ከአላህ ጋር በማስተሳሰር።
t.me/https_Asselfya
🔖
[ ذم الهوى: 69 ]
t.me/https_Asselfya
አንድ ሰው ወደ ሀሰነል በስርይ መጣና፦ የሰኢድ አባት ሆይ ቀልቤ ደርቋል ምን ላድርግ ብሎ ስሞታ አቀረበ። እሳቸውም በዚክር ስርአት አሲዛት አሉት።[ ذم الهوى: 69 ]
t.me/https_Asselfya
👍6
🌷 ሰው በውበቱ አይከበርም፤ በኢማኑና በአክላቁ ነው የሚያምር።
ልብሽን በሀያእ፣ አንደበትሽን በዚክር፣ ሕይወትሽንም በሶላት አሳምሪ። 🌸
~ያኔ ሁሉም ቦታ ቦታውን ይይዛል!!
t.me/https_Asselfya
ልብሽን በሀያእ፣ አንደበትሽን በዚክር፣ ሕይወትሽንም በሶላት አሳምሪ። 🌸
~ያኔ ሁሉም ቦታ ቦታውን ይይዛል!!
t.me/https_Asselfya
Forwarded from ስለ ስልካችን
👈 وَكُلُوا۟ وَٱشْرَبُوا۟ وَلَا تُسْرِفُوٓا۟ ۚ إِنَّهُۥ لَا يُحِبُّ ٱلْمُسْرِفِينَ
ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ (አላህ ሱብሀነሁ ተአላ) አባካኞችን አይወድምና፡፡
~
ብሉም፤ ጠጡም፤ አታባክኑም፡፡ እርሱ (አላህ ሱብሀነሁ ተአላ) አባካኞችን አይወድምና፡፡
~
🔖የጁሙዓ ቀን ሱናዎች!
〰〰〰〰〰〰〰
①) ገላን መታጠብ
②) ሲዋክ መጠቀም
③) ጥሩ ልብስ መልበስ
④) ሱረቱል ከህፍን መቅራት
⑤) ሽቶ መቀባት (ለወንዶች)
➅) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ
➆) በነብዩ ﷺ ላይ ሶላትና ሰለዋት ማብዛት
⓼) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት መጠባበቅ
t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰
①) ገላን መታጠብ
②) ሲዋክ መጠቀም
③) ጥሩ ልብስ መልበስ
④) ሱረቱል ከህፍን መቅራት
⑤) ሽቶ መቀባት (ለወንዶች)
➅) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ
➆) በነብዩ ﷺ ላይ ሶላትና ሰለዋት ማብዛት
⓼) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት መጠባበቅ
t.me/https_Asselfya
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
الخطب المنبرية 5 التحذير من ذنوب الخلوات!! الأستاذ أبو مسلم عمر…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🫵 የጁሙዓ_ኹጥባ (ምክር) - 5
•التحذير_من_ذنوب_الخلوات!!
• ከድብቅ_ወንጀሎች_ማስጠንቀቅ!!
🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
t.me/AbumuslimAlarsi/14106
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
•التحذير_من_ذنوب_الخلوات!!
• ከድብቅ_ወንጀሎች_ማስጠንቀቅ!!
🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
t.me/AbumuslimAlarsi/14106
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
እህቴ ሞደልሽ ይህች ነች!!
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
እናታችን አዒሻ እንዲህ ነበረች፦
➩«በቤታችሁ ውስጥ ተሰተሩ(እርጉ)»የሚለውን አንቀፅ ስታነብ«መሸፋፈኛዋ» እስኪረጥብ ድረስ ታለቅስ ነበር።
رواه البخاري(4467)
فما بال نساء المسلمين
في الأسواق يزاحمن
الرجال .....
በየገበያው ውስጥ ከብዙ
ወንዶች.....ጋር #የሚጋፉት የኛዎቹ ሙስሊም ሴቶችስ..!?
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
እናታችን አዒሻ እንዲህ ነበረች፦
➩«በቤታችሁ ውስጥ ተሰተሩ(እርጉ)»የሚለውን አንቀፅ ስታነብ«መሸፋፈኛዋ» እስኪረጥብ ድረስ ታለቅስ ነበር።
رواه البخاري(4467)
فما بال نساء المسلمين
في الأسواق يزاحمن
الرجال .....
በየገበያው ውስጥ ከብዙ
ወንዶች.....ጋር #የሚጋፉት የኛዎቹ ሙስሊም ሴቶችስ..!?
👍2
ያ አሏህ!
ከቅናቻ በኋላ አታንሸራተን፡፡
ከታጠብን በኋላ አታጨቅየን፡፡
ከተነሳን በኋላ አትጣለን፡፡
ከቶበትን በኋላ አትመልሰን፡፡
ካንተ ጋር የሕይወትን ጥፍጥና
ከቀመስንና ካጣጣምን በኋላ አትጣላን፡፡
ከቅናቻ በኋላ አታንሸራተን፡፡
ከታጠብን በኋላ አታጨቅየን፡፡
ከተነሳን በኋላ አትጣለን፡፡
ከቶበትን በኋላ አትመልሰን፡፡
ካንተ ጋር የሕይወትን ጥፍጥና
ከቀመስንና ካጣጣምን በኋላ አትጣላን፡፡
👍13
🌹 በባልሽ ዘንድ ተወዳጅና የተከበርሽ ለመሆን ከፈለግሽ ⁉️
በባልሽ ዘንድ ሁልጊዜም ተወዳጅ፣ የተከበርሽና የልቡ ንግሥት ሆነሽ መኖር ትፈልጊያለሽ? እንግዲያውስ ይህንን ትልቅ የትዳር ሚስጥር በተግባር አሳይው።
🌹 ባልሽን መከባከብና እሱን ማስደሰት እንዲሁ ተራ ተግባር ሳይሆን፣ አላህ ዘንድ ትልቅ ምንዳ የሚያስገኝ "ዒባዳ" መሆኑን እወቂ።
🌹 ባልሽን እንደ ባል አክብሪው አላህ ለወንዶች የሰጠውን የኃላፊነት ቦታ (ቀዋሚነት) እወቂለት። እሱን ማክበርሽ አንቺን ዝቅ አያደርግሽም፤ ይልቁንም በዓይኑ ላይ ትልቅ ያደርግሻል። አላህን በማመፅ እስካላዘዘሽ ድረስ የታዛዥነትሽን ልብ ስጪው።
🌹 የቤትሽ "ሰከን" (መረጋገጫ) ሁኚለት ከውጭ በስራና በኑሮ ደክሞት ሲመጣ፣ ቤትሽ የሰላም ወደብ ይሁንለት። ንጭንጭንና ጭቅጭቅን አስወግጂ። በለሰለሰ ንግግርና በፈገግታ ተቀበዪው። ነቢዩ (ﷺ) እንደተናገሩት፦ "ምርጥ ሴት ማለት ስትመለከታት ደስ የምታሰኝህ ናት ብለዋልና።"
🌹 እልክና ፉክክርን ተዪ ትዳር የሁለት ተፋቃሪዎች መርከብ እንጂ የፉክክር ሜዳ አይደለም።ከባልሽ ጋር እልህ ውስጥ አትግቢ፣ ለባልሽ ንቀት አታሳይ። ስህተቱ የሱ ቢሆንም እንኳ በትህትናና በጥበብ ለማሳመን ሞክሪ እንጂ በባልሽ ላይ ድምፅሽን ከፍ አታድርጊ።
🌹 የትዳር ሀቁን ጠብቂለት የባልሽን ስሜት መጠበቅና በሐላል ደስተኛ እንዲሆን ማድረግ የአንቺ ትልቁ ኃላፊነት ነው። በዚህ ረገድ አትዘንጊ፣ አትለግሚ። እሱ ካንቺ ዘንድ እርካታን ካገኘ፣ ልቡ ሙሉ በሙሉ የአንቺ ይሆናል።
🌹 ቤትሽንና ራስሽን ጠብቂ፦ ቤቱን በንጽህና ያዢ፣ ለአንቺም እንዲመቸው አድርጊው። ለባልሽ በሚያምር ሁኔታ ተዘጋጂ። ይህ ማድረግሽ ለሱ ያለሽን ፍቅርና ክብር መግለጫ ነው።
🌹 ይህንን ሁሉ ስታደርጊ ለዱንያ ጥቅም ብቻ ሳይሆን የአላህን ውዴታ ፍለጋ ይሁን። "ባሌን ካስደሰትኩ አላህ ይወደኛል" ብለሽ ነይቺ። ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "አንዲት ሴት አምስት ወቅት ሶላቷን ሰግዳ፣ የረመዳንን ወር ጾማ፣ ብልቷን ጠብቃና ባሏን ታዛ ከሞተች፤ ከፈለግሽበት የጀነት በር ግቢ ትባላለች።" (ኢማም አሕመድ ዘግበውታል)
እህቴ ሆይ! ባልሽን ለአላህ ብለሽ ካከበርሽው፣ አላህ በእሱ ልብ ውስጥ ያንቺን ፍቅርና ክብር ይዘራዋል። ትዳርሽን በኢማንና በጥሩ ስነ-ምግባር አድምቂው።
ያንችው ወንድም አቡ ሒበቲላህ
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
በባልሽ ዘንድ ሁልጊዜም ተወዳጅ፣ የተከበርሽና የልቡ ንግሥት ሆነሽ መኖር ትፈልጊያለሽ? እንግዲያውስ ይህንን ትልቅ የትዳር ሚስጥር በተግባር አሳይው።
🌹 ባልሽን መከባከብና እሱን ማስደሰት እንዲሁ ተራ ተግባር ሳይሆን፣ አላህ ዘንድ ትልቅ ምንዳ የሚያስገኝ "ዒባዳ" መሆኑን እወቂ።
🌹 ባልሽን እንደ ባል አክብሪው አላህ ለወንዶች የሰጠውን የኃላፊነት ቦታ (ቀዋሚነት) እወቂለት። እሱን ማክበርሽ አንቺን ዝቅ አያደርግሽም፤ ይልቁንም በዓይኑ ላይ ትልቅ ያደርግሻል። አላህን በማመፅ እስካላዘዘሽ ድረስ የታዛዥነትሽን ልብ ስጪው።
🌹 የቤትሽ "ሰከን" (መረጋገጫ) ሁኚለት ከውጭ በስራና በኑሮ ደክሞት ሲመጣ፣ ቤትሽ የሰላም ወደብ ይሁንለት። ንጭንጭንና ጭቅጭቅን አስወግጂ። በለሰለሰ ንግግርና በፈገግታ ተቀበዪው። ነቢዩ (ﷺ) እንደተናገሩት፦ "ምርጥ ሴት ማለት ስትመለከታት ደስ የምታሰኝህ ናት ብለዋልና።"
🌹 እልክና ፉክክርን ተዪ ትዳር የሁለት ተፋቃሪዎች መርከብ እንጂ የፉክክር ሜዳ አይደለም።ከባልሽ ጋር እልህ ውስጥ አትግቢ፣ ለባልሽ ንቀት አታሳይ። ስህተቱ የሱ ቢሆንም እንኳ በትህትናና በጥበብ ለማሳመን ሞክሪ እንጂ በባልሽ ላይ ድምፅሽን ከፍ አታድርጊ።
🌹 የትዳር ሀቁን ጠብቂለት የባልሽን ስሜት መጠበቅና በሐላል ደስተኛ እንዲሆን ማድረግ የአንቺ ትልቁ ኃላፊነት ነው። በዚህ ረገድ አትዘንጊ፣ አትለግሚ። እሱ ካንቺ ዘንድ እርካታን ካገኘ፣ ልቡ ሙሉ በሙሉ የአንቺ ይሆናል።
🌹 ቤትሽንና ራስሽን ጠብቂ፦ ቤቱን በንጽህና ያዢ፣ ለአንቺም እንዲመቸው አድርጊው። ለባልሽ በሚያምር ሁኔታ ተዘጋጂ። ይህ ማድረግሽ ለሱ ያለሽን ፍቅርና ክብር መግለጫ ነው።
🌹 ይህንን ሁሉ ስታደርጊ ለዱንያ ጥቅም ብቻ ሳይሆን የአላህን ውዴታ ፍለጋ ይሁን። "ባሌን ካስደሰትኩ አላህ ይወደኛል" ብለሽ ነይቺ። ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "አንዲት ሴት አምስት ወቅት ሶላቷን ሰግዳ፣ የረመዳንን ወር ጾማ፣ ብልቷን ጠብቃና ባሏን ታዛ ከሞተች፤ ከፈለግሽበት የጀነት በር ግቢ ትባላለች።" (ኢማም አሕመድ ዘግበውታል)
እህቴ ሆይ! ባልሽን ለአላህ ብለሽ ካከበርሽው፣ አላህ በእሱ ልብ ውስጥ ያንቺን ፍቅርና ክብር ይዘራዋል። ትዳርሽን በኢማንና በጥሩ ስነ-ምግባር አድምቂው።
ያንችው ወንድም አቡ ሒበቲላህ
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
👍3
Forwarded from دروس وفوائد أبي حزام عبدالرحمن بن سعيد
ukhayati-ash-shobiroh.pdf
705 KB
ሸይኽ ዐብዱረዛቅ አል በድር በጠና ታማ ወደ አኺራህ ስለሔደችዉ እህታቸው የፃፏት ሪሳላህ ናት
ወደ አኺራህ የቀደሙን እህቶቻችንን አላህ በሰፊው እዝነቱ ይማራቸው
آه ما أجمل آثر الأخت على أهلها
وفقدها غصة تترك فراغاً لا يملؤه غيرها، لكن عزاء المؤمن أن الأثر الطيب لا يموت، وما زرعته من حنان وصبر ودعوات صالحات يبقى يظلها ويظل أهلها حتى يجمع الله الشمل في مستقر رحمته.
ወደ አኺራህ የቀደሙን እህቶቻችንን አላህ በሰፊው እዝነቱ ይማራቸው
آه ما أجمل آثر الأخت على أهلها
وفقدها غصة تترك فراغاً لا يملؤه غيرها، لكن عزاء المؤمن أن الأثر الطيب لا يموت، وما زرعته من حنان وصبر ودعوات صالحات يبقى يظلها ويظل أهلها حتى يجمع الله الشمل في مستقر رحمته.
👍1