Forwarded from ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
ትናንት በህይወት ነበረች ዛሬ ወደ አሄራ ሄደች። የሶሻል ሚዲያ አካውንቷ ሁሉንም ጥላ ወደ እውነተኛው አለም ተሻገረች። ነገ እኛም ያው ነን። ሚዲያ ለሸወደን፣ ከአሄራ ላዘናጋሁ፣ ከኢባዳና ከኢልም ላራቀን ይህ ትልቅ ትምህርት ነው። ነገ አንተም ጥለኸው ትሄዳለህ። ነገር ግን በሚዲያ የሰራኸው ማንኛውም ነገር፣ በስልክህ የተፃፃፍከው፣ መጥፎ የተመለከትከው ሁሉ ተመዝግቧል።
ዛሬውኑ ተውበት በማድረግ በስልካችን በአጠቃላይ ሚዲያን ለኸይር ለመልካም ነገር ብቻ በመጠቀም ከስህተታችን ደግሞ ወደ አላህ እንመለስ።
ዛሬውኑ ተውበት በማድረግ በስልካችን በአጠቃላይ ሚዲያን ለኸይር ለመልካም ነገር ብቻ በመጠቀም ከስህተታችን ደግሞ ወደ አላህ እንመለስ።
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
አልሐምዱ ሊላህ!
~
ከሶስት ወር በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀጥታ መሬት ላይ ሱጁድ አደረግኩ። ከሶስት ወር በኋላም መስጂድ ገባሁ። አልሐምዱ ሊላህ ቢኒዕመቲሂ ተቲሙ ሷሊሓት!!
ባለፉት አምስት፣ ስድስት ቀናት ህመሜ ከወትሮው ተባብሶ በጣም ከበድ ብሎኝ ነበር። ሌሊቱንም እንቅልፍ እየወሰደኝ አልነበረም። የሆነ ቀን ተቀምጬ መስገድ እንኳን አቅቶኝ ተኝቼ ነበር የሰገድኩት። አንዳንዴ በኢንተርኔት ተሳትፎ ስናደርግ ደህና የሆን ይመስላል። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስለምናየው ደህና የሚመስለን፣ ግን ከባድ ሁኔታ ላይ ያለ ስንት ሰው በየቤቱ ይኖራል?!
ዛሬ የMRI ውጤት ይዤ ሃኪም ዘንድ ቀርቤ ነበር። ውጤቱ ጥሩ ሁኔታ እንዳለው ጠቁሞኝ ሱጁድ ማድረግ፣ መስጂድም መሄድ እንደምችል፣ ደጋፊ ቀበቶውን መጠቀምም እንደሚበቃ ነግሮኛል፣ ጀዛሁላሁ ኸይራ። አሁን ላይ ድካምና የተወሰነ ህመም ቢኖረኝም ኢንሻአላህ የተሻለ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ።
በማንኛውም መንገድ ከጎኔ የሆናችሁ ሁሉ አላህ ጀዛችሁን በመልካም ይመንዳችሁ እላለሁ። በአላህ ፈቃድ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ጀምሮ ደርሳችንን እንጀምራለን።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
~
ከሶስት ወር በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀጥታ መሬት ላይ ሱጁድ አደረግኩ። ከሶስት ወር በኋላም መስጂድ ገባሁ። አልሐምዱ ሊላህ ቢኒዕመቲሂ ተቲሙ ሷሊሓት!!
ባለፉት አምስት፣ ስድስት ቀናት ህመሜ ከወትሮው ተባብሶ በጣም ከበድ ብሎኝ ነበር። ሌሊቱንም እንቅልፍ እየወሰደኝ አልነበረም። የሆነ ቀን ተቀምጬ መስገድ እንኳን አቅቶኝ ተኝቼ ነበር የሰገድኩት። አንዳንዴ በኢንተርኔት ተሳትፎ ስናደርግ ደህና የሆን ይመስላል። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስለምናየው ደህና የሚመስለን፣ ግን ከባድ ሁኔታ ላይ ያለ ስንት ሰው በየቤቱ ይኖራል?!
ዛሬ የMRI ውጤት ይዤ ሃኪም ዘንድ ቀርቤ ነበር። ውጤቱ ጥሩ ሁኔታ እንዳለው ጠቁሞኝ ሱጁድ ማድረግ፣ መስጂድም መሄድ እንደምችል፣ ደጋፊ ቀበቶውን መጠቀምም እንደሚበቃ ነግሮኛል፣ ጀዛሁላሁ ኸይራ። አሁን ላይ ድካምና የተወሰነ ህመም ቢኖረኝም ኢንሻአላህ የተሻለ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ።
በማንኛውም መንገድ ከጎኔ የሆናችሁ ሁሉ አላህ ጀዛችሁን በመልካም ይመንዳችሁ እላለሁ። በአላህ ፈቃድ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ጀምሮ ደርሳችንን እንጀምራለን።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
👍2
ለአላህ መኖር Vs ለሰው መኖር
~
* ይሄ ጫማ ለጤና ጎጂ ነው። ምቾትም ሊኖረው አይችልም። ከመሆኑም ጋር ብዙ ሴቶች ያደርጉታል። ለምን ዓላማ ነው ይህን ሁሉ ስቃይና ጉዳት የሚሸከሙት?" ከተባለ ዓላማው ሸይ ^ ጣናዊ መንገድ ነው። እዩኝ፣ እዩኝ ማለት፣ ትኩረት መፈለግ፣ ጎልቶ መታየት። ከመሆኑም ጋር ግን በጫማዋ ምክንያት የሚደርስባት ጫና የለም። ጣት መጠቋቆሚያ አትሆንም።
* ሙስሊሟ ፊቷን ስትሸፍን ግን "ለምን ትታፈናለች? ለምን ይህ ሁሉ ስቃይ?" የሚሉ አሉ። እሷ'ኮ ለጌጥ፣ እዩኝ ለማለት አይደለም የተሸፈነችው። ይልቁንም ጌታዋን አጅሯን አስባ ነው የተሸፈነችው። ዓላማዋ በተሟላ መልኩ ለመሰተር፣ ክብሯን ይበልጥ ለመጠበቅ፣ የቀደምት ደጋግ ሴቶችን ተምሳሌት ለመከተል ነው። ለጌታዋ ትእዛዝ ያደረች፣ ክብርን የምትሻ እንደሆነች የሚጠቁም፣ የጨዋነት ሰንደቅ ነው። ነገር ግን መደነቅ ሲገባት ትወቀሳለች። እዚህም እዚያም እንቅፋት ይገጥማታል። እንዲሁ ለምሳሌ ያህል መሸፈኗ ጉዳት አለው እንበል። ሰዎችን አስቦ መጎዳት እና አላህን አስቦ መጎዳት ይገናኛል ወይ? የት ተገናኝቶ? እነዚያ ደጋግ ሶሐቦች፣ የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች ምቾታቸውን አይደለም ህይወታቸውን አሳልፈው ለአላህ ሰጥተዋል'ኮ!
ጉዳዩ ነገሮችን የምናይበት የመነፀር ጉዳይ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
~
* ይሄ ጫማ ለጤና ጎጂ ነው። ምቾትም ሊኖረው አይችልም። ከመሆኑም ጋር ብዙ ሴቶች ያደርጉታል። ለምን ዓላማ ነው ይህን ሁሉ ስቃይና ጉዳት የሚሸከሙት?" ከተባለ ዓላማው ሸይ ^ ጣናዊ መንገድ ነው። እዩኝ፣ እዩኝ ማለት፣ ትኩረት መፈለግ፣ ጎልቶ መታየት። ከመሆኑም ጋር ግን በጫማዋ ምክንያት የሚደርስባት ጫና የለም። ጣት መጠቋቆሚያ አትሆንም።
* ሙስሊሟ ፊቷን ስትሸፍን ግን "ለምን ትታፈናለች? ለምን ይህ ሁሉ ስቃይ?" የሚሉ አሉ። እሷ'ኮ ለጌጥ፣ እዩኝ ለማለት አይደለም የተሸፈነችው። ይልቁንም ጌታዋን አጅሯን አስባ ነው የተሸፈነችው። ዓላማዋ በተሟላ መልኩ ለመሰተር፣ ክብሯን ይበልጥ ለመጠበቅ፣ የቀደምት ደጋግ ሴቶችን ተምሳሌት ለመከተል ነው። ለጌታዋ ትእዛዝ ያደረች፣ ክብርን የምትሻ እንደሆነች የሚጠቁም፣ የጨዋነት ሰንደቅ ነው። ነገር ግን መደነቅ ሲገባት ትወቀሳለች። እዚህም እዚያም እንቅፋት ይገጥማታል። እንዲሁ ለምሳሌ ያህል መሸፈኗ ጉዳት አለው እንበል። ሰዎችን አስቦ መጎዳት እና አላህን አስቦ መጎዳት ይገናኛል ወይ? የት ተገናኝቶ? እነዚያ ደጋግ ሶሐቦች፣ የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች ምቾታቸውን አይደለም ህይወታቸውን አሳልፈው ለአላህ ሰጥተዋል'ኮ!
ጉዳዩ ነገሮችን የምናይበት የመነፀር ጉዳይ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
ከየመን ምድር፣ የኢልም መፍለቂያ ከሆነችበት ቀዬ፣ ታላቁ ዓሊም እና የተከበሩት ሸይኽ ዐሊይ ብኑ አሕመድ አራ'ዚሒ
فضيلة الشيخ علي بن أحمد الرازحي
በቴሌ ግራም በቀጥታ ስርጭት የዳዕዋ ፕሮግራም ቀጠሮ ይዘዋል!
ሸይኹ በርካታ ኪታቦችን ያዘጋጁ እና ብዙ ዱሩሶች ያሏቸው ታዋቂ የየመን ዓሊም ናቸው።
ታድያ ፕሮግራሙ መቼ ነው!?
🗓️ ቀን: ጁሙዐ፤መስከረም 2/2018
⏰ ሰዓት: ልክ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር)
🔗 ቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍበት ቻናል፦⇓⇓
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
من أرض اليمن، منبع العلم وموطن الدعوة، يطل علينا فضيلة الشيخ علي بن أحمد الرازحي – حفظه الله تعالى – عبر برنامج دعوي مباشر على تليجرام
📚 الشيخ من كبار علماء اليمن، عُرف بعلمه الغزير ومؤلفاته القيمة ودروسه النّافعة، نسأل الله أن ينفع به الجميع.
🗓️ اليوم: الجمعة
📅 التاريخ: 20 ربيع الأول
⏰ الوقت: 9:00 مساءً بتوقيت مكة المكرمة 🇸🇦 | 3:00 مساءً بتوقيت إثيوبيا 🇪🇹
🌍 سيصاحب البرنامج ترجمة فورية إلى اللغة الأمهرية
📡 يُبث مباشرة عبر قناة “ابن منور” على تليجرام
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ማነው መጤው?
~
ባለፈው እንቁጣጣሽ ሃይማኖታዊ በዓል ነው ብዬ ብፅፍ "መጤዎች ናችሁ" የሚሉ መዓት ኮመንቶች ነበሩ የተሰጡኝ። ግዕዝን አስገድዶ ማስተማር ልክ አይደለም ሲባልም እንዲሁ "እናንተ መጤዎች" የሚል ነውረኛ ኮመንት ይዘው ይመጣሉ። ግን እንዴት አድርገው ቢያደንዝዟቸው ነው በዚህ መጠን የደ ነ ^ቆ ሩት?
ሙስሊሙ መብቱን በጠየቀ፣ ጭቆናን በተቃወመ፣ እምነቱን ባስተማረ ቁጥር "እናንተ ሙስሊሞች ወደ ኢትዮጵያ ስትገቡ አክብረን በተቀበልን እንዴት ውለታችን ይረሳል?" እያሉ በውሸት ሊመፃደቁ ይዳዳቸዋል። ይህን ሲያደርጉ "እንዴ! እኛ እኮ ኢትዮጵያውያን እንጂ መጤዎች አይደለንም" እያሉ በከንቱ መድከም አያስፈልግም። እንዲህ አይነት አመክንዮ የሚገባቸው አይደሉም። ይሄ ድንጋይ ላይ ውሃ ማፍሰስ ነው። መፍትሔው ማጥቃት እንጂ መከላከል አይደለም። በራሱ ቋንቋ አናግረው።
አፄ ምንሊክ ለምን ዳግማዊ ምኒልክ ተባለ? ጥንት ከንጉስ ሰለሞን የተገኘ ቀዳማዊ ምንሊክ ነበር ብለው ስለሚያምኑ ነው። "እነዚያ ውሸ ^ ታም አያቶችህ በቀዳማዊ ምንሊክ በኩል ከአይ ^ሁድ የምንዛመድ የሰለሞን ዘር ነን ብለው መጽሐፍ አልፃፉም ወይ?" በለው። ክብረ መንግስትን አስታውሰው፡፡ እንግዲያውስ እነዚያ አያቶቹ ሃገር በተረት የመሩ ው ሸ ^ ታም ፍጡሮች እንደነበሩ አስመስክረው። "የለም እውነታቸውን ነው" ካለ በራሱ ምስክርነት ከባህር ማዶ የመጣ፣ ከህገ ወጥ ግንኙነት የተገኘ የዲ ^ ቃ ^ ላ ዘር በመሆኑ የሚጀነን ማፈ ^ ሪያ ፍጡር እንደሆነ አስረግጠህ ንገረው። በመ ^ ጤነቱ እየተጎረረ እንዴት "መ ^ጤ" ብሎ ይሳደ ^ ባል?!
(عُتُلِّۭ بَعۡدَ ذَ ٰلِكَ زَنِیمٍ)
[سورة القلم 13]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
~
ባለፈው እንቁጣጣሽ ሃይማኖታዊ በዓል ነው ብዬ ብፅፍ "መጤዎች ናችሁ" የሚሉ መዓት ኮመንቶች ነበሩ የተሰጡኝ። ግዕዝን አስገድዶ ማስተማር ልክ አይደለም ሲባልም እንዲሁ "እናንተ መጤዎች" የሚል ነውረኛ ኮመንት ይዘው ይመጣሉ። ግን እንዴት አድርገው ቢያደንዝዟቸው ነው በዚህ መጠን የደ ነ ^ቆ ሩት?
ሙስሊሙ መብቱን በጠየቀ፣ ጭቆናን በተቃወመ፣ እምነቱን ባስተማረ ቁጥር "እናንተ ሙስሊሞች ወደ ኢትዮጵያ ስትገቡ አክብረን በተቀበልን እንዴት ውለታችን ይረሳል?" እያሉ በውሸት ሊመፃደቁ ይዳዳቸዋል። ይህን ሲያደርጉ "እንዴ! እኛ እኮ ኢትዮጵያውያን እንጂ መጤዎች አይደለንም" እያሉ በከንቱ መድከም አያስፈልግም። እንዲህ አይነት አመክንዮ የሚገባቸው አይደሉም። ይሄ ድንጋይ ላይ ውሃ ማፍሰስ ነው። መፍትሔው ማጥቃት እንጂ መከላከል አይደለም። በራሱ ቋንቋ አናግረው።
አፄ ምንሊክ ለምን ዳግማዊ ምኒልክ ተባለ? ጥንት ከንጉስ ሰለሞን የተገኘ ቀዳማዊ ምንሊክ ነበር ብለው ስለሚያምኑ ነው። "እነዚያ ውሸ ^ ታም አያቶችህ በቀዳማዊ ምንሊክ በኩል ከአይ ^ሁድ የምንዛመድ የሰለሞን ዘር ነን ብለው መጽሐፍ አልፃፉም ወይ?" በለው። ክብረ መንግስትን አስታውሰው፡፡ እንግዲያውስ እነዚያ አያቶቹ ሃገር በተረት የመሩ ው ሸ ^ ታም ፍጡሮች እንደነበሩ አስመስክረው። "የለም እውነታቸውን ነው" ካለ በራሱ ምስክርነት ከባህር ማዶ የመጣ፣ ከህገ ወጥ ግንኙነት የተገኘ የዲ ^ ቃ ^ ላ ዘር በመሆኑ የሚጀነን ማፈ ^ ሪያ ፍጡር እንደሆነ አስረግጠህ ንገረው። በመ ^ ጤነቱ እየተጎረረ እንዴት "መ ^ጤ" ብሎ ይሳደ ^ ባል?!
(عُتُلِّۭ بَعۡدَ ذَ ٰلِكَ زَنِیمٍ)
[سورة القلم 13]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
👍18
አሕባሽ
አልበቃህ አለና ቀብሮችን ማምለኩ
በየ ሰፈር ዶሪሕ መሮጥ ማለክለኩ
ካፊር ነው ትላለህ አማኙን በሞላ
አጎንብሶ እንዳንተ አፈር ስላልበላ !
ሙታንን " ድረሱ እርዱኝ " ስላላለ
በኩፍር አንደበትህ ካፊር ነው ተባለ ...
ሺርኩማ ያንተ ነው የታወቁ ኩፍሩ
ስጡኝ እርዱኝ ብሎ መዞር በየ ቀብሩ
https://t.me/msirage4
አልበቃህ አለና ቀብሮችን ማምለኩ
በየ ሰፈር ዶሪሕ መሮጥ ማለክለኩ
ካፊር ነው ትላለህ አማኙን በሞላ
አጎንብሶ እንዳንተ አፈር ስላልበላ !
ሙታንን " ድረሱ እርዱኝ " ስላላለ
በኩፍር አንደበትህ ካፊር ነው ተባለ ...
ሺርኩማ ያንተ ነው የታወቁ ኩፍሩ
ስጡኝ እርዱኝ ብሎ መዞር በየ ቀብሩ
https://t.me/msirage4
Telegram
MuhammedSirage M.Noor
اتق الله حيثما كنت
👍2
ከሕይወት ዋና መርሆቻችን መካከል አንዱ ይህ ነው።
فَمَنْ رَضِيَ فَلَهُ الرِّضا.
t.me/https_Asselfya
فَمَنْ رَضِيَ فَلَهُ الرِّضا.
አላህ የወደደላችሁን ነገር ሁሉ ስትወዱ አላህ ዘንድ ትወደዳላችሁ።
ያኔየሚጨመርላችሁ እንጂ የሚቀነስባችሁ ምንም ነገር የለም።t.me/https_Asselfya
አላህ ትዳር ከመያዝ እንድትዘገይ ማድረጉ በራሱ ለኸይር ነው።መዘግየትህ በራሱ ጥፋት አይደለም። ሳያስተውሉ ስለተገኘ ዘዉ ብለው ገብተው 'ሰላማዊ' የሚባለው የትዳር ህይወት እሳት የሆነባቸውን ቤቱ ይቁጠረው።
ባመንክበት እና አቅሙ ባለህ ሰአት አግባ።ትዳር አገኘሁ ብለህ ዝም ብለህ ምትገባበት ቤት አይደለም።
~
ባመንክበት እና አቅሙ ባለህ ሰአት አግባ።ትዳር አገኘሁ ብለህ ዝም ብለህ ምትገባበት ቤት አይደለም።
~
🌼ሶላት ሪዝቅን ታመጣለች
🫀ጤናን ትጠብቃለች
🚫መጥፎ ነገርን ትከላከላለች፣
🩺 በሽታን ታስወግዳለች
🫀ቀልብን ታጠነክራለች
☀️ፊትን ታበራለች
~ነፍስን ታድሳለች
~ስልቹነትን ታስወግዳለች ።
ኢብኑል ቀይም
🫀ጤናን ትጠብቃለች
🚫መጥፎ ነገርን ትከላከላለች፣
🩺 በሽታን ታስወግዳለች
🫀ቀልብን ታጠነክራለች
☀️ፊትን ታበራለች
~ነፍስን ታድሳለች
~ስልቹነትን ታስወግዳለች ።
ኢብኑል ቀይም
👍5
•አንዳንዴ…ብቸኝነት ውስጣችንን ለማዳመጥና ለራሳችን ጊዜ ለመስጠት ከምንጠቀምባቸው መንገዶች አንዱ ነው። ራሳችንን ለማደስ፣ ድክመታችንን ለማረምና የበለጠ ለመጠንከር እንጠቀምበታለን። አንዳንድ ጊዜ በዚህ ዓይነት ሁኔታዎች ውስጥ ብቻ እንጂ ሊመለሱ የማይችሉ ጥያቄዎች ይኖሩናል። ተገልለን ከራሳችን ጋር ስናወራ፣ከሚዲያው ግርግር ራቅ ስንል፣ ራሳችንን ስንገመግም፣ ከራሳችን ጋር ብቻ ለብቻ ስንሆን፣ ውስጣችንን ስናዳምጥ ጥያቄዎቹ ይመለሱልናል።
የሰው ልጅ በአንድ ነገርና ስሜት ላይ አይረጋም።ስሜታችን እንደ አየር ፀባይ ሁሉ ተለዋዋጭ ነው። ብቸኝነት ሲበዛ ከሰው መቀላቀል... ከሰው መቀላቀል ሲበዛ ብቸኝነትን መምረጥ፣ በጥሩ የኢማን መንፈስ ለመቆየት አንዱ የኑሮ ስልት ነው። ስለዚህ አንዳንዴ ኸልዋ ግድ ነው።
|•|t.me/AbuSufiyan_Albenan
የሰው ልጅ በአንድ ነገርና ስሜት ላይ አይረጋም።ስሜታችን እንደ አየር ፀባይ ሁሉ ተለዋዋጭ ነው። ብቸኝነት ሲበዛ ከሰው መቀላቀል... ከሰው መቀላቀል ሲበዛ ብቸኝነትን መምረጥ፣ በጥሩ የኢማን መንፈስ ለመቆየት አንዱ የኑሮ ስልት ነው። ስለዚህ አንዳንዴ ኸልዋ ግድ ነው።
|•|t.me/AbuSufiyan_Albenan
👍11
عن عُمَر بن الخطَّابِ -رضي الله عنه- قال:
" تَعَلَّمُوا الْعَرَبِيَّةَ ؛
فَإِنَّهَا تُثَبِّتُ الْعَقْلَ وَتَزِيدُ فِي الْمُرُوءَةِ ".
[رواه البيهقي في شعب الإيمان|1556]
فوائد وفرائد🌿.
~
" تَعَلَّمُوا الْعَرَبِيَّةَ ؛
فَإِنَّهَا تُثَبِّتُ الْعَقْلَ وَتَزِيدُ فِي الْمُرُوءَةِ ".
[رواه البيهقي في شعب الإيمان|1556]
فوائد وفرائد🌿.
~
👍4