💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.69K subscribers
1.29K photos
494 videos
124 files
5.15K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
🥲የውድድሩ መሉ ማብራሪያ

✔️እህሳን ቋንቋ ትምህርት ቤት ከዚህ በፊት
ለሴቶች በሴት መምህራን
✔️English language  እና

✔️ የኦሮሚኛ ቋንቁ ለሁለቱም ፆታ እያስተማርን መሆኑ ይታወቃል

አሁን በደጋሚ በአላህ ፍቃድ 
የአረብኛ እና
የቱርኪኛ ቋንቋ ለማስተማር ዝግጅታችን  የጨረስን መሆኑን  እየገለፅን ይህንን ቋንቋ ለመማር
ለምትፈልጉ   በዚህ ሳምነት ምዝገባ የምንጀመር መሆኑን እናሳውቃለን

በዚህ ዙር ለ
🌱ቀን የሚቆይ ውድድር ያዘጋጀን ሲሆን ለ🌱አሸናፊዎች አንደኛ ለወጣ ሁለቱንም
ቋንቋ 2እና 3 ለወጡት ደሞ በፍላጎታቸው መርጠው አንዱን ቋንቋ ነፃ   ይማራሉ

ውድድሩ ሰዎቹን ወደ ዋናው ቻናላችን
መጋበዝ ሲሆን ለተወዳዳሪዎች
የግላቸው ሊንክ የምንሰጥ በመሆኑ

በሰጠናቸው የግል
🔠🔠🔠🔠ሰዎች ሲቀላቀሉ
በነሱ
🌱🌱🌱🌱 ወደቻናሉ የገቡ ሰዎች  ቁጥር
ራሱ ይመዘግባል ብዙ ሰው የጋበዘ አካል አሸናፊ ይሆናል


ለመወዳደር ፍላጎት ያላችሁ እድሉን ሞክሩ
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/Ihsan_language
https://t.me/Ihsan_language
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
"ሁሌም ቢሆን በትክክለኛ ማንነትህ ወደ ሰዎች ቅረብ። ሰዎች ስላጠፉብህ አታጥፋ፤ ሰዎች ስለበደሉህ አንተ አትበድል፤ ሰዎች ስለካዱህ አትካዳቸው። እነርሱ ለዚያ ነገር ተገቢ ባይሆኑም አንተ በትክክለኛ ማንተህ ተኗኗራቸው

t.me/https_Asselfya
(وقال الذي آمن ياقوم اتبعون أهدكم سبيل الرشاد)
ቁርአን ማዳመጥን አዘውትሩ
በአላህ ይሁንብኝ ከቁርአን የበለጠ ……  ለልብ ሁነኛ መድሃኒት፣ ለቀልብ መረጋጊያ እና መስከኛ ፣ለነፍስ ማለዘቢያ፣ ለሩህ ማጥገቢያ ቀለብ አልተገኘም
ለመኖር ሲባል የብዙወቹ ሂወት እዲህ ነው የተጣመረው.....!

=
👍17
🔖ታላቁ ኢማም ሀስኑል በስሪ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ፡

👉ሀሜት የሴቶች ፍራፍሬ ነች።

~
t.me/https_Asselfya
👍7
እዚህ ቤትስጦታ አለ ገብታችሁ ዉሰዱ! ባለሙያዋ የኛዉ ልጅ ናት 🌸

👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Sahabaa1344/869?single
https://t.me/Sahabaa1344/869?single
👍2
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ወሌ – መውሊድ
~“ነብዩን ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም መውደድ ማለት መደነስ ወይም አሮጌ በሬ ማረድ ጫት ማኘክ ማለት አይደለም።

~እሳቸውን መውደድ ማለት ሱናቸውን መከተል የከለከሉትን መከልከል የሰሩትን መስራት ማለት ነው።

ሼይኽ መሀመድ ወሌ አላህ ይዘንላቸዉ

~
👍3
«ምንኛ መታደል ነው ባሏን የምትንከባከብ ሚስት የወፈቀው ሰው ።

አላህን አመስግን ባንተ ጥረት እንዳላደለ ያገኛሃት አላህ እንደሆነ የወፈቀህ ስለዝህ ወንድሜ ተከባከባት አንተም።


https://t.me/Abuebrahim22322
👍8
Forwarded from ፈዋኢድ (عبد الرزاق محمد الجبرتي)
የሌላን አካል WiFi ያለ ፈቃዱ መጠቀም ሀራም ነው ... password ኖረውም አልኖረውም ልዩነት የለውም .
وبهذا أفتى بعض المعاصرين من الشافعية
👍1
7524590288455715601 (1)
<unknown>
👆👆


إن كيدكن عظيم

ሴቶች ተንኮለኞች ናቸው አሏህም ብሏል የምትሉ ሰዎች ሆይ ይህን አዳምጡ ‼️

ከሴት በፊት የወንድ ልጅ ተንኮል ተጠቅሷል ....አዳምጡ

🌹የሴት ተንኮል የፍቅር "የዉዴታ" ነው።🌸
👍11
ዐረብ ሃገር ያሉ እህቶቻችንን በሰበብ አስባብ በነገር የሚወጉ ሰዎች አሉ። ወንድሜ! የዐረብ ሃገር ሴት አገር በጀርባዋ የተሸከመች ባለ ውለታ ነች። የምታዝንላት እንጂ የምታብጠለጥላት አይደለችም። ደሟን፣ ላቧን ሰጥታ ለሃገር ለወገን የምትኖር ናት። ሻማ ሆነው ቀልጠው ለሌሎች የሚኖሩ አሳዛኝ ወገኖች ናቸው። ለቤተሰብ ሲሉ የራሳቸውን ህይወት ፊዳ ያደረጉ ምስኪኖች ናቸው። ቤት መስርቶ ለመኖር፣ ወልዶ ለመክበድ ባላቸው ጉጉት ባመኑት ተኩላ የሚበሉ የዋሆች ናቸው። ሰርቶ የማይለወጥ፣ ወስዶ የማይጠረቃ ወንድም እየጎተጎታቸው ለፍተው መና የሚቀሩት ብዙ ናቸው። አያሳዝኑም ታዲያ?

ደግሞም ብዙዎቹ እህቶች ባለቻቸው ጊዜ ዲናቸውን እየተማሩ ከሺርክ፣ ከቢድዐ፣ ከብዙ ሐራም ነገሮች የወጡ ናቸው። ባሉበትም ይሁን በሃገር ቤት ባሉ የኸይር ስራ ጥሪዎች ላይ ግንባር ቀደም ተሰላፊዎች ናቸው። አዎ! ሰዎች ናቸውና ያውም ብዙዎቹ ወጣቶች ናቸውና መሀላቸው ብዙ ክፍተቶች ያሉባቸው ሊታዩ ይችላሉ። ግን ማነው ከዚህ ነፃ የሆነው? ምን ሲባልስ ነው በጅምላ የሚፈረጁት? አላህ ስብራታቸውን ጠግኖ፣ ክፍተታቸውን ሞልቶ ለሃገር ለቤታቸው የሚበቁ ያድርጋቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
👍3
🔖ወንዶች ቁርጣችሁን እወቁ!!

~ሴት ልጅ መጀመሪያ ከወንድ ልጅ የምትፈልገዉ ሀቂቃ የእዉነት ትክክለኛ ተፈጥሮዋ መልክ አደለም!

👉ወንዳዊ ማንነቱን ነዉ።የእዉነት ባል ይሆናል ወይ፦ሚስቱን ልጆቹን የሚንከባከብ የሚጠብቅ ፦ሀላፊነት የሚሠማዉ ሪጃል ነወይ! ብትቀጥን ፦ብቶፍር ፦ብትረዝም፦ብታጥር፦ሂወትን በትክክል መኖርን የሚችል ወንድን ነዉ የምትፈልገዉ።
~
t.me/https_Asselfya
👍12
ጥያቄ ? እውነት/ሀሰት

በአላህና  በመልክተኛውና እንዲሁም ቁርአን መቀለድ ከእምነት ያሶጣል

⭕️ ትክክለኛው  መልስ ስትነኩ  ብቻ  የሚመጣው 𝕒𝕕𝕕   በመጫን ጠቃሚ የሱና ቻናል ታገኛላችሁ
    👇👇👇
"በህይወት ውስጥ ከባዱ
የሚናገሩንት መኖርየሚያስተምሩትን መስራት ነው!"

~
t.me/https_Asselfya
👍10
ሚስት ከሆንሽ ባልሽን ባል ከሆንክ ደግሞ ሚስትህን ረዘም ላሉ ደቂቃዎች ዐይኗን በስስት የመመልከት ልማድ አዳብር ። በዐይኗ ውስጥ ሩኋን ፈልግ ። እየተመለከትካትም ስለሷ መልካም ነገሮችን አስብ ።

ወዳጄ ፍቅር እንደ ጭቃ ተጠፍጥፎ የሚሰራ የልፋት ውጤት ነው ።በጥረታቸሁ ልክ በትዳርና የፍቅር ግንኙነታችሁ ትደሰታላችሁ  ።

ባረከሏሁ ፊኩም ያላገባችሁ ወንድምና እህቶች ለጊዜው መስታወት ፊት ቆማችሁ እራሳችሁ ላይ ማፍጠጥ ትችላላችሁ  ....
👍3
خمسة أوقاتْ تُفْتحُ فيها ابوَاب السماء للشيخ الالباني

🖊خَرجَ الألباني :رَحمه الله
🌸 ٌخمٌسة  أوقاتْ تفتحُ فيها ابواب السماء 🌸

❶ الوقت #الأول :
☜ قبل #الظهر
☆ قال #رسول_الله ﷺ :
(( إنَّ أبوابَ السماءِ تُفْتحُ إلى زوالِ الشمسِ ، فلا تُرْتَجُ حتى يُصلَّى الظهرُ ، فأحبُّ أن يُصعدَ لي فيها خيرٌ ))
📚صححه الألباني  في
📚صحيح الجامع - رقم: (1532)

❷الوقت #الثاني :
☜ عند كل #أذان :
☆ قال رسول #الله ﷺ :
(( إذا نُودي بالصلاةِ فُتِّحتْ أبوابُ السماءِ ، و اسْتُجيبَ الدعاءُ ))
📚الألباني  في
📚صحيح الترغيب - رقم: (260)
📚صحيح الجامع - رقم: (818)

❸ الوقت #الثالث :
☜ عند الرباط بين صلاتين :
☆ قال رسول الله ﷺ :
(( أَبْشِروا ، هذا ربُّكم قد فتح بابًا من أبوابِ السماءِ ، يُباهي بكم الملائكةَ ؛ يقول : انظُروا إلى عبادي ، قد قضَوا فريضةً ، و هم ينتظِرون أخرى ))
📚صححه الألباني  في
📚صحيح الترغيب - رقم: (445)
📚صحيح الجامع - رقم: (36)

❹ الوقت #الرابع :
☜ عند منتصف #الليل :
☆ قال رسول الله #ﷺ :
(( تُفتحُ أبوابُ السماءِ نصفَ الليلِ ، فيُنادي منادٍ : هل من داعٍ فيُستجابَ له ؟
هل من سائلٍ فيُعطى ؟
هل من مكروبٍ فيُفَرَّجَ عنه ؟
فلا يبقى مسلمٌ يدعو بدعوةٍ إلا استجابَ اللهُ تعالى له ؛ إلا زانيةً تسعى بفرجِها ،
أو عشَّارًا ))
تسعى بفرجها:اي تكتسب بالزنى.

عشارا: هو صاحب المكس ..(جمعه مكوس) الذي يأخذ من التجار اذا مروا مكسا باسم العشر ... (  ضريبة )
📚صححه الألباني  في
📚صحيح الترغيب - رقم: (786)
📚صحيح الجامع - رقم: (2971)

❺ الوقت #الخامس :
☜عند الاستفتاح #الصلاة بـ[ اللهُ أكبرُ كبيرًا والحمدُ لله كثيرًا وسبحان اللهِ بكرةً وأصيلاً] .
بينما نحن نصلي مع رسولِ اللهِ ﷺ إذ قال رجلٌ مَن القومُ : اللهُ أكبرُ كبيرًا والحمدُ لله كثيرًا وسبحان اللهِ بكرةً وأصيلاً .
فقال رسولُ اللهِ ﷺ : (من القائلُ كلمةَ كذا وكذا) ؟
قال رجلٌ من القومِ : أنا يا رسولَ الله ِ!
قال ﷺ : (عجِبتُ لها فُتِحَتْ لها أبوابُ السماءِ) .
قال ابنُ عمر : فما تركتُهنَّ منذُ سمعتُ رسولَ اللهِ ﷺ يقول ذلك .
📚#صحيح_مسلم (601).

أُنشرُوهَا فنشَرُ العِلمِ من أَعْظَمِ القُرُبَات
☜ قال ابن المبارك رحمه الله :
⇦ « لا أعلم بعد النُّبوَّة درجة أفضل من بثِّ العِلم ».
طيب الله أوقاتكم بما ينفعكم في الدنيا والآخرة..
~ከሰወች ገለል ብለሽ ራስሽን አዳምጪ🦋

~
👍20