💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.73K subscribers
1.27K photos
494 videos
123 files
5.14K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👍12
ሃሜት
Daru tewhid
አንዳችሁ ከአንዳችሁ የወንድሙን ስጋ አይብላ

【 ሃሜት ሚፈቀደውስ መቼ ነው ?! 】

🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ

       ¤ ~ t.me/Darutewhide
👍3
“~እንደ በራሪ ወፍ ሁን !በአላህ የተመካ ሲሳዩን ከአላህ የሚከጅል።በአላህ ሙሉ ተስፋ ያለው ። ካላሰብክበት አላህም ሲሳይን ይለግስካል።”

@AbuHafsuaImam
በሀሳቡ እስማማለሁ! ሲጀመር ባለ ትዳር ሴት ከሌላ ወንድ እንደዉ ግደታ ለሆነ ሀጃ አጋጥሟት ካልሆነ በስተቀር ልትገናኝ አይገባም አደብ አይደለማ። ግን አሁን ላይ ከባሏበላይ ከሌላ ወንድ የምታወራ የምትገለፍጥ ሴት ቤት ይቁጠራቸዉ ሀቂቃ ! አንዳንድ ሴቶች እረፉ ካገባችሁ በኋላ በባላችሁ ተብቃቁ አለቀ ! እንኳን ያገባችሁ ያላገባችሁ ራሱ ከወንድ ያላችሁ ግንኙነት አስተካክሉ ለሀጃ ካልሆነ በስተቀር አትቀራረቡ አትገልፍጡ ! ችግር የለዉም በሚል መቀራረብ መገልፈጥ ኋላ ዋጋ ያስከፍላል እና ተጠንቀቁ ! ወንዱም ሆይ ባለ ትዳር እንደሆነች እያወቅክ አትልከስከስ የራስህ ሚስት ሌላ ቢያወራት እንደማትወደዉ ሁሉ አንተም የሰዉ ሚስት አታዉራ ድንበርህ ጠብቅ !!

=
t.me/https_Asselefya1
👍5
🔖ቡፌ ቁም ሳጥን የተለያዩ ነገሮች በተለያዩ ዲዛይን ከለር ማሠራት ከፈለጉ ያናግሩን።

አድራሻ:   ኮምቦልቻ   አዲሱ ኤርፖርት   ቱላዳሜ.!

አሕመድ ሰዒድ .
00 251 93 511 5985
00 251910 32 05 89

~ለበለጠ መረጃ ይቀላቀሉ...
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
👍3
«ከካሜራው ጀርባ»

በአካል ሳላገኝህ ሳላይህ አጉልቼ፡
እኔ አልፀፀትም ቃል ኪዳን በልቼ፡
በምን አውቅሀለሁ በፎቶ ለይቼ፡
ስንቱን ነገር ላንሳ ስንት ነገር ትቼ፡

በካሜራ እማየው እጂግ የውበት ሰው፡
በተግባር ያየሁት ማንነት ያነሰው፡
በካሜራ እማየው ወንድ ልጅ ተከብሮ፡
በተግባር የማየው የስራኤል ዝንጀሮ፡
      
      .....ካሜራ ክፉ ነው....

ቀዩን እያፈካ ጥቁሩን አርጎት ፀይም፡
ካሜራ ክፉ ነው ፀባይ አያሳይም፡
አንስቶ ይሄዳል ሲስቁለት አይቶ፡
ሀሳብ አያሳይም ካሜራ በፎቶ፡

ከካሜራ ጀርባ ማንነት ደብቀን፡
እንደት እንዋደድ በፎቶ ተዋውቀን!?
ሳቅልኝ ተብሎ የተነሳ ፎቶ፡
ምን ይወደዳል ከሰው ተለይቶ፡

አቁሞ አስቀምጦ ብዙ ሸርጥ አሟልቶ፡
ፀባይ ይደብቃል መልክህን አጉልቶ፡
ልቤ እየተረዳ የካሜራን ቅኔ፡
ምንህን ወድጄ ላድርግህ ከጎኔ፡

«እና እኔ ምን ላድርግ»

ከካሜራ ጀርባ ብዙ ጉድ ደብቀን፡
በሰፊው ሆዳችን እልፍ ቁም አምቀን፡
ክፋትን ተንኮልን ልብ ላይ አምቀን፡
እንደት እንዋደድ በፎቶ ተዋውቀን!?

የዘላቂ ላይሆን ፍፃሜው ላያምር፡
ምን ይሰራል ፀፀት ድልብ የህፀፅ ክምር፡
ነገዬን ሊያጨልም ብርሀኔን ለማጥፋት፡
የደበዘዘውን መከራ ለማክፋ፡

የሚዲያው አለም ቢበዛም ወከባ፡
ቢታለልበትም ብዙ የማይረባ፡
ፅልመት ነው አውቃለሁ ከካሜራው ጀርባ፡

     «ኑረዲን አል-ዓረብ»

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
👍17
እርዳታህን ከጅዬ - አንገቴን ደፍቼ
ወገቤ አጎንብሶ - ሱጁድ ተደፍቼ
ልቤ ተወክሎህ - እጆቼን አንስቼ
ተስፋን በአንተ ጥዬ - አንብተው አይኖቼ

እርዳኝ ጌታዬ ሆይ! - ይላል አንደበቴ
ደስታን ከኔ አድርጋት - አውጣኝ ከጭንቀቴ

በመልካም ስሞች - በላቁ ባህሪዎችህ
እርዳኝ ጌታዬ ብዬ - ሁሌም ልለምንህ
ከዱኒያ እስከ አኺራ - አንተን እስካገኘህ
t.me/abdu_rheman_aman
👍17
አላህን መፍራት
Sheikh Mohammed Welle
አላህን መፍራት

||• በሸይኽ ሙሐመድ ወሌ ረሒመሁላ፞ህ
👍5
~የጭንቅ ግዜ ዱዓእ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿دعَواتُ المكروبِ: اللَّهمَّ رحمتَكَ أرجو فلا تكِلْني إلى نفسي طرفةَ عينٍ وأصلِحْ لي شأني كلَّه لا إلهَ إلّا أنتَ﴾

የጭንቅ ግዜ ዱዓእ፦ ‘አላህ ሆይ! እዝነትህን አሻለሁ፡፡ ለቅፅበት ያክል እንኳ ለራሴ አትተወኝ፡፡ ሁለ ነገሬን ያማረ አድርግልኝ፡፡ ከአንተ ውጭ  በሀቅ የሚመለክ አምላክ የለም፡፡’”

     t.me/https_Asselfya
👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔖يَنْبَغِي عَلَى الْمَرْأَة أَنْ تَعْتَنِي عِنَايَةً دَقِيقَة بِهَذِه الْأَرْبَع!

🎙- الشيخ #عبدالرزاق_البدر وفقه الله تعالى

t.me/https_Asselfya
👍7
‏ربِّ، اجعلْني لك شكَّارًا، لك ذكَّارًا، لك رهَّابًا، لكَ مطواعًا، لك مخبِتًا، إليك أوَّاهًا منيبًا...

~
👍7
🔖رِجَالٌ لَّا تُلْهِيهِمْ تِجَارَةٌ وَلَا بَيْعٌ عَن ذِكْرِ اللَّهِ وَإِقَامِ الصَّلَاةِ وَإِيتَاءِ الزَّكَاةِ ۙ يَخَافُونَ يَوْمًا تَتَقَلَّبُ فِيهِ الْقُلُوبُ وَالْأَبْصَارُ 

[النور : 37]
~
👍7
ሰው እንዴት ሙታን ይማፀናል?
~
ሙታን የሚጣሩ ብዙ ወገኖች አሉ። ሙታኖች አይጠቅሙም፣ አይጎዱም። ሙታን ምን አቅም አላቸው? እንኳን እነ ሸይኽ ጫሊ፣ አና፣ ዳና፣ ቃጥባሬ፣ አብሬ፣ አናጂና፣ ገታ፣ መጂት፣ ሸህ ዐሊ ጎንደር፣ ደገር፣ ... ታላቁ የአላህ ነቢይ ዒሳም እናታቸው መርየምም አይጠቅሙም አይጎዱም። ይሄው ጌታችን አላህ ዒሳንና መርየምን የሚያመልኩ ሰዎችን ሁኔታ ከተነተነ በኋላ እንዲህ ይላል፦
{قُلۡ أَتَعۡبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَا لَا یَمۡلِكُ لَكُمۡ ضَرࣰّا وَلَا نَفۡعࣰاۚ وَٱللَّهُ هُوَ ٱلسَّمِیعُ ٱلۡعَلِیمُ}
{“ሰሚውና አዋቂው አላህ ሆኖ ሳለ ከአላህ ሌላ ለናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትገዛላችሁን?” በላቸው፡፡} [ማኢዳህ፡ 76]

ወገኔ ሆይ! ለሁሉ የሚበቃ ህያው ጌታ እያለህ ሙታን ሰፈር ምን አልከሰከሰህ? ወላሂ አብሬት አልከው ጫሊ፣ ደገር አልከው ዳኒይ፣... እድሜ ልክህን ብትጮህ ማናቸውም አይሰሙህም። ቢሰሙህ እንኳ ምላሽ የሚሰጡበት አቅሙ የላቸውም። ይሄ የኔ ቃል አይደለም። ሃያሉ ጌታ ምን እንደሚል ተመልከት፦
{وَٱلَّذِینَ تَدۡعُونَ مِن دُونِهِۦ مَا یَمۡلِكُونَ مِن قِطۡمِیرٍ (13) إِن تَدۡعُوهُمۡ لَا یَسۡمَعُوا۟ دُعَاۤءَكُمۡ وَلَوۡ سَمِعُوا۟ مَا ٱسۡتَجَابُوا۟ لَكُمۡۖ وَیَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ یَكۡفُرُونَ بِشِرۡكِكُمۡۚ وَلَا یُنَبِّئُكَ مِثۡلُ خَبِیرࣲ (14)}
{እነዚያም ከርሱ ሌላ የምትገዟቸው የተምር ፍሬ (ስሷ) ሽፋን እንኳን የላቸውም። ብትጠሯቸው ጥሪያችሁን አይሰሙም። ቢሰሙም አይመልሱላችሁም። በትንሳኤ ቀንም እነሱን ከአላህ ጋር ማጋራታችሁን ይክዳሉ። እንደ ውስጠ-አዋቂው ማንም አይነግርህም።} [ፋጢር፡ 13-14]

እንዲያውም እወቅ! እነዚህ ዛሬ ለጭንቅ ለችግር ይደርሱልኛል ብለህ የምትማፀናቸው አካላት ነገ በቂያማ ቀን ጠላቶችህ ነው የሚሆኑህ። ከራሴ አይደለም የማወራው። ምስክሬ ቁርኣን ነው፦
{وَمَنۡ أَضَلُّ مِمَّن یَدۡعُوا۟ مِن دُونِ ٱللَّهِ مَن لَّا یَسۡتَجِیبُ لَهُۥۤ إِلَىٰ یَوۡمِ ٱلۡقِیَـٰمَةِ وَهُمۡ عَن دُعَاۤىِٕهِمۡ غَـٰفِلُونَ (5) وَإِذَا حُشِرَ ٱلنَّاسُ كَانُوا۟ لَهُمۡ أَعۡدَاۤءࣰ وَكَانُوا۟ بِعِبَادَتِهِمۡ كَـٰفِرِینَ (6) وَإِذَا تُتۡلَىٰ عَلَیۡهِمۡ ءَایَـٰتُنَا بَیِّنَـٰتࣲ قَالَ ٱلَّذِینَ كَفَرُوا۟ لِلۡحَقِّ لَمَّا جَاۤءَهُمۡ هَـٰذَا سِحۡرࣱ مُّبِینٌ (7)}
{እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ለሱ የማይመልስለትን ከአላህ ሌላ ከሚጠራ ይበልጥ የጠመመው ማነው? እነሱም (ተጠሪዎቹ) ከጥሪያቸው የዘነጉ ሆነው ሳለ?! ሰዎች (ቂያማ) በተሰበሰቡ ጊዜም ለነሱ ጠላቶች ይሆናሉ። መመለካቸውንም የሚክዱ ይሆናሉ።} [አሕቃፍ፡ 5-6]

ግዴለህም ከፍጡር አትነካካ። {ህያው በሆነው በዚያ በማይሞተው ላይ ተመካ።} [ፉርቃን፡ 58]
ደግሞ እወቅ። ለጭንቅ ለችግር መጣራት፣ ሪዝቅ ፈልጎ፣ አደጋን ፈርቶ መማፀን፣ ዱዓእ ማድረግ ዒባዳ ነው፣ አምልኮት። ዒባዳ ደግሞ የፈጣሪ ሐቅ ስለሆነ ለፍጡር አይስሰጥም። ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡-
الدُّعاءُ هو العبادةُ
{ዱዓእ በእርግጥ አምልኮት ነው።} [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 1329]

ታዲያ ዱዓእ አምልኮት ከሆነ ለፍጡር መሄድ አለበትን? በጭራሽ! ልክ እንደ ሶላቱ፣ እንደ ፆሙ ለአላህ እንጂ ለማንም ሊስሰጥ አይገባም። ኃያሉ ጌታ እንዲህ ይላል
{فَلَا تَدۡعُوا۟ مَعَ ٱللَّهِ أَحَدࣰا}
{ከአላህ ጋር አንድንም አትጣሩ!} [ጂን፡ 18]

ነብዩም ﷺ {ስትለምን አላህን ለምን} ይላሉ። [ሚሽካቱል መሷቢሕ፡ 5302]

ቀድሞ ነገር ፍጡር ማንስ ቢሆን ምን ሊፈይድ ይጠራል? አዛኙ ጌታ:-

* {ለምኑኝ እመልስላችኋለሁ} አላለምን? ይህንን አታምንም?
* {ባሪያዬ ስለኔ ከጠየቀህ እኔ ቅርብ ነኝ} አላለምን? ትጠራጠራለህ?
* {አላህ ለባሪያው በቂ አይደለምን?} እያለ ነው። "አዎ በቂ አይደለም" ነው መልስህ? ከበቃህ ታዲያ ፍጡር ዘንድ ያውም ሙታን ሰፈር ምን ትሰራለህ? ለራስህ ስትል እወቅበት። ቁርኣንን ጥለህ ከአባት፣ ከአያት በመጣ ውርስ አትሸነፍ። በህሊናህ ላይ አትሸፍት። ሰው እንዴት በዚህ ዘመን ሙታን ይደርስልኛል ብሎ ያምናል? ልክፍት ነው!
=
(ኢብኑ ሙነወር ፣ ሸዋል 18/1444 (ሚያዚያ 30/ 2015 ))
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
👍4