💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
VID_20250226_152419_702
ما حكم استعمال الوجوه التعبيرية ايموجي؟
emoji የመጠቀም ሁክሙ ምንድነው?
emoji የመጠቀም ሁክሙ ምንድነው?
👎2
የረመዷንን ወር በመቀበል ላይ የሰዎች መበላለጥ!! በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
🔖የረመዷንን ወር በመቀበል ላይ የሰዎች መበላለጥ!!
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
~
t.me/AbumuslimAlarsi/12613
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
~
t.me/AbumuslimAlarsi/12613
~-ከፍቶኛል ስትላቸው ካንተ በላይ የሚከፉ ሰዎች በዙሪያህ ካሉ በጣም እድለኛ ነህ።
~-ይበልጥ ደግሞ…መከፋትህን ሳትነግራቸው የሚረዱህ ካሉ በምድር ላይ ካንተ በላይ እድለኛ የለም።―አልሐምዱ ሊላህ―
~
t.me/https_Asselfya
~-ይበልጥ ደግሞ…መከፋትህን ሳትነግራቸው የሚረዱህ ካሉ በምድር ላይ ካንተ በላይ እድለኛ የለም።―አልሐምዱ ሊላህ―
~
t.me/https_Asselfya
👍3
🔖«ኒቃቢስት ፀሐይ ነች»
--------------------
እርቃን ሆኖ መውጣት ካስባለ ጨረቃ፡
ኒቃቢስት እህቴ ፀሀይዋን ነች በቃ፡
ጨረቃን ሁሉም ሰው በነፃ ያያታል፡
ፀሀይ ግን ማን ነክቷት ማን ሰው ይደፍራታል፡
ከቶ አታስቀርብም ይፋጃል ጨረሯ፡
የለበሰችው ዘውድ ውብ ነው መነፀሯ፡
መሸፈን ነው ጌጧ ኒቃብ ነው ድንበሯ፡
አስር እና ሀያ ሀምሳ ወይም መቶ፡
እንደት እኩል ይሁን በየት ተገናኝቶ፡
ሱሪ ለባሽ ሴቶች ሙሉ ሰው ለመባል፡
ነፀብራቁን ኒቃብ ሊለብሱ ይገባል፡
...
منقول
. t.me/https_Asselfya
--------------------
እርቃን ሆኖ መውጣት ካስባለ ጨረቃ፡
ኒቃቢስት እህቴ ፀሀይዋን ነች በቃ፡
ጨረቃን ሁሉም ሰው በነፃ ያያታል፡
ፀሀይ ግን ማን ነክቷት ማን ሰው ይደፍራታል፡
ከቶ አታስቀርብም ይፋጃል ጨረሯ፡
የለበሰችው ዘውድ ውብ ነው መነፀሯ፡
መሸፈን ነው ጌጧ ኒቃብ ነው ድንበሯ፡
አስር እና ሀያ ሀምሳ ወይም መቶ፡
እንደት እኩል ይሁን በየት ተገናኝቶ፡
ሱሪ ለባሽ ሴቶች ሙሉ ሰው ለመባል፡
ነፀብራቁን ኒቃብ ሊለብሱ ይገባል፡
...
منقول
. t.me/https_Asselfya
👍11👎1
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
⭕️👉ተከታታይ ስለ ረመዷን አህካም ዳሰሳ 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 #ህፃን (ለአቅመ አዳም) ያልደረሰ ልጅና ፃም ↪️ ክፍል ሶስት《0⃣3⃣》 ✅ ህጻን ልጅ ብሉግ (አቅመ አዳም) እስኪደርስ ድረስ ፃም ግደታ አይሆንበትም። ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋልና። رُفِع القلم عن ثلاَثَةٍ عَنِ النَّاءِم حتَّ يَستيْقِظ وعنٍِ الصغيرِ يكبُرَ وعنِ المجنُونِ…
⭕️👉ተከታታይ ስለ ረመዷን አህካም ዳሰሳ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
#አቅመ አዳም (بلوغ) የመድረሻ ምልክቶች
↪️{ ክፍል አራት《0⃣4⃣》
📍በወንድም ሆነ በሴት ላይ ማንኛውም የሸሪአ ድንጋጌ ግዴታ (ዋጂብ) የሚሆነው አቅመ አዳም ወይም ብሉግነት ደረጃ ላይ ከደረሱ በኋላ ነው። ብዙ ሰዎች ለአቅመ አዳምነት ደርሰው ነገር ግን ምልክቶቹ በደምብ ካለማወቃቸው የተነሳ ገና ህፃን ነኝ በሚል እሳቦት ሶላት ፃምና ሌሎችም ግዴታ የሆኑ ኢባደዎች ላይ ሲዘናጉ ይታያሉ። በአላህ ፍቃድ እነዚህን ምልክቶች በቅደም ተከተል የምንቃኝ ይሆናል።
💠 ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ የምናውቅባቸው መንገዶች
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
~አንድ ሰው ተኝቶም ይሁን ሳይተኛ በየትኛውም መልኩ መንይ (የዘር ፈሳሽ) ከወጣው ከዛን ሰአት ጀምሮ የሸሪዓ ድንጋጌዎች በሱ ላይ ግዴታ ይሆንበታል። ምክንያቱም ይህ ሰው አቅመ አዳም መድረሱ ከሚያሳዩ ምልክቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የዘር ፈሳሽ ተገኝቶበታልና።
⭕️👉 ለዚህም መረጃው የአሏህ ሱብሀነሁተአላ ንግግር ነው።
📌وَإِذَا بَلَغَ ٱلْأَطْفَٰلُ مِنكُمُ ٱلْحُلُمَ فَلْيَسْتَـْٔذِنُوا۟ كَمَا ٱسْتَـْٔذَنَ ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ
ከእናንተም ሕፃናቶቹ ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ ሚያዩበት) ጊዜ ከደረሱ እነዚያ ከእነሱ በፊት የነበሩት (ታላላቆቹ) እንዳስፈቀዱ ያስፈቅዱ፡፡
📚 ሱረቱ አኑር (59)
🔹በሀዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል
غُسلُ الجُمُعَةِ واجبٌ على كُلِّ مُحتلمٍ
ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ) የማየት ደረጃ ላይ በደረሱ ሁሉ የጁሙዓ ትጥበት ግዴታ ነው።
📚ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሉ"
~ይህ ፀጉር ከርዳድ ያለ ልስላሴ የሌለው ብልት አካባቢ የሚበቅል ሲሆን ይህም አንዱ ቡሉግነት የመድረሻ ምልክት ተደርጎ ይቆጠራል።
⭕️👉 ለዚህ መረጃው አጢያ አልቁረዝይ ፡፡የተባለው ሰሀብይ የተናገረው ንግግር ነው። እሱም እንዲህ አለ፦ "የቁረይዛ ዘመቻ ግዜ በመልእክተኛው ላይ ቀረብን የዘር ፈሳሽ ማየት ደረጃ ላይ የደረሰ ወይም ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያበቀለ ሰው ይገደል ነበር ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያላበቀለ ሰው ይተው ነበር።
📕ኢማሙ አሕመድና ነሳዒይ የዘገቡት ሶሂህ ሀዲስ ነው።
⭕️👉በኑ ቁረይዛዎች ከየሁድ ጎሳ የሆኑ አደገኛ የኢስላም ጠላቶች ነበሩ። በዚህ በበኑ ቁረይዛ ዘመቻ ጊዜ የተማረኩት እንዲገደሉ ተወስኖ ስለነበረ ለአቅመ አዳምነት ያልደረሱት ግን ይተው አይገደሉም ነበር። ለአቅመአዳምነት ለመድረስ በብልቱ ላይ ፀጉር ማብቀሉ ያለማብቀሉ ታይቶ ካበቀለ ትልቅ ስለሆነ ይገደላል። ካላበቀለ ደሞ ህፃን ነውና ይተው ነበር።
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
ከላይ ከተጠቀሱት ምልክቶች ውስጥ አንዱ ካልታየ አስራ አምስት አመት እስኪሞላው የሚጠበቅ ይሆናል። ይህ እድሜ ላይ ሲደርስ ግን ቡሉግነቱ ስለሚረጋገጥ በሸሪአ ዋጂብ የተደረጉ ኢባዳዎችን የመስራት ግዴታ ይኖርባቸዋል።
▪️ ለዚህም መረጃው፦
⭕️👉አብደላህ ኢብኑ ኡመር እንድ አለ:- የእሁድ ዘመቻ ጊዜ በዘመቻው ላይ እንድሳተፍ መልእክተኛው ሰለሏሁአለይሂ ወሰለም ዘንድ ቀረብኩኝ። የዛኔ እድሜዬ 14 ነበር። ነገር ግን ለጅሀድ መልእክተኛው አልፈቀዱልኝም። በቀጣዩ አመት ላይ የኸንደቅ ዘመቻ ግዜ መልሽ ቀረብኩኝ። የዛኔ አስራ አምስት አመት ሞልቶኝ ነበርና ዘመቻ ላይ ተፈቅዶልኝ ተሳተፍኩ።
📚( ቡኻሪ ሙስሊምና ሌሎችም ዘግበውታል።)
~ሴት ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሷ የምናውቅባቸው ምልክቶች፦
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሏ"
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
◾️አራተኛ፦ ሀይድ (የወር አበባ) ማየት
~ ከላይ ያየናቸው ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ ከሚጠቁሙ ምልክቶች ውስጡ አንዱን ካየች ቡሉግ መድረሷ የሚታወቅ ሲሆን ከወንድ በተጨማሪ ሀይድ ማየት ይገኝበታል።
⭕️👉አንድ ሴት ልጅ በየትኛውም የእድሜ ክልል ደረጃ ላይ ሀይድ ካየች ብሉግነት የመድረሷ ምልክት ስለሆነ በግዴታነት የተደነገጉ የተለያዩ የኢባዳ አይነቶች መፈፀም በሷ ላይ ግዴታ ይሆናል።
⭕️👉ማሳሰቢያ!!
〰〰〰〰〰
①)–አንድ ሰው ብሉግ ደረጃ ደረሰ ለማለት የግድ ሁሉንም ምልክቶች መታየት አለባቸው አይባልም። ይልቁንስ አንዱን ምልክት ከታየ በቂ ማረጋገጫ ነውና በኢባዳ ላይ የተገደደ ይሆናል።
②)–አንድ ሰው አቅመ አዳምነት ደረሰ ለማለት የግድ አስራ አምስት አመት የሚጠብቁ አሉ ይህ ስህተት ነው። አንድ ሰው የዘር ፈሳሽ ካላየ፣ ፀጉር ካላበቀለ፣ ሴቷም ሀይድ ካላየች ያለው አማራጭ አስራ አምስት አመት መጠበቅ ነው። ነገር ግን በየትኛውም የእድሜ ክልል ላይ አንዱን ምልክት ቀድሞ ከታየ ያ በቂ ነውና ብሉግ ደረሰ ይባላል።
③)–አንድ ሰው ረመዷን ውስጥ በቀኑ ክፍለ ጊዜ ብሉግ መድረሱን ካረጋገጠ መጀመርያውኑ ፃሞ ከነበረ በዛው ፃሙን ይቀጥላል። ፃመኛ ካልነበረ ደሞ ከዛ ሰአት ጀምሮ ከምግብና መጠጥ መታቀብ ይኖርበታል ነገር ግን ቀዷ የማውጣት ግዴታ የለበትም።
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
#አቅመ አዳም (بلوغ) የመድረሻ ምልክቶች
↪️{ ክፍል አራት《0⃣4⃣》
📍በወንድም ሆነ በሴት ላይ ማንኛውም የሸሪአ ድንጋጌ ግዴታ (ዋጂብ) የሚሆነው አቅመ አዳም ወይም ብሉግነት ደረጃ ላይ ከደረሱ በኋላ ነው። ብዙ ሰዎች ለአቅመ አዳምነት ደርሰው ነገር ግን ምልክቶቹ በደምብ ካለማወቃቸው የተነሳ ገና ህፃን ነኝ በሚል እሳቦት ሶላት ፃምና ሌሎችም ግዴታ የሆኑ ኢባደዎች ላይ ሲዘናጉ ይታያሉ። በአላህ ፍቃድ እነዚህን ምልክቶች በቅደም ተከተል የምንቃኝ ይሆናል።
💠 ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ የምናውቅባቸው መንገዶች
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
~አንድ ሰው ተኝቶም ይሁን ሳይተኛ በየትኛውም መልኩ መንይ (የዘር ፈሳሽ) ከወጣው ከዛን ሰአት ጀምሮ የሸሪዓ ድንጋጌዎች በሱ ላይ ግዴታ ይሆንበታል። ምክንያቱም ይህ ሰው አቅመ አዳም መድረሱ ከሚያሳዩ ምልክቶች ውስጥ አንዱ የሆነው የዘር ፈሳሽ ተገኝቶበታልና።
⭕️👉 ለዚህም መረጃው የአሏህ ሱብሀነሁተአላ ንግግር ነው።
📌وَإِذَا بَلَغَ ٱلْأَطْفَٰلُ مِنكُمُ ٱلْحُلُمَ فَلْيَسْتَـْٔذِنُوا۟ كَمَا ٱسْتَـْٔذَنَ ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ
ከእናንተም ሕፃናቶቹ ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ ሚያዩበት) ጊዜ ከደረሱ እነዚያ ከእነሱ በፊት የነበሩት (ታላላቆቹ) እንዳስፈቀዱ ያስፈቅዱ፡፡
📚 ሱረቱ አኑር (59)
🔹በሀዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል
غُسلُ الجُمُعَةِ واجبٌ على كُلِّ مُحتلمٍ
ኢህቲላም (የዘር ፈሳሽ) የማየት ደረጃ ላይ በደረሱ ሁሉ የጁሙዓ ትጥበት ግዴታ ነው።
📚ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሉ"
~ይህ ፀጉር ከርዳድ ያለ ልስላሴ የሌለው ብልት አካባቢ የሚበቅል ሲሆን ይህም አንዱ ቡሉግነት የመድረሻ ምልክት ተደርጎ ይቆጠራል።
⭕️👉 ለዚህ መረጃው አጢያ አልቁረዝይ ፡፡የተባለው ሰሀብይ የተናገረው ንግግር ነው። እሱም እንዲህ አለ፦ "የቁረይዛ ዘመቻ ግዜ በመልእክተኛው ላይ ቀረብን የዘር ፈሳሽ ማየት ደረጃ ላይ የደረሰ ወይም ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያበቀለ ሰው ይገደል ነበር ብልቱ አካባቢ ፀጉር ያላበቀለ ሰው ይተው ነበር።
📕ኢማሙ አሕመድና ነሳዒይ የዘገቡት ሶሂህ ሀዲስ ነው።
⭕️👉በኑ ቁረይዛዎች ከየሁድ ጎሳ የሆኑ አደገኛ የኢስላም ጠላቶች ነበሩ። በዚህ በበኑ ቁረይዛ ዘመቻ ጊዜ የተማረኩት እንዲገደሉ ተወስኖ ስለነበረ ለአቅመ አዳምነት ያልደረሱት ግን ይተው አይገደሉም ነበር። ለአቅመአዳምነት ለመድረስ በብልቱ ላይ ፀጉር ማብቀሉ ያለማብቀሉ ታይቶ ካበቀለ ትልቅ ስለሆነ ይገደላል። ካላበቀለ ደሞ ህፃን ነውና ይተው ነበር።
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
ከላይ ከተጠቀሱት ምልክቶች ውስጥ አንዱ ካልታየ አስራ አምስት አመት እስኪሞላው የሚጠበቅ ይሆናል። ይህ እድሜ ላይ ሲደርስ ግን ቡሉግነቱ ስለሚረጋገጥ በሸሪአ ዋጂብ የተደረጉ ኢባዳዎችን የመስራት ግዴታ ይኖርባቸዋል።
▪️ ለዚህም መረጃው፦
⭕️👉አብደላህ ኢብኑ ኡመር እንድ አለ:- የእሁድ ዘመቻ ጊዜ በዘመቻው ላይ እንድሳተፍ መልእክተኛው ሰለሏሁአለይሂ ወሰለም ዘንድ ቀረብኩኝ። የዛኔ እድሜዬ 14 ነበር። ነገር ግን ለጅሀድ መልእክተኛው አልፈቀዱልኝም። በቀጣዩ አመት ላይ የኸንደቅ ዘመቻ ግዜ መልሽ ቀረብኩኝ። የዛኔ አስራ አምስት አመት ሞልቶኝ ነበርና ዘመቻ ላይ ተፈቅዶልኝ ተሳተፍኩ።
📚( ቡኻሪ ሙስሊምና ሌሎችም ዘግበውታል።)
~ሴት ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሷ የምናውቅባቸው ምልክቶች፦
◼️አንድኛ፦ መንይ (የዘር ፈሳሽ)
◾️ሁለተኛ፦ "ብልት አካባቢ ፀጉር ማብቀሏ"
◾️ሶስተኛ፦ አስራ አምስት {15} አመት መሙላት
◾️አራተኛ፦ ሀይድ (የወር አበባ) ማየት
~ ከላይ ያየናቸው ወንድ ልጅ አቅመ አዳም (ብሉግ) መድረሱ ከሚጠቁሙ ምልክቶች ውስጡ አንዱን ካየች ቡሉግ መድረሷ የሚታወቅ ሲሆን ከወንድ በተጨማሪ ሀይድ ማየት ይገኝበታል።
⭕️👉አንድ ሴት ልጅ በየትኛውም የእድሜ ክልል ደረጃ ላይ ሀይድ ካየች ብሉግነት የመድረሷ ምልክት ስለሆነ በግዴታነት የተደነገጉ የተለያዩ የኢባዳ አይነቶች መፈፀም በሷ ላይ ግዴታ ይሆናል።
⭕️👉ማሳሰቢያ!!
〰〰〰〰〰
①)–አንድ ሰው ብሉግ ደረጃ ደረሰ ለማለት የግድ ሁሉንም ምልክቶች መታየት አለባቸው አይባልም። ይልቁንስ አንዱን ምልክት ከታየ በቂ ማረጋገጫ ነውና በኢባዳ ላይ የተገደደ ይሆናል።
②)–አንድ ሰው አቅመ አዳምነት ደረሰ ለማለት የግድ አስራ አምስት አመት የሚጠብቁ አሉ ይህ ስህተት ነው። አንድ ሰው የዘር ፈሳሽ ካላየ፣ ፀጉር ካላበቀለ፣ ሴቷም ሀይድ ካላየች ያለው አማራጭ አስራ አምስት አመት መጠበቅ ነው። ነገር ግን በየትኛውም የእድሜ ክልል ላይ አንዱን ምልክት ቀድሞ ከታየ ያ በቂ ነውና ብሉግ ደረሰ ይባላል።
③)–አንድ ሰው ረመዷን ውስጥ በቀኑ ክፍለ ጊዜ ብሉግ መድረሱን ካረጋገጠ መጀመርያውኑ ፃሞ ከነበረ በዛው ፃሙን ይቀጥላል። ፃመኛ ካልነበረ ደሞ ከዛ ሰአት ጀምሮ ከምግብና መጠጥ መታቀብ ይኖርበታል ነገር ግን ቀዷ የማውጣት ግዴታ የለበትም።
፧ ፧
፧ ፧
t.me/https_Asselfya
t.me/https_Asselfya
👍5
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የፆም ህግጋትን በተመለከተ በ የሱና ብርሃን ት/ቤት የቀረበ ትምህርት
* ኪታቡ : ሙጅመሉ አሕካሚ ሲያም
* pdf በዚህ ሊንክ ያገኛሉ : - https://t.me/IbnuMunewor/7076
* ኪታቡ : ሙጅመሉ አሕካሚ ሲያም
* pdf በዚህ ሊንክ ያገኛሉ : - https://t.me/IbnuMunewor/7076
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
مجمل أحكام الصيام.pdf
Forwarded from ስለ ቀልባችን
ደጋጎች በኢባዳ ትጉ ከመሆናቸዉ ጋር አይናቸዉ ያነባል ልባቸዉ በፍራቻ ተሞልቷል እኛ የወንጀል ማእበል ዉስጥ ሁነን ሳቅ ጨዋታችን በዛ ከአኺራ ተዘናጋን ።
رحماك يا رب
رحماك يا رب
👍4
س : كيف أختم القرآن في كل شهر ؟
ج : أمسِك المصحف بقدر ربع ما تُمسك الهاتف !
ج : أمسِك المصحف بقدر ربع ما تُمسك الهاتف !
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Ibnu Munewor – MA Siyam #01
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔖በረመዷን ወር ዋና ዋና ከሚባሉ መልካም ስራዎች ውስጥ....!
~
⓵ .ፆም ዋናውና ትልቁ ነው
⓶. ሰላት ፈርዱም ሱናውም
➂.ቁርኣን
➃.ዱዓ
➄.ሰደቃ( ፆመኛን ማስፈጠርም ጭምር ።
👉እነዚህንና ሌሎችንም አላህ የሚወዳቸው ስራዎችን እናብዛ።
~
t.me/https_Asselfya
~
⓵ .ፆም ዋናውና ትልቁ ነው
⓶. ሰላት ፈርዱም ሱናውም
➂.ቁርኣን
➃.ዱዓ
➄.ሰደቃ( ፆመኛን ማስፈጠርም ጭምር ።
👉እነዚህንና ሌሎችንም አላህ የሚወዳቸው ስራዎችን እናብዛ።
~
t.me/https_Asselfya
👍9
Forwarded from DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (Muhammed Ibnu Fedlu [Abu Nuh])
አልሃምዱሊላህ..!!
ነገ የረመዷን የመጀመርያው ቀን ይጀምራል።
አላህ የምንጠቀምበት ወር ያርግልን 🤲
ነገ የረመዷን የመጀመርያው ቀን ይጀምራል።
አላህ የምንጠቀምበት ወር ያርግልን 🤲
👍13
🔖 ኪታቡ ሲያም ከዑምደቱል አህካም የተጠናቀቀ ደርስ
【 የኪታብ pdf】
t.me/MohamedAliEdris/2241
t.me/MohamedAliEdris/2241
【 ክፍል ➀】
t.me/MohamedAliEdris/2241
t.me/MohamedAliEdris/2241
【 ክፍል ➁】
t.me/MohamedAliEdris/2249
t.me/MohamedAliEdris/2249
【 ክፍል ⓷】
t.me/MohamedAliEdris/2255
t.me/MohamedAliEdris/2255
【 ክፍል ➃】
t.me/MohamedAliEdris/2264
t.me/MohamedAliEdris/2264
【 ክፍል ➄】
t.me/MohamedAliEdris/2272
t.me/MohamedAliEdris/2272
📍ሼር በማድረግ የኸይር ስበብ እንሁን!
【 የኪታብ pdf】
t.me/MohamedAliEdris/2241
t.me/MohamedAliEdris/2241
【 ክፍል ➀】
t.me/MohamedAliEdris/2241
t.me/MohamedAliEdris/2241
【 ክፍል ➁】
t.me/MohamedAliEdris/2249
t.me/MohamedAliEdris/2249
【 ክፍል ⓷】
t.me/MohamedAliEdris/2255
t.me/MohamedAliEdris/2255
【 ክፍል ➃】
t.me/MohamedAliEdris/2264
t.me/MohamedAliEdris/2264
【 ክፍል ➄】
t.me/MohamedAliEdris/2272
t.me/MohamedAliEdris/2272
📍ሼር በማድረግ የኸይር ስበብ እንሁን!
👍3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM