💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.68K subscribers
1.29K photos
494 videos
124 files
5.15K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
ሞት የዱንያን ጥፍጥና ሁሉ ያስረሳል....!
~ ~
قـ✑ـال الٳمام أحمد بن حنبل رحمــه اللـه تعالـۍ
~ኢማሙ አህመድ አላህ ይርሀማቸውና እንዲህ አሉ።
إذا ذكرت الموت هان عليّ كل الدنيا
ሞትን ባስታወስኩ ጊዜ ዱንያ በአጠቃላይ የመጨረሻ ትንሽ እንደሆነች አውቃለሁ።
📚 [ الآداب الشرعية ]

t.me/https_Asselfya
ራስህን እና ቤተሰብህን እንደት ነዉ ከእሳት የምትጠብቀዉ ?
ወንድም አህመድ ኑር
ርዕስ:-     ْእራስህና እና ቤተሰቦችህን እንደት ነው ከሳት የምትጠብቀው

🎙️ በወንድም.   አህመድ. ኑሩ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
- هَذا حَالُ السّلف رَحمهُم الله، وأَنتَ كَيفَ حَالك؟؟ 💧

~
🔖ቤት ውስጥ መሆን ለሴት ልጅ ራሱን የቻለ ዒባደህ ነው። ተገዳ ወይም አማራጭ አጥታ ካልሆነ በስተቀር ሙስሊም ሴት ወጣ-ገባ ማለት ልታበዛ አይገባም።
ከደጋግ ቀደምት ሴቶች መካከል አንዷ የሆኑት ፋጢመህ ቢንቱልዓጣር በህይወታቸው 3 ጊዜ ብቻ እንጂ ከቤት ወጥተው አያውቁም ነበር፤
⓵- ያገቡ ቀን፣
⓶- ሐጅ ያደረጉ ቀንና
⓷- የሞቱ ቀን ብቻ!::

👉አንቺስ እህቴ! በቀን ስንቴ ነው የምትወጪው!?

t.me/https_Asselfya
🔖ክብርና ልቅናሽ በቤትሽ...!!

وَقَرْنَ فِي بُيُوتِكُنَّ وَلَا تَبَرَّجْنَ تَبَرُّجَ الْجَاهِلِيَّةِ الْأُولَىٰ

~ በቤቶቻችሁም ውስጥ እርጉ፡፡ እንደ ፊተኛይቱ መሃይምነት ጊዜ መገለጥም አትገለጡ፡፡

~
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Voice message
እናታችን አኢሻ አላህ መልካም ስራዋን ይወድላትና

وقرن في بيوتكن}እቤታቹ ውስጥ እርጉ የሚለው አያ ስትቀራ ጊዜ

👉የለበሰችው ልብስ እስኪረጥብ
     በጣም ታለቅስ ነበር"
እኛስ?
Audio
እንዲህ አይነት ግንኙነት ሊጀመር አይገባም!

የሴት እና ወንድ ግንኙነት ጥንቃቄን ይሻል

ከደርስ የተቆረጠ አጭር ምክር

ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር

https://t.me/Muhammedsirage
~ሁለት አጅነብይ ሰዎች በሆነ አስፈላጊ ጉዳይ ላይ መነጋገርና መጻጻፍ ቢኖርባቸው መልእክታቸውን በተቻለ መጠን በአንድ ጊዜና በተሟላ መልኩ ማስተላለፍ ይኖርባቸዋል።
ማን? ምንድን? መቼ? የት? እንዴት? ለሚሉ ጥያቄዎች መልስ አካትቶ ያልያዘን ሃሳብ በማቅረብ የዉይይቱን ጊዜ ማራዘም ተገቢ አይደለም ማለት ነው።
ለዚህም ገላጭ ምሳሌው
"إن أبي يدعوك ليجزيك أجر ما سقيت لنا "
የሚለው አንቀጽ ነው።

t.me/https_Asselfya
~አብዝተው ኢስቲغፋር ማድረግ . የገራላቸው ሰዎች አላህ ከቅጣቱ  ሊጠብቃቸው የፈለጋቸው ሰዎች ናቸው።
:
وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
«መሓርታን እየጠየቁት አላህ የሚቀጣቸው አይደለም።»

~
t.me/https_Asselfya
ما الطريقة التي توجب للإنسان ثبوت الإيمان واستقراره؟

‏أولاً: أن يتفكر في مخلوقات الله سبحانه وتعالى، وأن هذه المخلوقات العظيمة لم تكن وليد الصدفة ولم تكن وليدة بنفسها.
ثانياً: أن يتفكر في شريعة الله وكمالها.
‏ثالثاً: أن يتفكر في سيرة النبي صلى الله عليه وسلم وآياته.
رابعاً: أن يكثر من ذكر الله عز وجل، فإنه بذكر الله تطمئن القلوب، ويكثر من الطاعات كذلك.

📖 [ تفسير سورة الحجرات لابن عثيمين - ص ٦٥ ]
Audio
~ተጋበዙልኝ

ቁርአን የልብ ብርሀን

~
🔖ቁረአንን እያስተነተኑ ለማንበብ ከሚያግዙ ነገሮች መካከል....!

⓵}ፀጥ ያለ ቦታን መምረጥ (ልባችን
      ከሚሰርቁ ነገሮች ሁሉ መራቅ


⓶} በውስጣችን ቁረአኑን ለማስተንተንን
     ማሰብ ምክንያቱም ብዙ ሰው ሚቀራው
      አጅርን ለማግኘት ብቻ አስቦ ነው
      እንዲሁም የተጅዊድ አህካም ጠብቆ
      መቅራቱን ብቻ ያስባል ይህ የቁርአኑን
      መልእክት ከማስተንተን ቢዚ ያደርገዋ

⓷}የምንቀራው ቁርአን ሚያናግረው የጠፉትእና ያለፉትን ህዝቦች ብቻ እንዳልሆ   እኛንም እያናገረን እንደሆነ ማወቅ።

⓸}ትርጉሙን መረዳት ለተፍሲር ትኩረት
     መስጠት

⓹}ከአያዎች መሀል ስናቆም አቋቋማችን አቀጣጠላችን አጀማመራችን መጠበቅና ትኩረት መስጠት።

⓺}ረጋ ብሎ መቅራት ልባችንን የኮረኮረን አያ መደጋገም እና ሌሎችም አጋዥ ነገሮች አሉ
               منقول
t.me/https_Asselfya
Forwarded from Dr. Seid Mussa
👈 [ علموا بناتكم ]

1- لا تصعدي السلم ومن خلفك رجل بل قفي على زاوية واصعدي بعده .
2- لا تركبي في المصعد مع رجل غريب انتظري خروجه، ثم اصعدي بعده .
3- اجعلي دائمًا مسافة كافيه بينك وبين أي شخص
تتحدثين معه .
4- دائمًا اجعلي هناك حدود في التعامل مع أي شخص
مهما كانت قرابته، واحفظي وقارك .
5- لا تمزحي مع صديقاتك في الشارع واحفظي أدب الطريق .
6- انتبهي عند دخول الناس على مكان وجودك، و قفي احترامًا للكبير، و أجلسي على كرسيك المتعب وكبير السن .
7-الرجال في الشارع غرباء من غير الأب فلا يجب التحدث لأحد فهناك مرضى نفسيين بالتحرش حتى لو كانوا أقرباء.
8-عندما تنزلي لتحملي شيئا من الأرض أو أن تشاهدي شيئا ما في محل او السوق أو مكان عام..تجنبي وضعية الركوع... ومن الأفضل أن تنزلي جلوسا.. ثم تقفي.. حتى لاينكشف جسمك من الخلف.
9-لاتسردي كل حياتك في الحافلة أو سيارة الأجرة.. ولا ترفعي صوتك...
قد يرى البعض أن هذه السلوكيات اندثرت وانتهت،
لكن دورنا أن نعيدها فهي تجعلنا ارقى واكثر اتزانا وثقة بالنفس.

(منقول)

https://t.me/AbulBukhariSeid
سبحان الله وبحمده سبحان الله العظيم..

~
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌻وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ وَإِنَّا لَمُوسِعُونَ
ሰማይንም በኀይል ገነባናት፡፡ እኛም በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡

🌻وَالْأَرْضَ فَرَشْنَاهَا فَنِعْمَ الْمَاهِدُونَ
ምድርንም ዘረጋናት፡፡ ምን ያማርንም ዘርጊዎች (ነን!)

🌻وَمِن كُلِّ شَيْءٍ خَلَقْنَا زَوْجَيْنِ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ትገነዘቡም ዘንድ ከነገሩ ሁሉ ሁለት (ተቃራኒ) ዓይነትን ፈጠርን፡፡

🌻فَفِرُّوا إِلَى اللَّهِ ۖ إِنِّي لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌ مُّبِينَ
«ወደ አላህም ሽሹ፤ እኔ ለእናንተ ከርሱ ግልጽ አስጠንቃቂ ነኝና» በላቸው፡፡

🎙ሱረቱል ዛሪያት (47-50)
Forwarded from ስለ ቀልባችን
ደጋጎቹማ…የለይል ሶላትን ከመውደዳቸው የተነሳ ስድስተኛው ይግዴታ ሶላታቸው አደረጉት።