በዱንያ ህይወት ደስተኛ መሆን ከፈለግክ ለዛሬ ኑር። አብዛኛው ሰው ላልተጨበጠ ነገ ይጨነቃል ዛሬን ይሙት ይኑር ለማያውቀው ነገ ሲያሰላስል በሰቀቀን ያሳልፋል። አንተ ግን ለዛሬ ኑር።አስታውስ ካነጋህ ምሽቱን ካመሸህ ንጋቱን አትጠባበቅ።
🖊 Abdulkerim Husen
🖊 Abdulkerim Husen
«ቤተሰባዊ ምስጋና ህይወትን ያጣፍጣል»።
💥ባል ሆይ!
ባለቤትህ አንተን ለማስደሰት የምታደርጋቸውን የቤት ዉስጥ እንክብካቤዎች አመስግንላት።
💥ሚስት ሆይ!
ባልሽ የቤቱን ቀዳዳዎቸ ለመሸፈን የሚሯሯጠውን ሩጫ እና የሚለፋውን ልፋት አመስግኚለት!
💥ልጆች ሆይ!
ወላጆቻችሁ እናንተን በማሰደግ የለፉት ከባድ ልፋት አመስግኑላቸው!
💥ወላጆች ሆይ!
ልጆቻችሁ ራሳቸውን እና አናንተን የሚጠቅም ነገር ሰርተው ስታገኙዋቸው አመስግኑላቸው!
💥ወንድማማቾች እና እህትማማቾች ሆይ!
እርስ በርስ ተመሰጋገኑ
💥አሰሪዎች ሆይ!
ሰራተኞቻችሁን አመስግኑ
«ከማያመሰግን ሰው ጋር መኗኗር ከዲንጋይ ጋር የመኗኗርን ያህል ይከብዳል»።
منقول
=
💥ባል ሆይ!
ባለቤትህ አንተን ለማስደሰት የምታደርጋቸውን የቤት ዉስጥ እንክብካቤዎች አመስግንላት።
💥ሚስት ሆይ!
ባልሽ የቤቱን ቀዳዳዎቸ ለመሸፈን የሚሯሯጠውን ሩጫ እና የሚለፋውን ልፋት አመስግኚለት!
💥ልጆች ሆይ!
ወላጆቻችሁ እናንተን በማሰደግ የለፉት ከባድ ልፋት አመስግኑላቸው!
💥ወላጆች ሆይ!
ልጆቻችሁ ራሳቸውን እና አናንተን የሚጠቅም ነገር ሰርተው ስታገኙዋቸው አመስግኑላቸው!
💥ወንድማማቾች እና እህትማማቾች ሆይ!
እርስ በርስ ተመሰጋገኑ
💥አሰሪዎች ሆይ!
ሰራተኞቻችሁን አመስግኑ
«ከማያመሰግን ሰው ጋር መኗኗር ከዲንጋይ ጋር የመኗኗርን ያህል ይከብዳል»።
منقول
=
🔖አንድ ሰው እውቀትን ሲማር ምን አይነት ስነምግባር ሊላበስ ይገባዋል ??
~ሪያዕ አይገባብንም ብለን መልካም ስራችንን ለሰው መናገር እንችላለን?
~የአዱሀ ሰላት ስንት ረከዓ ነው?
🎙ኡስታዝ ኸድር አህመድ
t.me/https_Asselfya
~ሪያዕ አይገባብንም ብለን መልካም ስራችንን ለሰው መናገር እንችላለን?
~የአዱሀ ሰላት ስንት ረከዓ ነው?
🎙ኡስታዝ ኸድር አህመድ
t.me/https_Asselfya
~‘ይቅር’ እንላለን፣ ግን ከአንድ ጉድጓድ ሁለት ጊዜ ላለመነደፍ ስንል አንረሳም!!
~
~
🔖ውድ የሆነች ምክር!!
እናታችን አዒሻ ረዲየ አላሁ ዓንሀ እንዲት ትላለች፦
➻እናንተ ምዕመናን እንስቶች ሆይ! ከእናንተ እንዳችሁ የሆነን ኃጢያት የሰራ እንደሆን አደራ ያንን ለሰው አይነገር፡ነገር ግን አላህን ምህረት ይጠይቅ ወደሱም ንስሓ በማድረግ ይመለስ።
📚مكارم الأخلاق للخرائطي ص (503)
t.me/https_Asselfya
እናታችን አዒሻ ረዲየ አላሁ ዓንሀ እንዲት ትላለች፦
➻እናንተ ምዕመናን እንስቶች ሆይ! ከእናንተ እንዳችሁ የሆነን ኃጢያት የሰራ እንደሆን አደራ ያንን ለሰው አይነገር፡ነገር ግን አላህን ምህረት ይጠይቅ ወደሱም ንስሓ በማድረግ ይመለስ።
📚مكارم الأخلاق للخرائطي ص (503)
t.me/https_Asselfya
🔖ልክ እደሰማዩ ግምት የማይገልፀዉ
ልክ እደመሬቱ ካሬ እደማይለካዉ
ላተ ያለኝ ቦታ እጅጉን ሠፊነዉ
ሂወቴኳ ብታልፍ ለማንም የማልሠጠዉ
የፈገግታየ ምንጭ ሁለየ የሆነዉ
አተ ለኔ ስትል ራስክን ህልምህን የተዉከዉ
አሁላይ እድደርስ ሰበቤ ለሆንከዉ
በማንም አይደለም አባየ ባንተነዉ
አጠገብህ ባልሆን ብዞርም ተራራ
በቅምሙ ስምህ ሁሌየም ልጠራ።
ባባየ አባቴ የኔ አለኝታ ሂወቴ 🌻
t.me/https_Asselfya
ልክ እደመሬቱ ካሬ እደማይለካዉ
ላተ ያለኝ ቦታ እጅጉን ሠፊነዉ
ሂወቴኳ ብታልፍ ለማንም የማልሠጠዉ
የፈገግታየ ምንጭ ሁለየ የሆነዉ
አተ ለኔ ስትል ራስክን ህልምህን የተዉከዉ
አሁላይ እድደርስ ሰበቤ ለሆንከዉ
በማንም አይደለም አባየ ባንተነዉ
አጠገብህ ባልሆን ብዞርም ተራራ
በቅምሙ ስምህ ሁሌየም ልጠራ።
ባባየ አባቴ የኔ አለኝታ ሂወቴ 🌻
t.me/https_Asselfya
👍1
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
🔖ልክ እደሰማዩ ግምት የማይገልፀዉ ልክ እደመሬቱ ካሬ እደማይለካዉ ላተ ያለኝ ቦታ እጅጉን ሠፊነዉ ሂወቴኳ ብታልፍ ለማንም የማልሠጠዉ የፈገግታየ ምንጭ ሁለየ የሆነዉ አተ ለኔ ስትል ራስክን ህልምህን የተዉከዉ አሁላይ እድደርስ ሰበቤ ለሆንከዉ በማንም አይደለም አባየ ባንተነዉ አጠገብህ ባልሆን ብዞርም ተራራ በቅምሙ ስምህ ሁሌየም ልጠራ። ባባየ አባቴ የኔ አለኝታ ሂወቴ 🌻 t.me/https_Asselfya
🔖እማየ ልዩነሽ
ብርሀኔ ነሽ አንች ቢጨልም አልፈራ
የማልችለዉ የለም ኡሚ ካችጋራ
ተስፋ ምርኩዜ ነሽ ባንች እበረታለሁ
በመኖርሽ ብቻ ሁሉን ችየ አልፋለሁ
ሀሣብና ቀልቤ ከእኔ ተነጥለዉ
አንችጋራ ቀርተዉ ባዶሠዉ ሆኛለሁ
አብሬሽ መኖርን ልቤ እየወደደ
አካሌ ሳይፈልግ ርቆሽ የሄደ
እዉነት ስላለኝ ነዉ አይክፋሽ እናቴ
ልብሽ አይረበሽ ይህ ነዉ ምክነያቴ
t.me/https_Asselfya
ብርሀኔ ነሽ አንች ቢጨልም አልፈራ
የማልችለዉ የለም ኡሚ ካችጋራ
ተስፋ ምርኩዜ ነሽ ባንች እበረታለሁ
በመኖርሽ ብቻ ሁሉን ችየ አልፋለሁ
ሀሣብና ቀልቤ ከእኔ ተነጥለዉ
አንችጋራ ቀርተዉ ባዶሠዉ ሆኛለሁ
አብሬሽ መኖርን ልቤ እየወደደ
አካሌ ሳይፈልግ ርቆሽ የሄደ
እዉነት ስላለኝ ነዉ አይክፋሽ እናቴ
ልብሽ አይረበሽ ይህ ነዉ ምክነያቴ
t.me/https_Asselfya
🔖 ኢብኑል ቀይም (ረሒመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፡-
“በቂያማ ቀን አንድ ባሪያ ተራራ የሚያካክሉ መልካም ስራዎችን ይዞ ቢሄድም ሁሉንም ምላሱ አውድሟቸው ያገኛቸዋል”።
ምንጭ:-📚አድ'ዳኡ—ወድ-ደዋእ (231)
~
“በቂያማ ቀን አንድ ባሪያ ተራራ የሚያካክሉ መልካም ስራዎችን ይዞ ቢሄድም ሁሉንም ምላሱ አውድሟቸው ያገኛቸዋል”።
ምንጭ:-📚አድ'ዳኡ—ወድ-ደዋእ (231)
~
🔖አሰላሙ አሊይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ
~ያጀመዓ እንሚታወቀዉ በስደት ላይ ስራ አጥቶ መቀመጥ በጣም ይከብዳል ብዙ የሱና እህቶቻችን ስደቱ አለም ላይ ስራ አጥተዉ የተቀመጡ ጊዚያትን ወሮችን ያስቆጠሩ አሉና# በጀመዓችሁ ታማኝ ስራ #ከሰማችሁ አሳዉቁኝ ባረከላሁ ፊኩም !
@Umu_Abdella_t
@Umu_Abdella_t
~ያጀመዓ እንሚታወቀዉ በስደት ላይ ስራ አጥቶ መቀመጥ በጣም ይከብዳል ብዙ የሱና እህቶቻችን ስደቱ አለም ላይ ስራ አጥተዉ የተቀመጡ ጊዚያትን ወሮችን ያስቆጠሩ አሉና# በጀመዓችሁ ታማኝ ስራ #ከሰማችሁ አሳዉቁኝ ባረከላሁ ፊኩም !
@Umu_Abdella_t
@Umu_Abdella_t
⭕️👉ሁሌም እስቲغፋር የሚያደርግና ይንን ባህሪው የሚያደርግ ሰው ..!
~አላህ ሪዝቁን ያመቻችለታል፦
~ነገሩን ሁሉ የገራና የተሳካ ያደርግለታል፦
~ሀይሉና ጉዳዩ የተጠበቀ ያደርግለታል።
~
t.me/https_Asselfya
~አላህ ሪዝቁን ያመቻችለታል፦
~ነገሩን ሁሉ የገራና የተሳካ ያደርግለታል፦
~ሀይሉና ጉዳዩ የተጠበቀ ያደርግለታል።
~
t.me/https_Asselfya
👉አብዛኛውን ጊዜ ዱዓዎች ስኬታማ የሚሆኑት በሚስጥር ወደ አሏህ ሲደርሱ ነው።
إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ نِدَاءً خَفِيًّا
ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡_መርየም 3
~ከሰው ልጅ ጆሮ እና አይን የምትደብቃቸው የህመሞችህ ሹክሹክታዎች የምድር እና የሰማያት ጌታ ይሰማልሃል። ጌታህን በዱዓህ አናግረው ፣ ቅሬታህን ንገረው፣ ልመናህን አሰማው። ከእርሱ የሚያስደስትህንም ተጠባበቅ።
=
إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ نِدَاءً خَفِيًّا
ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (አስታውስ)፡፡_መርየም 3
~ከሰው ልጅ ጆሮ እና አይን የምትደብቃቸው የህመሞችህ ሹክሹክታዎች የምድር እና የሰማያት ጌታ ይሰማልሃል። ጌታህን በዱዓህ አናግረው ፣ ቅሬታህን ንገረው፣ ልመናህን አሰማው። ከእርሱ የሚያስደስትህንም ተጠባበቅ።
=
በኮንትራት ለስራ የሄዳችሁ ወገኖች
~
ከአሰሪያችሁ ጋር ለምሳሌ የሁለት አመት የስራ ውል (ኮንትራት) ገብታችሁ የተቀጠራችሁ ወገኖች ቃላችሁን ጠብቁ። የተሻለ ደመወዝ ፍለጋ በሚል ምክንያት አትጥፉ። ማንም ቢሆን ወጭ አውጥቶ ቃል አስገብቶ ካገሩ ያስመጣው ሰራተኛ ቃሉን አፍርሶ ጥሎት ቢጠፋ ደስ አይለውም። ራሳችሁ ላይ እንዲሆን የማትፈልጉትን ነገር ሌሎች ላይ አታድርጉ። ቃል ያስጠይቃል። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَأَوۡفُوا۟ بِٱلۡعَهۡدِۖ إِنَّ ٱلۡعَهۡدَ كَانَ مَسۡـُٔولࣰا }
"በቃል ኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ቃል ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና። [አልኢስራእ: 34]
አስገዳጅ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
~
ከአሰሪያችሁ ጋር ለምሳሌ የሁለት አመት የስራ ውል (ኮንትራት) ገብታችሁ የተቀጠራችሁ ወገኖች ቃላችሁን ጠብቁ። የተሻለ ደመወዝ ፍለጋ በሚል ምክንያት አትጥፉ። ማንም ቢሆን ወጭ አውጥቶ ቃል አስገብቶ ካገሩ ያስመጣው ሰራተኛ ቃሉን አፍርሶ ጥሎት ቢጠፋ ደስ አይለውም። ራሳችሁ ላይ እንዲሆን የማትፈልጉትን ነገር ሌሎች ላይ አታድርጉ። ቃል ያስጠይቃል። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَأَوۡفُوا۟ بِٱلۡعَهۡدِۖ إِنَّ ٱلۡعَهۡدَ كَانَ مَسۡـُٔولࣰا }
"በቃል ኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ቃል ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና። [አልኢስራእ: 34]
አስገዳጅ ሁኔታ ካልገጠመ በስተቀር።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor