በሱጁደ ቲላዋ ላይ ኢማሙ ምን ላይ እንዳለ ያላወቀ ሰው ምን ያድርግ?
~
በቁርኣን ውስጥ በሶላት ውስጥም ይሁን ከሶላት ውጭ በሚቅቀሩ ጊዜ ሱጁድ የሚወረድባቸው 15 አንቀፆች አሉ። በርግጥ ሱጁዱ ግዴታ አይደለም። ነገር ግን ኢማሙ ሱጁድ ከወረደ መከተሉ ግዴታ ነው።
በሶላት ውስጥ ኢማሙ እነዚህን አንቀፆች ቀርቶ ተክቢራ ሲያደርግ እሱን በእይታ መከታተል የማይችሉ ሰዎች (በተለይም ሌላ ክፍል ውስጥ የሚሆኑ ሴቶች) ኢማሙ ሩኩዕ ላይ ይሁን ወይም ሱጁድ ላይ ይሁን ለመለየት የሚቸገሩበት ጊዜ አለ። በዚህን ጊዜ ምን ያድርጉ?
1ኛ፦ ኢማሙ ሱጁድ ወርዶ ሳለ ተከታዩ ሩኩዕ ከመሰለው
1.1. ኢማሙ ሱጁድ ወርዷል። ተከታዩ ግን ሩኩዕ መስሎት እንዳጎነበሰ ከሩኩዕ ሳይነሳ ኢማሙ ሱጁድ ላይ መሆኑን ካወቀ ኢማሙን ይከተላል። ወደ ሱጁድ ይወርዳል።
1.2. ኢማሙ ሱጁድ ላይ እንደነበር ያወቀው ከተነሳ በኋላ ከሆነ ኢማሙን ተከትሎ ያጠናቅቃል። ሱጁዱ ግዴታ ስላልሆነ ምንም ማድረግ አይጠበቅም።
2ኛ፦ ኢማሙ ሩኩዕ ላይ ሆኖ ሳለ ተከታዩ ሱጁድ ከወረደስ?
2.1. ኢማሙ ሩኩዕ ላይ እንደነበር ካወቀ ተከታዩ ከሱጁድ ተነስቶ ቀጥ ብሎ ከቆመ በኋላ አጠር አድርጎ ሩኩዑን በመፈፀም ይከተለዋል። ሆን ተብሎ የተፈፀመ ስህተት ስላልሆነ ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም።
2.2. ተመልሶ ሩኩዑን ሳያስገኝ ከቀረ ግን ሩኩዕ የጎደለው አንዱ ረከዐ ስለማይቆጠር መጨረሻ ላይ አንድ ረከዐ ይጨምራል።
ከዚህ ሁሉ ግን ኢማም የሆነ ሰው የተከታዮቹን ሁኔታ ከግምት ቢያስገባ ጥሩ ነው። የኢማሙን ተግባር ማየት የማይችሉ በመሆናቸው የተነሳ ሰዎች ሊሳሳቱ እንደሚችሉ ከገመተ ወይ ሱጁድ በሌላባቸው አንቀፆች ቢብቃቃ ወይ ደግሞ ሱጁደ ቲላዋውን ቢተወው የተሻለ ነው። ወሏሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል
t.me/IbnuMunewor
~
በቁርኣን ውስጥ በሶላት ውስጥም ይሁን ከሶላት ውጭ በሚቅቀሩ ጊዜ ሱጁድ የሚወረድባቸው 15 አንቀፆች አሉ። በርግጥ ሱጁዱ ግዴታ አይደለም። ነገር ግን ኢማሙ ሱጁድ ከወረደ መከተሉ ግዴታ ነው።
በሶላት ውስጥ ኢማሙ እነዚህን አንቀፆች ቀርቶ ተክቢራ ሲያደርግ እሱን በእይታ መከታተል የማይችሉ ሰዎች (በተለይም ሌላ ክፍል ውስጥ የሚሆኑ ሴቶች) ኢማሙ ሩኩዕ ላይ ይሁን ወይም ሱጁድ ላይ ይሁን ለመለየት የሚቸገሩበት ጊዜ አለ። በዚህን ጊዜ ምን ያድርጉ?
1ኛ፦ ኢማሙ ሱጁድ ወርዶ ሳለ ተከታዩ ሩኩዕ ከመሰለው
1.1. ኢማሙ ሱጁድ ወርዷል። ተከታዩ ግን ሩኩዕ መስሎት እንዳጎነበሰ ከሩኩዕ ሳይነሳ ኢማሙ ሱጁድ ላይ መሆኑን ካወቀ ኢማሙን ይከተላል። ወደ ሱጁድ ይወርዳል።
1.2. ኢማሙ ሱጁድ ላይ እንደነበር ያወቀው ከተነሳ በኋላ ከሆነ ኢማሙን ተከትሎ ያጠናቅቃል። ሱጁዱ ግዴታ ስላልሆነ ምንም ማድረግ አይጠበቅም።
2ኛ፦ ኢማሙ ሩኩዕ ላይ ሆኖ ሳለ ተከታዩ ሱጁድ ከወረደስ?
2.1. ኢማሙ ሩኩዕ ላይ እንደነበር ካወቀ ተከታዩ ከሱጁድ ተነስቶ ቀጥ ብሎ ከቆመ በኋላ አጠር አድርጎ ሩኩዑን በመፈፀም ይከተለዋል። ሆን ተብሎ የተፈፀመ ስህተት ስላልሆነ ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም።
2.2. ተመልሶ ሩኩዑን ሳያስገኝ ከቀረ ግን ሩኩዕ የጎደለው አንዱ ረከዐ ስለማይቆጠር መጨረሻ ላይ አንድ ረከዐ ይጨምራል።
ከዚህ ሁሉ ግን ኢማም የሆነ ሰው የተከታዮቹን ሁኔታ ከግምት ቢያስገባ ጥሩ ነው። የኢማሙን ተግባር ማየት የማይችሉ በመሆናቸው የተነሳ ሰዎች ሊሳሳቱ እንደሚችሉ ከገመተ ወይ ሱጁድ በሌላባቸው አንቀፆች ቢብቃቃ ወይ ደግሞ ሱጁደ ቲላዋውን ቢተወው የተሻለ ነው። ወሏሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል
t.me/IbnuMunewor
•••
ربِّ اغفر لي ولوالديّ ربِّ ارحمهما كما ربيّاني صغيرا..
ربِّ اغفر لي ولوالديّ ربِّ ارحمهما كما ربيّاني صغيرا..
⭕️👉ኢብኑ ኡሰይሚን አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
ሰዎች በሱ ላይ የተሰባሰቡበት ወይም ጠላትነት የመሰረቱበት የሆነ ሰው "حسبنا الله ونعم الوكيل" (አላህ በቂያችን ነው። ምንኛ ያማረ መጠጊያ ነው) ይበል። ይህን ካለ ልክ ነብዩላህ ኢብራሂምና ሙሀመድ ይህን በማለታቸው ከሰዎች ተንኮል እንደተጠበቁት ሁሉ አላህ እሱንም ይጠብቀዋል።
شرح رياض الصالحين (١/ ٥٥٧)
t.me/https_Asselfya
"ኢብኑ ተይሚያህ የሱናው አንበሳ"በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር የተዘጋጀ
ድንቅ የታሪክ መፅሀፍ በድንቅ የብዕር ገለፃ የተፃፈ ።
ይህንን መሳጭ መፅሀፍ እንባ ሳያነቡ አንብቦ ለማለፍ ይከብዳል ።
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ጠላቶቻቸው ከራስ ፀጉራቸው የበዙ የቢዲዐ ስብስቦችን ብቻቸውን ያስጨነቁ ግዙፍ የሱና ክፍለ ጦር የነበሩ።
ሀብት እና ንብረት እንድሁም ትዳር ያልነበራቸው ሙሉ ህይወታቸውን ለጌታቸው አሳልፈው የሰጡ ታጋይ ነበሩ።
የዒልሙ እና የጂሃዱ ፀዳል የዘመኑ ከዋከብቶችን የዋጠ ደማቅ ፀሀይ የነበሩ።
የሸይኹል ኢስላም ታሪክ እራሱን የቻለ ትምህርት ቤት ነው።
ብቻ ከታሪኩ ጋር መፅሀፉ አጓጊ ነው!
"ኢብኑ ተይሚያህ የሱናው አንበሳ"የሚለው መፅሀፍ ፅንፈኛ የቢዲዓ ሰዎችን የውሸት ውዥንብር ከመሰረቱ ከመናድ በተጨማሪ የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህን እውነተኛ ገፅታ ለሀቅ ፈላጊዎች በመሳጭ መረጃ እና ብዕር ተከትቧል።
መፅሀፉን የሚፈልግ "በዑካዝ" የቴሌግራም ግሩፕ እና አድስ አበባ ተውባ መክተባ ታገኙታላችሁ።
ወደ አድራሻችን ተቀላቀሉ ለሌሎችም ሸር በማድረግ ይተባበሩ።
t.me/OkazHijab/391
ድንቅ የታሪክ መፅሀፍ በድንቅ የብዕር ገለፃ የተፃፈ ።
ይህንን መሳጭ መፅሀፍ እንባ ሳያነቡ አንብቦ ለማለፍ ይከብዳል ።
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ጠላቶቻቸው ከራስ ፀጉራቸው የበዙ የቢዲዐ ስብስቦችን ብቻቸውን ያስጨነቁ ግዙፍ የሱና ክፍለ ጦር የነበሩ።
ሀብት እና ንብረት እንድሁም ትዳር ያልነበራቸው ሙሉ ህይወታቸውን ለጌታቸው አሳልፈው የሰጡ ታጋይ ነበሩ።
የዒልሙ እና የጂሃዱ ፀዳል የዘመኑ ከዋከብቶችን የዋጠ ደማቅ ፀሀይ የነበሩ።
የሸይኹል ኢስላም ታሪክ እራሱን የቻለ ትምህርት ቤት ነው።
ብቻ ከታሪኩ ጋር መፅሀፉ አጓጊ ነው!
"ኢብኑ ተይሚያህ የሱናው አንበሳ"የሚለው መፅሀፍ ፅንፈኛ የቢዲዓ ሰዎችን የውሸት ውዥንብር ከመሰረቱ ከመናድ በተጨማሪ የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህን እውነተኛ ገፅታ ለሀቅ ፈላጊዎች በመሳጭ መረጃ እና ብዕር ተከትቧል።
መፅሀፉን የሚፈልግ "በዑካዝ" የቴሌግራም ግሩፕ እና አድስ አበባ ተውባ መክተባ ታገኙታላችሁ።
ወደ አድራሻችን ተቀላቀሉ ለሌሎችም ሸር በማድረግ ይተባበሩ።
t.me/OkazHijab/391
(الاستغفار بالأسحار )
ثبت عن ابن مسعود:
"من قال:أستغفر الله الذي لا إله إلاهو الحي القيوم وأتوب إليه، ثلاث مرات، غفر له وإن كان فر من الزحف"
فيه الفضيلة العظيمة لهذا الاستغفار، وأنه يكفر مثل الفرار من الزحف وهو من الكبائر.
وأورده #ابن_تيمية في مقام أن بعض الأعمال قد تكفر الكبائر.
•
ኢላሂ.....
ሁላችንም ወዳንተዉ ከጃዎች ነን መልካሙን ሁሉ ወፍቀን ።መጨረሻችንን አሳምርልን። ኢላሂ..
ሁላችንም ወዳንተዉ ከጃዎች ነን መልካሙን ሁሉ ወፍቀን ።መጨረሻችንን አሳምርልን። ኢላሂ..
⊰የሽኩር አስፈላጊነት⊱
አቡ አብዲላህ «ኢብኑ ኸይሩ»
🛑👉የሽኩር አስፈላጊነት !!
⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯
«
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
𝐓𝐞« t.me/Ibnu_Teymya_Ye_Ewket_Maed
⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯⎯
«
ህይወትህ አላህን ወደ መታዘዝ የማይመራህ ከሆነ ከምድር በላይ ከመሆን ይልቅ ከምድር በታች ላንተ ኸይር ነው።»🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
𝐓𝐞« t.me/Ibnu_Teymya_Ye_Ewket_Maed
Audio
إِلَّا عِبــَادَ اللَّــہِ الْمُخْلَصِينَ ـ أُولَٰئِكَ لَهُــمْ رِزْقٌ مَّعْلُـــومٌ ـ فَوَاكِــہُ
ۖ وَهــُم مُّكــْرَمُونَ ـ فِـﮯ جَنَّـاتِ النَّعِيــمِ
ነፍሱ ለዱንያ የሰጠና ተገዢ ያደረገ ሁለት ሜትር ከፈንና ትንሽዬ የሚቀበርበት መሬት እንጂ ምንም አትሰጠውም።
# ነፍሱን ለአላህ የሰጠና ለሱ ተገዢ ያደረገ ግን ጎኑ የሰማይና የምድር ያህል የምትሰፋውን ጀነት እስከ ሙሉ ፀጋው ያወርሰዋል።
t.me/https_Asselfya
Forwarded from Fejir Tube (ፈጅር ቲዩብ)
መፅሀፉን ያለ ኡስታዝ እውቅና በፒዲኤፍ እና በApp የምታዘጋጁ አላህን ፍሩ ።
መፅሀፉ በሚያስፈልግ ሰዓት በpdf ይለቀቃል በመፅሀፉ የተለያዩ ጭማሪዎች ሊካተቱ ይችላሉ ስለዚህ ያለ ኡስታዝ እውቅና ማዘጋጀት ተገቢነት የጎደለው ነው።
ይህንን ስንል በሌላ የምትረዱ አካሎች እንደምትኖሩ አውቃለሁ።
መፅሀፉን የሚፈልግ አካል የትኛውም ሀገር ይሁን በምንችለው ተደራሽ ማድረግ እንችላለን።
#⃣ #⃣ #⃣ #⃣
መፅሀፉ በሚያስፈልግ ሰዓት በpdf ይለቀቃል በመፅሀፉ የተለያዩ ጭማሪዎች ሊካተቱ ይችላሉ ስለዚህ ያለ ኡስታዝ እውቅና ማዘጋጀት ተገቢነት የጎደለው ነው።
ይህንን ስንል በሌላ የምትረዱ አካሎች እንደምትኖሩ አውቃለሁ።
መፅሀፉን የሚፈልግ አካል የትኛውም ሀገር ይሁን በምንችለው ተደራሽ ማድረግ እንችላለን።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from 💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
የሠወችን አስተያየት የሥኬትህም የዉድቀትህም መለኪያ አታድርገዉ
አስተያየት ጥሩ ነዉ ተቀበል ነገር ግን ጥሩ አስተያየት ሰጡህ ማለት ተሳክቶልሃል አሊያም ጥሩ ላይ ነህ ማለት አይደለም መጥፎ አስተያየት ሰጡህ ማለት ወድቀሃል አልሆነልህም ማለት አይደለም
ከሁለቱም ጎን የሚጠቅምህን ያዝ የምር እንዳሉት ጥሩ ነገር ካለህ በርታ ቀጥልበት ይበልጥ አጠንክረዉ እንደሚሉት መጥፎ ጎንም ካለህ ተቀበልና አሻሽለው በጥሩ ቀይረዉ
ከተጠቀምክበት ሁለቱም አስተያየት ይለዉጥሐል! ግን ተጠንቀቅ የእነሡን አስተያየት የአንተነትህ እና የስኬትህ መመዘኛ አታድርገዉ።
አስተያየት ጥሩ ነዉ ተቀበል ነገር ግን ጥሩ አስተያየት ሰጡህ ማለት ተሳክቶልሃል አሊያም ጥሩ ላይ ነህ ማለት አይደለም መጥፎ አስተያየት ሰጡህ ማለት ወድቀሃል አልሆነልህም ማለት አይደለም
ከሁለቱም ጎን የሚጠቅምህን ያዝ የምር እንዳሉት ጥሩ ነገር ካለህ በርታ ቀጥልበት ይበልጥ አጠንክረዉ እንደሚሉት መጥፎ ጎንም ካለህ ተቀበልና አሻሽለው በጥሩ ቀይረዉ
ከተጠቀምክበት ሁለቱም አስተያየት ይለዉጥሐል! ግን ተጠንቀቅ የእነሡን አስተያየት የአንተነትህ እና የስኬትህ መመዘኛ አታድርገዉ።
📌ختام الأعمال الصالحة
🔸قال ابن رجب الحنبلي :
"الاستغفار ختام الأعمال الصالحة كلها فتختم به الصلاة والحج وقيام الليل، ويختم به المجالس..
فكذلك ينبغي أن يُختم صيام رمضان بالاستغفار.
كتب عمر بن عبد العزيز إلى الأمصار يأمرهم بختم رمضان بالاستغفار وصدقة الفطر فإن صدقة الفطر طهرة للصائم من اللغو والرفث
والاستغفار يرقع ما تخرق من الصيام باللغو والرفث.
📚لطائف المعارف لابن رجب، ص377
🍃
t.me/https_Asselfya
آكَد الْأَعْمَالُ فِي آخِرِ رَمَضَانَ أَرْبَعَةٌ..
زَكَاةِ الْفِطْرِ وَالِاسْتِغْفَار وَالشُّكْر وَالتَّكْبِير . وَأَفْضَل الِاسْتِغْفَار أَسْتَغْفِرُ اللَّهَ وَأَتُوبُ إِلَيْهِ وَأَفْضَل الشُّكْر الْحَمْدُ لِلَّهِ وَأَفْضَل التَّكْبِيرِ اللَّهُ أَكْبَرُ اللَّهُ أَكْبَر لَا إلَهَ إلَّا الله الله أَكْبَر اللَّه أَكْبَر وَلِله الْحَمْد وَيَبْدَأ التَّكْبِيرِ مِنْ غُرُوبِ شَمْسِ لَيْلَةَ الْعِيدِ إلَى صَلَاتِهِ
#صالح العصيمي حفظه الله...
.
زَكَاةِ الْفِطْرِ وَالِاسْتِغْفَار وَالشُّكْر وَالتَّكْبِير . وَأَفْضَل الِاسْتِغْفَار أَسْتَغْفِرُ اللَّهَ وَأَتُوبُ إِلَيْهِ وَأَفْضَل الشُّكْر الْحَمْدُ لِلَّهِ وَأَفْضَل التَّكْبِيرِ اللَّهُ أَكْبَرُ اللَّهُ أَكْبَر لَا إلَهَ إلَّا الله الله أَكْبَر اللَّه أَكْبَر وَلِله الْحَمْد وَيَبْدَأ التَّكْبِيرِ مِنْ غُرُوبِ شَمْسِ لَيْلَةَ الْعِيدِ إلَى صَلَاتِهِ
#صالح العصيمي حفظه الله...
.