💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.68K subscribers
1.29K photos
494 videos
124 files
5.15K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
Forwarded from "ዳሩል -ዒልም የእዉቀት ማዕዲ ! (ሀያት []~ ሰለፍያ~[]የልባሞች እምነት የጀግኖችጎዳና መመሪያሽ ቁርአን እንዲሁም ነዉ ሱና)
አሰላሙሊኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ

ከጨለማ ወድ 🌅 ብርሀን...!

እንደት ናችሁ ዉድ የሱና እህት ወንድሞቼ
የአንድ አማኝ ደስታዉ ለሌላዉም አማኝ ደስታነዉ ና የሱና እህታችሁን ደስታዬን ላካፍላችሁ ወደድኩኝ የምወዳት እናቴ ከኩፍር ወጥታ እስልምናን ተቀብላልኛል:
::
አላህ ፅናቱን እንድሰጣት በዱአችሁ አትርሷት
በጉጉትና በሙሉ ተስፋ ስጠብቀዉ የነበረዉን ሀሳቤን በስተመጨረሻ ስላሳካልኝ ሀያሉ ጌታዬ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባዉ አልሀምዱሊላህ
በመቀጠል በዱአችሁ ሁሌም ስታስታዉሱኝ ስታግዙኝ የነበራችሁ እህት ወንድሞቼ ጀዛከላሁ ኸይረን


ገና ይቀጥላል በኢዝኒላህ አዘወጀል ጉዞ ወድ ሀቁ ጎዳና....

[ ادْعُ إِلَى سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ وَجَادِلْهُم بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِ وَهُوَ أَعْلَمُ بِالْمُهْتَدِينَ....]


የሱና እህታችሁ ሀያት
⭕️👉ታላቁ አሊም ኢብኑል ቀይም እንዲህ ይለናል

~ አንድ ሰው ሰባት የሰውነት አካላቶቹን ከመጥፎ ተግባር መጠበቁ የመልካም ሁሉ ነገር መሰረት ሲሆኑ
~ እነዚህን አካላቶቹ መልቀቅና ችላ ማለት ደሞ በተቃራኒው የመጥፎ ነገራቶች ሁሉ መሰረት ናቸው። እነሱም

~አይ፦ን ጆሮ፦አፍ፦ምላስ፦ብልት፦እጅ እና
እግር ናቸው።

[ إغاثة اللهفان  (١/٨٠)]
⭕️👉አንድ ሰው በነዚህ የሰውነት አካሎቹ አላህን ከሚያስቆጣ ነገር ሁሉ ተቆጥቦ አላህን ሚያስወድድ መልካም ስራ የሰራባቸው ምንኛ ታደለ። ከከባድም ከአላህ ቅጣት ዳነ

=t.me/https_Asselfya
تلاوة خاشعة مبكية للشيخ رعد الكردي من سورة طه 1440
m.youtube.com
ጊዜህ
➷ገንዘብህ
➷እውቀትህ

በረካ እንዲኖረው ትፈልጋለህ?
👉ቁርአንን መቅራት አብዛ።
👉መቅራት ካልቻልክ በትኩረት አድምጥ!

t.me/https_Asselfya
الحمد لله .........
~ረመዷን መጣ ዘንድሮም እንደ አምና
በደስታ ይለቅ በተዉሂድ በሱና

~አመቱን ጠብቆ መጣልን ጾማችን
የኢስላም ማእዘን ዉብ መገለጫችን

= t.me/https_Asselfya
‏عاجل:

‏رؤية هلال رمضان في سدير..
‏وغدا الإثنين أول أيام رمضان بالسعودية.
ዉድ ቤተሠቦቸ... ሁሉ ለዚህ ታላቅና የተከበረው የረመዷን ወር ፆም እንኳን አደረሳችሁ ።

ዛሬ ተራዊሕ ይጀመራል
መልካሙን ሁሉ ይወፍቀን።

ረመዷን ከገባንበት የኢማን ሁኔታ የተሻልን ሆነን የምንወጣው ያድርገን።

ረመዷን ሙባረክ !!
~
t.me/https_Asselfya
أتاكم شهر رمضان🌷
የረመዷን ወር መጣላቹህ

مبارك عليكم شهر رمضان المبارك
በኒያ ጉዳይ መጨናነቅ አያስፈልግም
~
ኢብኑ ተይሚያ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
"ነገ ረመዷን እንደሆነ ያወቀና ሊፆመው የፈለገ ሁሉ ፆሙን ነይቷል።"
[መጅሙዑል ፈታዋ፡ 25/215]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
⭕️👉«የሙዕሚን ስሁር ቴምር ሲሆን ምንኛ ያማረ ነው»።

=
t.me/https_Asselfya
يَٰقَوْمِ إِنَّمَا هَٰذِهِ ٱلْحَيَوٰةُ ٱلدُّنْيَا مَتَٰعٌۭ وَإِنَّ ٱلْـَٔاخِرَةَ هِىَ دَارُ ٱلْقَرَارِ

«ህዝቦቼ ሆይ! ይህቺ ቅርቢቱ ሕይወት ጥቂት መጣቀሚያ ብቻ ናት፡፡ መጨረሻይቱም ዓለም(አኼራ) እርሷ መርጊያ መዘዉተሪያ አገር ናት፡፡»

مَنْ عَمِلَ سَيِّئَةًۭ فَلَا يُجْزَىٰٓ إِلَّا مِثْلَهَا ۖ وَمَنْ عَمِلَ صَٰلِحًۭا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌۭ فَأُو۟لَٰٓئِكَ يَدْخُلُونَ ٱلْجَنَّةَ يُرْزَقُونَ فِيهَا بِغَيْرِ حِسَابٍۢ

«መጥፎን የሠራ ሰው ብጤዋን እንጅ አይምመነዳም፡፡   ከወንድ ወይም ከሴት ሙእሚን ሆኖ መልካምን የሠራ   እንድህ አይነቶቹ  ጀነት ይገባሉ፡፡ በእርሷ ውስጥ ያለ ቁጥር ገደብ ይሰየሳሉ።

= t.me/https_Asselfya
«ከፃመኞች ሁሉ በላጫቸው፦ በፃማቸው ውስጥ አላህን ማውሳት (ዚክር) አብዢዎች ናቸው።»

t.me/https_Asselfya
«በምናፈጥር ጊዜ የሚባል ዱአ

ﺫﻫﺐ ﺍﻟﻈﻤﺄ ﻭ ﺍﺑﺘﻠﺖِ ﺍﻟﻌﺮﻭﻕ ﻭﺛﺒﺖ ﺍﻷﺟﺮ ﺇﻥ ﺷﺎﺀ ﺍﻟﻠﻪ

ጥም ተወገደ፣ ጉሮሮዎችም (የደም ስሮች) ረጠቡ፣ በአሏህ ፍቃድ አጅሩም ፀደቀ።"

📚 ﺻﺤﻴﺢ ﺍﻟﺠﺎمع) [(4678)

=
ሼኸ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸውና እንዲህ አሉ።


«المسبحة من شعار الصوفية، وأنت أصابعك تكفي»

⭕️👉«ሙሰቢሀ የሱፍዮች መገለጫ ምልክት ነው። እጅህ ይበቃሀልና በሱ ዘክር።»
شرح إغاثة اللهفان 8/11/1436
=
t.me/https_Asselfya
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
- رَمضَـان مَدرَسـة العُمر!
«الشّـيخ عَبد الرّزاق البَدر»
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
يَٰقَوْمِ إِنَّمَا هَٰذِهِ ٱلْحَيَوٰةُ ٱلدُّنْيَا مَتَٰعٌۭ وَإِنَّ ٱلْـَٔاخِرَةَ هِىَ دَارُ ٱلْقَرَارِ «ህዝቦቼ ሆይ! ይህቺ ቅርቢቱ ሕይወት ጥቂት መጣቀሚያ ብቻ ናት፡፡ መጨረሻይቱም ዓለም(አኼራ) እርሷ መርጊያ መዘዉተሪያ አገር ናት፡፡» مَنْ عَمِلَ سَيِّئَةًۭ فَلَا يُجْزَىٰٓ إِلَّا مِثْلَهَا ۖ وَمَنْ عَمِلَ…
🔖إِنَّ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّٰلِحَٰتِ كَانَتْ لَهُمْ جَنَّٰتُ ٱلْفِرْدَوْسِ نُزُلًا


⭕️👉እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ የፊርደውስ ጀነቶች ለእነሱ መስፈሪያ ናቸው፡፡


🔖خَٰلِدِينَ فِيهَا لَا يَبْغُونَ عَنْهَا حِوَلًۭا

⭕️👉በእርሷ ውስጥ ዘውታሪዎች ከእርሷ መዛወርን የማይፈልጉ ሲኾኑ፤ (መስፈሪያቸው ነው)፡፡

🔖قُل لَّوْ كَانَ ٱلْبَحْرُ مِدَادًۭا لِّكَلِمَٰتِ رَبِّى لَنَفِدَ ٱلْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَٰتُ رَبِّى وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِۦ مَدَدًۭا

⭕️👉«ባሕሩ ለጌታዬ ቃላት (መጻፊያ) ቀለሞችን በሆነ ኖሮ ብጤውን ጭማሪ ብናመጣም እንኳን የጌታዬ ቃላት ከማለቋ በፊት ባሕሩ ባለቀ ነበር» በላቸው።

🔖قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا

⭕️👉« አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው። እኔ ማለት ወደኔ የሚወረድልኝ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» በላቸው፡፡

=
t.me/https_Asselfya
﴿ إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُونَ﴾
[
فصلت: 30]
«ڪانَت عائِشة- رَضِي اللّه عنهَا تقرأُ فِي المُصحفِ أوّل النّهارِ في شهرِ رمضَان، فإذَا طلعَت الشّمس نَامَت».

- [لطَائفُ المعَارف (ص/٣٠٦) لابن رجَب]


http://t.me/https_Asselfya