#እህቴ__ሆይ!
ተግባርሽ ካላማረ + ከነበርሽበት እስካልተቆጠብሽ አው ርግፍ አድርገሽ እስካላቆምሽ ድረስ!
👉መሸፈንሽ (ኒቃብ መልበስሽ) ብቻ!
መቶበትሽን (ከመጥፎ ነገር መራቅሽን) አያመለክትም!
👉ለብሰው ያለበሱ እኔ የማላያቸው የሳት ማቀጣጠያ የሆኑ ሴቶች አሉ!
መባሉን አስታውሽ!
ምን መሰላችሁ?
#አላህ ካዘነላቸው ውጭ!
አንዳንድ እህቶች!
እንዲህ ይላሉ:-
👉አሁንማ ቶብቸ ተሸፍኜ (ኒቃብ) ለብሻለሁ!
ከወንዶች ጋ አላወራም + አልቀራረብ + አልፈትንም ይላሉ!
👉ላኪን! በአካልም ሆነ በስልክ ሲያወሩ ሲፈፅሙት/ሲተገብሩት ይታያል!
ሌላው
👉ሙዚቃ + ፊልም ተከፍቶ ያያሉ + ይሰማሉ
አብው ያንጎራጉራሉ!
👉ደግሞም ይላሉ ትውስታ ነው ያኔ ከመቶበቴ /ከመሸፈኔ በፊት ከነ ፉላን ጋ ስንት life ቀጭተንበታል መሰላችሁ ይላሉ!!
ወንጀል እንደ ዝና ይወራልን??
አላሁመስታዓን!!!
እህቴ!
👉ከቶበትሽ የቶበትን ሸርጡ አውቀሽ ቶብች!
ስትሰሪው/ስተገብሪው ከነበርሽበት መጥፎ ተግባር ተቆጠቢ!
👉አላህን ፈርተሽ ወንጀልሽን አስታውሰሽ አልቅሰሽ ዱዓ አድርጊ እንጂ!
☞ ስንት life ቀጭቸበታለሁ እያልሽ ወንጀልሽን እንደ ደህና ነገር ዝና መስሎሽ አታውሪ!!
👉ከላይ ጂስምሽን እንደ ሸፈንሽው ኒቃብ + ሂጃብ… … ልብሽንም + ንግግርሽንም በመልካም ነገር በቁርዓን + በሀድስ ከመጥፎ ነገር ሸፍኒው!
So… ……………… ገብቶሻል!
👉ተሸፍነሽ /ቶብቻለሁ ብለሽ!
በድብቅም ሆነ በግልፅ ፊልምን በማየት + ሙዚቃ በማዳመጥ + አጂ ነብይ ጋ በማውራት… ……… አላህን አትመጭ!!
ወላሁ ተዓላ አዕለም!!
ተግባርሽ ካላማረ + ከነበርሽበት እስካልተቆጠብሽ አው ርግፍ አድርገሽ እስካላቆምሽ ድረስ!
👉መሸፈንሽ (ኒቃብ መልበስሽ) ብቻ!
መቶበትሽን (ከመጥፎ ነገር መራቅሽን) አያመለክትም!
👉ለብሰው ያለበሱ እኔ የማላያቸው የሳት ማቀጣጠያ የሆኑ ሴቶች አሉ!
መባሉን አስታውሽ!
ምን መሰላችሁ?
#አላህ ካዘነላቸው ውጭ!
አንዳንድ እህቶች!
እንዲህ ይላሉ:-
👉አሁንማ ቶብቸ ተሸፍኜ (ኒቃብ) ለብሻለሁ!
ከወንዶች ጋ አላወራም + አልቀራረብ + አልፈትንም ይላሉ!
👉ላኪን! በአካልም ሆነ በስልክ ሲያወሩ ሲፈፅሙት/ሲተገብሩት ይታያል!
ሌላው
👉ሙዚቃ + ፊልም ተከፍቶ ያያሉ + ይሰማሉ
አብው ያንጎራጉራሉ!
👉ደግሞም ይላሉ ትውስታ ነው ያኔ ከመቶበቴ /ከመሸፈኔ በፊት ከነ ፉላን ጋ ስንት life ቀጭተንበታል መሰላችሁ ይላሉ!!
ወንጀል እንደ ዝና ይወራልን??
አላሁመስታዓን!!!
እህቴ!
👉ከቶበትሽ የቶበትን ሸርጡ አውቀሽ ቶብች!
ስትሰሪው/ስተገብሪው ከነበርሽበት መጥፎ ተግባር ተቆጠቢ!
👉አላህን ፈርተሽ ወንጀልሽን አስታውሰሽ አልቅሰሽ ዱዓ አድርጊ እንጂ!
☞ ስንት life ቀጭቸበታለሁ እያልሽ ወንጀልሽን እንደ ደህና ነገር ዝና መስሎሽ አታውሪ!!
👉ከላይ ጂስምሽን እንደ ሸፈንሽው ኒቃብ + ሂጃብ… … ልብሽንም + ንግግርሽንም በመልካም ነገር በቁርዓን + በሀድስ ከመጥፎ ነገር ሸፍኒው!
So… ……………… ገብቶሻል!
👉ተሸፍነሽ /ቶብቻለሁ ብለሽ!
በድብቅም ሆነ በግልፅ ፊልምን በማየት + ሙዚቃ በማዳመጥ + አጂ ነብይ ጋ በማውራት… ……… አላህን አትመጭ!!
ወላሁ ተዓላ አዕለም!!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔺ቁርአን የልብ መድሀኒት የሩህ ምግብ ነው
🔺ለደረቀ ልብ ማረስረሻ
🔺ወደ ጀነት መዳረሻ
🔺የውስጥን ህመም መፈወሻ
🔺ሀዘን ጭንቀትን ማስረሻ
🔺ቁርኣን የሙእሚን ጋሻ።
{اللهم اجعل القرآن العظيم ربيع قلبي ونور صدري وجلاء همي وذهاب حزني…}
🔺ቀልብህ ውስጥ ያለውን በሽታ በአለም ላይ አሉ የሚባሉ ዶክተሮች እንዲያስወግዱልህ ብትሯሯጥ እንደ #ቁርአን ያለ ፈውስ በፍፁም አታገኝም።
ሸይኽ ዑሰይሚን (ሸርሁ አልካፊያ አሻፊያህ (1/198)
@aselefey
@aselefey
🔺ለደረቀ ልብ ማረስረሻ
🔺ወደ ጀነት መዳረሻ
🔺የውስጥን ህመም መፈወሻ
🔺ሀዘን ጭንቀትን ማስረሻ
🔺ቁርኣን የሙእሚን ጋሻ።
{اللهم اجعل القرآن العظيم ربيع قلبي ونور صدري وجلاء همي وذهاب حزني…}
🔺ቀልብህ ውስጥ ያለውን በሽታ በአለም ላይ አሉ የሚባሉ ዶክተሮች እንዲያስወግዱልህ ብትሯሯጥ እንደ #ቁርአን ያለ ፈውስ በፍፁም አታገኝም።
ሸይኽ ዑሰይሚን (ሸርሁ አልካፊያ አሻፊያህ (1/198)
@aselefey
@aselefey
ما معنى شهادة لا إله إلا الله؟.
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️"ላ ኢላሃ ኢለሏህ" ማለት ትርጉሙ ከአላህ በስተቀር በሀቅ ሊመለክ የሚገባው አምላክ የለም ማለት ነው።
" አል ኢላህ الإله" የሚለው ቃል ትርጉሙ የሚገዝዙት፣ ወደሱ አምልኮትን የሚያደርሱለት፣ የሚያመልኩት ማለት ሲሆን ባጭሩ አምላክ ማለት ነው።
🔻በዚህም የምስክርነት ቃል ውስጥ ጣዖታትን፣ መቃብሮችን፣ ዛፎችን፣ ድንጋዮችን፣ ወይም ወሊይን ሆነ ስሜትን ባጠቃላይ የሰው ልጅ ተሳስቶ የሚያመልካቸውን ሁሉንም ተመላኪ ነገሮችን የሚያስወግድ፣ አምልኮ እንደማይገባቸው የሚፃረር መልእክት አለበት።
🔻"ኢለላሏህ إلا الله" የሚለው ቃል ደግሞ አምልኮት የተባለ ሁሉ ለብቸኛው አምላክ ለአላህ ብቻ የሚገባው መሆኑን ያፀናል።
➡️ስለሆነም አላህን በብቸኝነቱ ያለ ምንም አጋር የሚያመልከው ሰው ማንኛውንም የአላህ ትእዛዛት ለመፈፀምና ክልከላዎቹንም ለመራቅ ይገደዳል።
@aselefey @aselefey
@aselefey@aselefey
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️"ላ ኢላሃ ኢለሏህ" ማለት ትርጉሙ ከአላህ በስተቀር በሀቅ ሊመለክ የሚገባው አምላክ የለም ማለት ነው።
" አል ኢላህ الإله" የሚለው ቃል ትርጉሙ የሚገዝዙት፣ ወደሱ አምልኮትን የሚያደርሱለት፣ የሚያመልኩት ማለት ሲሆን ባጭሩ አምላክ ማለት ነው።
🔻በዚህም የምስክርነት ቃል ውስጥ ጣዖታትን፣ መቃብሮችን፣ ዛፎችን፣ ድንጋዮችን፣ ወይም ወሊይን ሆነ ስሜትን ባጠቃላይ የሰው ልጅ ተሳስቶ የሚያመልካቸውን ሁሉንም ተመላኪ ነገሮችን የሚያስወግድ፣ አምልኮ እንደማይገባቸው የሚፃረር መልእክት አለበት።
🔻"ኢለላሏህ إلا الله" የሚለው ቃል ደግሞ አምልኮት የተባለ ሁሉ ለብቸኛው አምላክ ለአላህ ብቻ የሚገባው መሆኑን ያፀናል።
➡️ስለሆነም አላህን በብቸኝነቱ ያለ ምንም አጋር የሚያመልከው ሰው ማንኛውንም የአላህ ትእዛዛት ለመፈፀምና ክልከላዎቹንም ለመራቅ ይገደዳል።
@aselefey @aselefey
@aselefey@aselefey
እኛማ! አላህ ይድረስልን!
ዘይድ አልያሚ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–
"አንዲት የኢብኑ መስዑድ ንግግር ሃያ አመት ዝም አስብላኛለች። እሷም:
‘ንግግሩ ተግባሩ ጋር የማይገጥም የሆነ ሰው እራሱን ነው የሚወቅሰው’ የምትለዋ ነች።"
[ዑዩኑል አኽባር: 2/179]
✍ኢብኑ ሙነዋር
ዘይድ አልያሚ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–
"አንዲት የኢብኑ መስዑድ ንግግር ሃያ አመት ዝም አስብላኛለች። እሷም:
‘ንግግሩ ተግባሩ ጋር የማይገጥም የሆነ ሰው እራሱን ነው የሚወቅሰው’ የምትለዋ ነች።"
[ዑዩኑል አኽባር: 2/179]
✍ኢብኑ ሙነዋር
💢ሰዎች ሀቅን እንዳይቀበሉ የሚያደርጉ ጉዳዮች
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
◾️قال العلامة الفوران - حفظه الله - :
♻️ሸኽ ፈውዛን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
【فما كل من عرف الحق يعمل به ، فقد يصرفه صارف إما الحسد ، وإما الكِبر ، وإما الطمع في الدنيا ، أو الطمع في الرياسة】
✅ ሀቅን ያወቀ ሁሉ ይሰራበታል ማለት አይደለም። ምክንያቱም ከሀቅ ዞር የሚያደርጉ ነገራቶች አሉ ለምሳሌ፦
🔹ምቀኝነት
🔹ወይም ኩራት
🔹አልያም ዱንያዊ ፍላጎት
🔹ወይም ስልጣን ፍለጋ አንድን ሰው ከእውነት (ከሀቅ) ዞር ሊያደርጉት ይችላሉ።
📚 شرح مسائل الجاهلية (70)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
◾️قال العلامة الفوران - حفظه الله - :
♻️ሸኽ ፈውዛን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል።
【فما كل من عرف الحق يعمل به ، فقد يصرفه صارف إما الحسد ، وإما الكِبر ، وإما الطمع في الدنيا ، أو الطمع في الرياسة】
✅ ሀቅን ያወቀ ሁሉ ይሰራበታል ማለት አይደለም። ምክንያቱም ከሀቅ ዞር የሚያደርጉ ነገራቶች አሉ ለምሳሌ፦
🔹ምቀኝነት
🔹ወይም ኩራት
🔹አልያም ዱንያዊ ፍላጎት
🔹ወይም ስልጣን ፍለጋ አንድን ሰው ከእውነት (ከሀቅ) ዞር ሊያደርጉት ይችላሉ።
📚 شرح مسائل الجاهلية (70)
سورة الكهف كاملة بصوت الشيخ محمد صديق المنشاوي
محمّر ‖ M7
📌سورة الكهف كاملة بصوت الشيخ: محمد صديق المنشاوي
📌♻️ ሱረቱል ከህፍ ያማረ ቲላዋ
📌♻️ ሱረቱል ከህፍ ያማረ ቲላዋ
ስለ ቀብር [Sunnah_Media]
ሳዳት ከማል አቡ መርየም
📍ርእስ:- ስለ ቀብር
📫 በውስጡ ከተዳሰሱ ነጥቦች ውስጥ
📌 ስለ ሞት
📌 ስለ ሶስቱ የቀብር ጥያቄዎች
🎙በወንድም ሳዳት ከማል
🗓 ፉሪ አቡበክር መስጂድ, እሁድ ረመዳን27(ግንቦት 1) የተሰጠ ትምህርት ነው!!
📫 በውስጡ ከተዳሰሱ ነጥቦች ውስጥ
📌 ስለ ሞት
📌 ስለ ሶስቱ የቀብር ጥያቄዎች
🎙በወንድም ሳዳት ከማል
🗓 ፉሪ አቡበክር መስጂድ, እሁድ ረመዳን27(ግንቦት 1) የተሰጠ ትምህርት ነው!!
Audio
◾️ሶላት የማይሰግዱ ሰዎች ኒካህ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔻አንዳንዴ የሚሰግድ መልሶ የሚተው ሰው ይከፍራልን?
🔻ባል እየሰገደ ሚስት የማትሰግድ ከሆነ መፍታት ይችላል?
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
◾️የሸኽ ኢብኑ ባዝ ፈትዋ ለፈለገ
https://binbaz.org.sa/fatwas/9117/%D8
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔻አንዳንዴ የሚሰግድ መልሶ የሚተው ሰው ይከፍራልን?
🔻ባል እየሰገደ ሚስት የማትሰግድ ከሆነ መፍታት ይችላል?
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
◾️የሸኽ ኢብኑ ባዝ ፈትዋ ለፈለገ
https://binbaz.org.sa/fatwas/9117/%D8
✅💢ቁረአንን መማር ያለው ቱርፋት
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
قال النبيﷺ خَيْرُكم من تَعَلَّمَ القرْان وَعلَّمهُ
ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ።
↪️ከናንተ ውስጥ በላጩ ቁረአንንን ተምሮ ያስተማረ ነው።
قال النبيﷺ مَثَلُ الَّذي يَقْرَاُ القُرْأن وهو حاَفِظٌ لَهُ مَعَ السَّفَرةِ الكِرام البَرَرَةِ ومثلُ الَّذي يَقْراُ وهو يتعاهَدُهُ وهو عليهِ شَدِيدُ فلهُ أجْران
ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ:-
↪️ቁረአን የሚቀራ ሰው አምሳያ እሱ ሀፊዝ ሆኖ ከተከበሩት ከላቁት ለአላህ ታዛዥ ከሆኑት መላኢኮች ጋ ነው ።የዛኛው አምሳያ ቁረአን በጣም እየከበደው የሚቀራ ሰው ለሱ ሁለት አጅር አለው።
قال النبيﷺ أقْرَؤوا القُرَأن فإنَّهُ يأتي يوم القِيامةِ شَفِعاً لأصْحابِهِ
ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ :-
↪️ቁረአንን ቅሩ የውመልቂያማ እሱ ይመጣል ለባልደረባው አስታራቂና አማላጅ ሆኖ ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
قال النبيﷺ خَيْرُكم من تَعَلَّمَ القرْان وَعلَّمهُ
ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ።
↪️ከናንተ ውስጥ በላጩ ቁረአንንን ተምሮ ያስተማረ ነው።
قال النبيﷺ مَثَلُ الَّذي يَقْرَاُ القُرْأن وهو حاَفِظٌ لَهُ مَعَ السَّفَرةِ الكِرام البَرَرَةِ ومثلُ الَّذي يَقْراُ وهو يتعاهَدُهُ وهو عليهِ شَدِيدُ فلهُ أجْران
ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ:-
↪️ቁረአን የሚቀራ ሰው አምሳያ እሱ ሀፊዝ ሆኖ ከተከበሩት ከላቁት ለአላህ ታዛዥ ከሆኑት መላኢኮች ጋ ነው ።የዛኛው አምሳያ ቁረአን በጣም እየከበደው የሚቀራ ሰው ለሱ ሁለት አጅር አለው።
قال النبيﷺ أقْرَؤوا القُرَأن فإنَّهُ يأتي يوم القِيامةِ شَفِعاً لأصْحابِهِ
ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ አሉ :-
↪️ቁረአንን ቅሩ የውመልቂያማ እሱ ይመጣል ለባልደረባው አስታራቂና አማላጅ ሆኖ ።
✅ ውዷ ባለቤትህ ልታበላት፣ ልታጠጣትና ልታስጌጣት ከምትጓጓው በላይ የዲን እውቀት እንድትማርና እንድትቀስም ልትጓጓላት ይገባል።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
📌قَال عَمرُو ابنُ قَيسٍ -رَحمَهُ اللهُ-:
♻️አምር ኢብን ቀይስ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
💢إنَّ المَرأةَ لَتُخاصِمُ زَوجَهَا يَوم القِيامَة عِندَ اللهِ، فَتقُولُ: إنّهُ كانَ لا يُؤدِّبُنِي وَلا يُعلِّمُني شَيئًا، كَانَ يأْتِينِي بِخُبزِ السُّوق
✅ አንድ ሚስት የውመል ቂያማ ባሏን አላህ ዘንድ ትሞግተዋለች። እንዲህም በማለት ትከሰዋለች።
🔺አደብ አያስይዘኝም ነበር
🔺ስለዲኔ ምንም አያስተምረኝም ነበር
♻️ነገር ግን ብቻ ከሱቅ ዳቦ እያመጣ ሲመግበኝ ነበር ትላለች።
📓 تَفسِيرُ السَّمعانِي (٤٧٥/٥)
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
📌قَال عَمرُو ابنُ قَيسٍ -رَحمَهُ اللهُ-:
♻️አምር ኢብን ቀይስ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
💢إنَّ المَرأةَ لَتُخاصِمُ زَوجَهَا يَوم القِيامَة عِندَ اللهِ، فَتقُولُ: إنّهُ كانَ لا يُؤدِّبُنِي وَلا يُعلِّمُني شَيئًا، كَانَ يأْتِينِي بِخُبزِ السُّوق
✅ አንድ ሚስት የውመል ቂያማ ባሏን አላህ ዘንድ ትሞግተዋለች። እንዲህም በማለት ትከሰዋለች።
🔺አደብ አያስይዘኝም ነበር
🔺ስለዲኔ ምንም አያስተምረኝም ነበር
♻️ነገር ግን ብቻ ከሱቅ ዳቦ እያመጣ ሲመግበኝ ነበር ትላለች።
📓 تَفسِيرُ السَّمعانِي (٤٧٥/٥)
✅↪️ሰለፍይ ማለት ምን ማለት ነው?? በሰለፎች ጎዳና መጓዝ ግደታ ይሆናልን?
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አስ ስለፍየቱ " ማለት የሷሀባዎች ፣የታብዕዬች ከተከበረው ክፍለ ዘመን ላይ የነበሩ ሰዎችን አቂዳ የነርሱን ግንዛቤና ባህሪ አጥብቆ መያዝና መጓዝ ማለት ነው።
💎እያንዳንዱ ሙስሊም በዚህ ጎዳና ላይ መጓዝ ግድ ይለዋል።
✅አላህ ሱብሀነሁተዓላ እንድህ ብሏል
وَٱلسَّٰبِقُونَ ٱلْأَوَّلُونَ مِنَ ٱلْمُهَٰجِرِينَ وَٱلْأَنصَارِ وَٱلَّذِينَ ٱتَّبَعُوهُم بِإِحْسَٰنٍۢ رَّضِىَ ٱللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا۟ عَنْهُ{{التوبة ١٠٠}}
➿➿➿➿➿➿
👉አንዳንድ ሰዎች ሰለፍያን እንደሌሎች አንጃዎች የሚቆጥሩ አሉ። ይልቁንም ሰለፍያ ወደ ቀደምት ሶሃባዎች የምትጠጋ የነርሱን ጎዳና ተከትላ የምትጓዝ ጀመዓ ነች።
ይህን አስመልክቶ ኢብን መስዑድ ረድየሏሁ አንሁ እንድህ ብሏል
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
በሒወት ያለ አይታመንም መከተል የፈለገ ከአሁን በፊት በሞቱት ይከተል እነርሱም የረሱል ሶሀቦች ናቸው። ልባቸው በጎ እውቀታቸው ጥልቅ የማያውቁትን እናውቃለን ብለው የማይፍጨረጨሩ ናቸው። {ጃሚዕ አል በያኒል ኢልሚ ወፈድሊሂ ገጽ 419((ሚሽካቱል መሷቢህ :-1/67 ))አል ሂልያ :1/305))
✅✅አል አጅዊበቱል ሙፊዳህ ዓን አስኢለቲል መናሒጀል ጀዲዳህ ከሚለው ኪታብ የተወሰደ
〰〰〰〰〰〰〰〰
📕አዘጋጅ ዶክተር ሷሊህ ብን ፈውዛን ብን ዓብደላህ አል ፈውዛን
✍ቢንት ሰዒድ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አስ ስለፍየቱ " ማለት የሷሀባዎች ፣የታብዕዬች ከተከበረው ክፍለ ዘመን ላይ የነበሩ ሰዎችን አቂዳ የነርሱን ግንዛቤና ባህሪ አጥብቆ መያዝና መጓዝ ማለት ነው።
💎እያንዳንዱ ሙስሊም በዚህ ጎዳና ላይ መጓዝ ግድ ይለዋል።
✅አላህ ሱብሀነሁተዓላ እንድህ ብሏል
وَٱلسَّٰبِقُونَ ٱلْأَوَّلُونَ مِنَ ٱلْمُهَٰجِرِينَ وَٱلْأَنصَارِ وَٱلَّذِينَ ٱتَّبَعُوهُم بِإِحْسَٰنٍۢ رَّضِىَ ٱللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا۟ عَنْهُ{{التوبة ١٠٠}}
➿➿➿➿➿➿
👉አንዳንድ ሰዎች ሰለፍያን እንደሌሎች አንጃዎች የሚቆጥሩ አሉ። ይልቁንም ሰለፍያ ወደ ቀደምት ሶሃባዎች የምትጠጋ የነርሱን ጎዳና ተከትላ የምትጓዝ ጀመዓ ነች።
ይህን አስመልክቶ ኢብን መስዑድ ረድየሏሁ አንሁ እንድህ ብሏል
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
በሒወት ያለ አይታመንም መከተል የፈለገ ከአሁን በፊት በሞቱት ይከተል እነርሱም የረሱል ሶሀቦች ናቸው። ልባቸው በጎ እውቀታቸው ጥልቅ የማያውቁትን እናውቃለን ብለው የማይፍጨረጨሩ ናቸው። {ጃሚዕ አል በያኒል ኢልሚ ወፈድሊሂ ገጽ 419((ሚሽካቱል መሷቢህ :-1/67 ))አል ሂልያ :1/305))
✅✅አል አጅዊበቱል ሙፊዳህ ዓን አስኢለቲል መናሒጀል ጀዲዳህ ከሚለው ኪታብ የተወሰደ
〰〰〰〰〰〰〰〰
📕አዘጋጅ ዶክተር ሷሊህ ብን ፈውዛን ብን ዓብደላህ አል ፈውዛን
✍ቢንት ሰዒድ
ፅኚ በሂጃብሽ !!
🖋🖋🖋🖋🖋🖋🖋🖋
በሱረቱል አህዛብ በደማቅ ተከትቧል፤
ከአንገትሽ ቀናበይ ታሪክሽ ተውቧል፤
ድንቅ ነው ኢስላምሽ ከአምላክ የተሰጠሽ፤
ቅይጥ የሌለበት ጥርት ያለ ሀብትሽ፤
እስኪ መለስ በይ እልፍ አመታትን፤
ትእዝዛ ሲመጣ ወህይ ከአምላካችን፤
እንዴት ነበረ እስኪ ድንቁ ታሪካችን፤
የሂጃቡ አያህ ሲወርድ ለአለማት፤
ያኔ ሲታዘዙ እኒያ ሶሀቢያት፤
ሀገሩን አስዋቡት በጥቁር ቀለማት፤
በኒቃብ በጅልባብ አበሩ በውበት።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አንቺስ ምንሽ ሞኙ ማማር የምትጠይው፤
በሂጃብ ተውበሽ አምላክሽን ታዘዢው፤
አዎ ታዘዢው ሀያሉን ህልምሽ እንዲሳካ፤
በዱንያም በአኼራም እንድትይ ፈካ፤
አትስጊ በፍፁም ባል ይጠፋል ብለሽ፤
እዝነቱን ፈልገሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤
አንቺ ጀግና ሆነሽ ለትእዛዙ ካደርሽ፤
ቤትሽን ያንኳኳል ይቆማል ከበርሽ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ኢልምሽን ተማሪ ጠዋት ማታ ድከሚ፤
ጅህልናን ለመግፈፍ በደሊል ታከሚ፤
በሰላሙ ጊዜ ስንቅሽን ካልሰነቅሽ፤
ጎታችሽ ይበዛል አንችም ትሄጃለሽ፤
ስለዚህ እህቴ ኢልም ላይ ጠንክሪ፤
አሰሱን ገሰሱን ቆሼ ፍርፋሪ፤
እንደ እስፓንጅ አትምጠጭ ፈጣሪሽን ፍሪ፤
አህባሹ ሲመጣ ከአህባሽ አትስፈሪ፤
ከኢኽዋን ዘናጩ ከሱናው ርቆ፤
ላይሽ አልመኝም ያ ውበትሽ ደርቆ፤
ከሙመይእ ለስላሴ እወደድ ባይ ከንቱ፤
ላይሽ አልመኝም ስትቀሪ ከንቱ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ያንቺ መታለልሽ መሸወድ ሳይበቃ፤
ትውልድ ይበላሻል የኢስላም ውድ እቃ፤
የነገውም ተስፋ ያ እንቁ ፀሀይ፤
አንድነት ይሰብካል ከኢኽዋን ስትውይ፤
ከተውሂድን ይርቃል ከሱና ሰማይ፤
ከአህባሽም ከዋልሽ ትውልድ ይበላሻል፤
ከተውሂድ ርቆ በሽርክ ይደበቃል፤
በዱአው አሳቦ ከሱስም ይወድቃል፤
ከድቤ ዳንኪራ አጥር ይወሸቃል፤
ከተብሊጉም ከዋልሽ ትውልድ ይበላሻል፤
ኡሉህያን ርቆ እድሜውን ይፈጃል፤
በ 3 በ40 ቀን በተብሊግ ፍከራ፤
ወገኑን ሊታደግ ተውሂድ ሳይጣራ፤
እድሜውን ይፈጃል አንድ ውል ሳይሰራ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ለዚህ ሁሉ ስህተት ምክንያቷ አንቺ ነሽ፤
በኢስላም ስር ውለሽ መንሀጅ ስላልገባሽ፤
መሰረት የጣልሽው ካለቦታው ሆኖ፤
ግንቡን አፈረሽው የትም ቀረ ተኖ፤
ሰንደቅሽ ከፍ ብሎ ሁሌም እንዲያምርብሽ፤
እዛም እዛም አትበይ ይለይ መንሀጅሽ፤
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
እውነቱን ልንገርሽ የሂጃብሽን ዋጋ፤
ሊያናግርሽ ያፍራል ካንቺ የተጠጋ፤
መናቅኮ አይደለም ክብር ስላለው ነው፤
ሊቀርብሽ ያልቻለው በሩቁ የሸሸው፤
አንቱታን አተረፍሽ በ15 አመትሽ፤
ድል አጎናፀፈሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤
ወለም ዘለም አትበይ ፅኚ በሂጃብሽ፤
ፊትናም አትፍጠሪ ተደበቂ ቤትሽ፤
ምድር ሁኝ ለባልሽ ሰማይ እንዲሆንልሽ፤
ክብርን አጎናፅፊው እሱም እንዲያከብርሽ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ደሞ ሴቶች አሉ ፀጉር የሚቆልሉ፤
ሂጃብ ለበስን ብለው የሚንቀዋለሉ፤
ረሱል ተራግመዋል ብለሽ ስትነግሪያቸው፤
አቦ አታጠባብቂ እነሱን ተያቸው፤
ገና አልሰለጠኑም ኃላ ቀር ናቸው፤
ብለው ያሾፋሉ ሞኛ ሞኝ ናቸው፤
ፀጉር መቆለሉ ደሞም መወጣጠር፤
ቅርፅን ማሳየቱ ሂጃብን መወርወር፤
ይሄ አይደል መስፈርቱ ለትዳርሽ መስመር፤
ይልቅማ አዳምጪኝ ለትዳርሽ ማማር፤
ዘላቂው መፍትሄ በሰላም ለመኖር፤
ሁሌ ለመወደድ ሁሌም ለመፈቀር፤
ሂጃብ ነው ሚስጥሩ ልቀቂው ከላይሽ፤
ሀያእም ተላበሽ አርጊው ጎረቤትሽ፤
ፈላስፋም አትሁኝ ማስረጃን ሰንቂ፤
ለምትሰሪው ስራም ደሊሉን እወቂ፤
ይህንን ካደረግሽ እህቴ እወቂ፤
ፍፁም አትወድቂም የለሽም ነቅናቂ።
https://t.me/aselefey
🖋🖋🖋🖋🖋🖋🖋🖋
በሱረቱል አህዛብ በደማቅ ተከትቧል፤
ከአንገትሽ ቀናበይ ታሪክሽ ተውቧል፤
ድንቅ ነው ኢስላምሽ ከአምላክ የተሰጠሽ፤
ቅይጥ የሌለበት ጥርት ያለ ሀብትሽ፤
እስኪ መለስ በይ እልፍ አመታትን፤
ትእዝዛ ሲመጣ ወህይ ከአምላካችን፤
እንዴት ነበረ እስኪ ድንቁ ታሪካችን፤
የሂጃቡ አያህ ሲወርድ ለአለማት፤
ያኔ ሲታዘዙ እኒያ ሶሀቢያት፤
ሀገሩን አስዋቡት በጥቁር ቀለማት፤
በኒቃብ በጅልባብ አበሩ በውበት።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
አንቺስ ምንሽ ሞኙ ማማር የምትጠይው፤
በሂጃብ ተውበሽ አምላክሽን ታዘዢው፤
አዎ ታዘዢው ሀያሉን ህልምሽ እንዲሳካ፤
በዱንያም በአኼራም እንድትይ ፈካ፤
አትስጊ በፍፁም ባል ይጠፋል ብለሽ፤
እዝነቱን ፈልገሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤
አንቺ ጀግና ሆነሽ ለትእዛዙ ካደርሽ፤
ቤትሽን ያንኳኳል ይቆማል ከበርሽ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ኢልምሽን ተማሪ ጠዋት ማታ ድከሚ፤
ጅህልናን ለመግፈፍ በደሊል ታከሚ፤
በሰላሙ ጊዜ ስንቅሽን ካልሰነቅሽ፤
ጎታችሽ ይበዛል አንችም ትሄጃለሽ፤
ስለዚህ እህቴ ኢልም ላይ ጠንክሪ፤
አሰሱን ገሰሱን ቆሼ ፍርፋሪ፤
እንደ እስፓንጅ አትምጠጭ ፈጣሪሽን ፍሪ፤
አህባሹ ሲመጣ ከአህባሽ አትስፈሪ፤
ከኢኽዋን ዘናጩ ከሱናው ርቆ፤
ላይሽ አልመኝም ያ ውበትሽ ደርቆ፤
ከሙመይእ ለስላሴ እወደድ ባይ ከንቱ፤
ላይሽ አልመኝም ስትቀሪ ከንቱ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ያንቺ መታለልሽ መሸወድ ሳይበቃ፤
ትውልድ ይበላሻል የኢስላም ውድ እቃ፤
የነገውም ተስፋ ያ እንቁ ፀሀይ፤
አንድነት ይሰብካል ከኢኽዋን ስትውይ፤
ከተውሂድን ይርቃል ከሱና ሰማይ፤
ከአህባሽም ከዋልሽ ትውልድ ይበላሻል፤
ከተውሂድ ርቆ በሽርክ ይደበቃል፤
በዱአው አሳቦ ከሱስም ይወድቃል፤
ከድቤ ዳንኪራ አጥር ይወሸቃል፤
ከተብሊጉም ከዋልሽ ትውልድ ይበላሻል፤
ኡሉህያን ርቆ እድሜውን ይፈጃል፤
በ 3 በ40 ቀን በተብሊግ ፍከራ፤
ወገኑን ሊታደግ ተውሂድ ሳይጣራ፤
እድሜውን ይፈጃል አንድ ውል ሳይሰራ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ለዚህ ሁሉ ስህተት ምክንያቷ አንቺ ነሽ፤
በኢስላም ስር ውለሽ መንሀጅ ስላልገባሽ፤
መሰረት የጣልሽው ካለቦታው ሆኖ፤
ግንቡን አፈረሽው የትም ቀረ ተኖ፤
ሰንደቅሽ ከፍ ብሎ ሁሌም እንዲያምርብሽ፤
እዛም እዛም አትበይ ይለይ መንሀጅሽ፤
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
እውነቱን ልንገርሽ የሂጃብሽን ዋጋ፤
ሊያናግርሽ ያፍራል ካንቺ የተጠጋ፤
መናቅኮ አይደለም ክብር ስላለው ነው፤
ሊቀርብሽ ያልቻለው በሩቁ የሸሸው፤
አንቱታን አተረፍሽ በ15 አመትሽ፤
ድል አጎናፀፈሽ ኒቃብ በመልበስሽ፤
ወለም ዘለም አትበይ ፅኚ በሂጃብሽ፤
ፊትናም አትፍጠሪ ተደበቂ ቤትሽ፤
ምድር ሁኝ ለባልሽ ሰማይ እንዲሆንልሽ፤
ክብርን አጎናፅፊው እሱም እንዲያከብርሽ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ደሞ ሴቶች አሉ ፀጉር የሚቆልሉ፤
ሂጃብ ለበስን ብለው የሚንቀዋለሉ፤
ረሱል ተራግመዋል ብለሽ ስትነግሪያቸው፤
አቦ አታጠባብቂ እነሱን ተያቸው፤
ገና አልሰለጠኑም ኃላ ቀር ናቸው፤
ብለው ያሾፋሉ ሞኛ ሞኝ ናቸው፤
ፀጉር መቆለሉ ደሞም መወጣጠር፤
ቅርፅን ማሳየቱ ሂጃብን መወርወር፤
ይሄ አይደል መስፈርቱ ለትዳርሽ መስመር፤
ይልቅማ አዳምጪኝ ለትዳርሽ ማማር፤
ዘላቂው መፍትሄ በሰላም ለመኖር፤
ሁሌ ለመወደድ ሁሌም ለመፈቀር፤
ሂጃብ ነው ሚስጥሩ ልቀቂው ከላይሽ፤
ሀያእም ተላበሽ አርጊው ጎረቤትሽ፤
ፈላስፋም አትሁኝ ማስረጃን ሰንቂ፤
ለምትሰሪው ስራም ደሊሉን እወቂ፤
ይህንን ካደረግሽ እህቴ እወቂ፤
ፍፁም አትወድቂም የለሽም ነቅናቂ።
https://t.me/aselefey
ጠንካራ ሰለፊያ ላይ ሁን!!
በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን
👆👆👆
#ጠንካራ ሰለፊያ ላይ ሁን!!
🔶ደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በውልባራግ ወረዳ በደመቄ ቀበሌ
በዋቤራ ዐብዱልዐዚዝ መስጅድ የተደረገ ሙሐደራ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
https://t.me/aselefey
#ጠንካራ ሰለፊያ ላይ ሁን!!
🔶ደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በውልባራግ ወረዳ በደመቄ ቀበሌ
በዋቤራ ዐብዱልዐዚዝ መስጅድ የተደረገ ሙሐደራ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
https://t.me/aselefey
Audio
👉አጭር ምክር ቃኢዳ ኑራንያና ቁርአን ለሚቀሩ ወንድም እህቶች
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
🔺حفظه الله تعالى!!!
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
🔺حفظه الله تعالى!!!
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
የዱዓ አንገብጋቢነት!
በሸይኽ ዐብዱልሐሚድ
«ሁሉንም ሰው ማስደሰት አትችልም! ይልቁንስ በአንተና በአላህ መካከል ያለውን አሳምር! ለሰወች ደንታ አይኑርህ»።
ኢማሙ ሻፊዒ (ረሂመሁሏህ)
ምንጭ፦📗ጦበቃቱ ሻፊዒያህ (184-2)
ኢማሙ ሻፊዒ (ረሂመሁሏህ)
ምንጭ፦📗ጦበቃቱ ሻፊዒያህ (184-2)