የሰው ልጅን ደስታ ሊያበላሹ ከሚችሉ ዋነኛ ምክንያቶች ፦
መካከል ውስጣዊ ድክምት ሲኖርበት ነው ። ማለትም
- ቶሎ የምትናደድ ከሆነ…
- በትንሽ ቃል የምትከፋ ከሆነ…
- በማንኛውም ሰው የምትንጠለጠል ከሆነክ
- ሁሉንም አጋጣሚዎች አካብደህ የምትመለከት ከሆነክ …
- መማረርንና በትንሽ ምክንያት የምትሰበር ከሆንክ …
🔴 በዚህ ጊዜ በቀላሉ ልትጎዳ ትችላለህ።
♻️ አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲህ ይላል፦
{ يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ }
«የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ! »
【 መርየም 12】
⇛ የእጅና የአካልን ጥንካሬ አይደለም …
የልብና የእውቀትን እንዲሁም ባወቅነው ለመስራት የታዘዝነውን ለመታዘዝ የተከለከልነውን ለመከልከል የሚያስችለንን ጥንካሬን ነው ።
✅ አንተም መፅሀፍህን አጥብቀህ ያዝ !!
በኢማንህና በማንነትህ ጠንካራ ሁን !! ውዱ ነቢይህ ﷺ እንዲህ ይላሉ ፦ " ጠንካራ ሙዕሚን ከደካማ ሙዕሚን የበለጠ በላጭና ተወዳጅ ነው … በሁለቱም ግን መልካም ነገር አለ "
መካከል ውስጣዊ ድክምት ሲኖርበት ነው ። ማለትም
- ቶሎ የምትናደድ ከሆነ…
- በትንሽ ቃል የምትከፋ ከሆነ…
- በማንኛውም ሰው የምትንጠለጠል ከሆነክ
- ሁሉንም አጋጣሚዎች አካብደህ የምትመለከት ከሆነክ …
- መማረርንና በትንሽ ምክንያት የምትሰበር ከሆንክ …
🔴 በዚህ ጊዜ በቀላሉ ልትጎዳ ትችላለህ።
♻️ አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲህ ይላል፦
{ يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ }
«የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ! »
【 መርየም 12】
⇛ የእጅና የአካልን ጥንካሬ አይደለም …
የልብና የእውቀትን እንዲሁም ባወቅነው ለመስራት የታዘዝነውን ለመታዘዝ የተከለከልነውን ለመከልከል የሚያስችለንን ጥንካሬን ነው ።
✅ አንተም መፅሀፍህን አጥብቀህ ያዝ !!
በኢማንህና በማንነትህ ጠንካራ ሁን !! ውዱ ነቢይህ ﷺ እንዲህ ይላሉ ፦ " ጠንካራ ሙዕሚን ከደካማ ሙዕሚን የበለጠ በላጭና ተወዳጅ ነው … በሁለቱም ግን መልካም ነገር አለ "
👍1
በነገራችን ላይ መእሚን ኩሩ ነው።ለማንም አያጎበድድም፣«ስትለምኑ ጭምር ራሳችሁን ባከበረ መልኩ ይሁን» ይላሉ ዐሊ።
☞አወ! ቀና በሉ ይሰጠኛል ብላችሁ ለሰው ልጅ አትዋረዱ፣ አትልፈስፈሱ፣ አትሽቆጥቆጡ። ሰጭ አላህ ነው የሰው ልጅ ሰበብ ነው፣ ሊሰጥም ሆነ ሊነሳ አቅም የለዉም።
_
☞አወ! ቀና በሉ ይሰጠኛል ብላችሁ ለሰው ልጅ አትዋረዱ፣ አትልፈስፈሱ፣ አትሽቆጥቆጡ። ሰጭ አላህ ነው የሰው ልጅ ሰበብ ነው፣ ሊሰጥም ሆነ ሊነሳ አቅም የለዉም።
_
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❀•°
"صلّوا على خير البريّة تغنمُوا
عشرًا يُصليهـا المليكُ الأعظمُ
مَن زادهـــا ربّي يُـفـرّجُ هـمّـهُ
والذنبُ يُعفى والنفوسُ تُنَعّمُ"
"صلّوا على خير البريّة تغنمُوا
عشرًا يُصليهـا المليكُ الأعظمُ
مَن زادهـــا ربّي يُـفـرّجُ هـمّـهُ
والذنبُ يُعفى والنفوسُ تُنَعّمُ"
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
❀•° "صلّوا على خير البريّة تغنمُوا عشرًا يُصليهـا المليكُ الأعظمُ مَن زادهـــا ربّي يُـفـرّجُ هـمّـهُ والذنبُ يُعفى والنفوسُ تُنَعّمُ"
.
آللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ وَبَارِكْ على نَبِيِّنَـــا مُحمَّد وعلى آله وصحبه وسلم
.
آللَّهُــمَّ صَلِّ وَسَـــلِّمْ وَبَارِكْ على نَبِيِّنَـــا مُحمَّد وعلى آله وصحبه وسلم
.
☑️ ቆንጆ ሴት ማለት :::::::::
〰〰〰〰〰〰〰
በዲኗ ጠንካራ የሆነች ፣በዲኗ ላይ የማትደራደር፣ ሁል ጊዜ #የአላህን እና #የመልእክተኛዉን ትእዛዝ ለማክበር የምትቻኮል፣
#አላህ ጋር በሚያቃርባት ነገር ሰው ምን ይለኛል ብላ የማትጨነቅ ‼️
💦በዲኗ በጥንካሬዋ በሲድቅነቷ፣ በአለባበሷ ከኡመተል ሙእሚኒን ጋር የምትመሳሰል፣ የምዕራባወያን ስልጣኔ የማያስደንቃት፣ በሱና የተዋበችዋ ፣ከቀልዷ ቁም ነገሯ የበዛ፣
ዲኗን ለመገንዘብ እፍረት ኩራት የማይዛት #የአላህ ባሪያ የሆነች !!#አዎ ይህች #እንስት ለኔ በቃል የማልገልፃት #ቆንጆ ነች ። ‼️
https://t.me/https_Asselfya
〰〰〰〰〰〰〰
በዲኗ ጠንካራ የሆነች ፣በዲኗ ላይ የማትደራደር፣ ሁል ጊዜ #የአላህን እና #የመልእክተኛዉን ትእዛዝ ለማክበር የምትቻኮል፣
#አላህ ጋር በሚያቃርባት ነገር ሰው ምን ይለኛል ብላ የማትጨነቅ ‼️
💦በዲኗ በጥንካሬዋ በሲድቅነቷ፣ በአለባበሷ ከኡመተል ሙእሚኒን ጋር የምትመሳሰል፣ የምዕራባወያን ስልጣኔ የማያስደንቃት፣ በሱና የተዋበችዋ ፣ከቀልዷ ቁም ነገሯ የበዛ፣
ዲኗን ለመገንዘብ እፍረት ኩራት የማይዛት #የአላህ ባሪያ የሆነች !!#አዎ ይህች #እንስት ለኔ በቃል የማልገልፃት #ቆንጆ ነች ። ‼️
https://t.me/https_Asselfya
👍7
✅ የምኝታ ዚክር
# أذكار النوم:-
1- آية الكرسى
2- عن أبي مسعود البدري -رضي الله عنه- عن النبي ﷺ قال: «من قرأ بالآيتين من آخر سورة البقرة في ليلة كَفَتَاه».
كفتاه: أي عن قيام الليل، أو كفتاه عن سائر الأوراد، أو أراد أنهما أقل ما يُجزىء من القراءة في قيام الليل.
3- سورة الملك
كان - عليه الصلاة والسلام-لا ينام حتى يقرأ الم تَنْزِيلُ السّجْدة ، و تبارك الذي بيده الملكُ
الراوي : جابر بن عبدالله | المحدث : الألباني
4- قال رسول الله ﷺ: إذا أوى أحدُكم إلى فراشِه فلينفُضْ فراشَه بداخِلَةِ إزارِه؛ فإنه لا يدري ما خلَّفَه عليه، ثم ليضطجعْ على شقِّه الأيمنِ، ثم ليقل: باسمِك ربي وضعتُ جنبي، وبك أرفعُه، إن أمسكتَ نفسي فارحمْها، وإن أرسلتَها فاحفظْها بما تحفظُ به عبادَك الصالحين.
الراوي : أبو هريرة | المحدث : الألباني
5- الحمد للَّه الذي أطعمنا وسقانا، وكفانا وَآوَانَا، فكمْ مِمَّنْ لا كافي له ولا مُؤْوِيَ.
6- باسمك اللهم أموت وأحيا.
# أذكار النوم:-
1- آية الكرسى
2- عن أبي مسعود البدري -رضي الله عنه- عن النبي ﷺ قال: «من قرأ بالآيتين من آخر سورة البقرة في ليلة كَفَتَاه».
كفتاه: أي عن قيام الليل، أو كفتاه عن سائر الأوراد، أو أراد أنهما أقل ما يُجزىء من القراءة في قيام الليل.
3- سورة الملك
كان - عليه الصلاة والسلام-لا ينام حتى يقرأ الم تَنْزِيلُ السّجْدة ، و تبارك الذي بيده الملكُ
الراوي : جابر بن عبدالله | المحدث : الألباني
4- قال رسول الله ﷺ: إذا أوى أحدُكم إلى فراشِه فلينفُضْ فراشَه بداخِلَةِ إزارِه؛ فإنه لا يدري ما خلَّفَه عليه، ثم ليضطجعْ على شقِّه الأيمنِ، ثم ليقل: باسمِك ربي وضعتُ جنبي، وبك أرفعُه، إن أمسكتَ نفسي فارحمْها، وإن أرسلتَها فاحفظْها بما تحفظُ به عبادَك الصالحين.
الراوي : أبو هريرة | المحدث : الألباني
5- الحمد للَّه الذي أطعمنا وسقانا، وكفانا وَآوَانَا، فكمْ مِمَّنْ لا كافي له ولا مُؤْوِيَ.
6- باسمك اللهم أموت وأحيا.
Umer
➮ዑመር ኢብኑል ሀጣብ ረዲያላሁ አንሁ!!
➮ከመስለሙ በፊትና ከሰለመ ቡኋላምን ነበር ያለ?
📍የሰዉ ልጂ ክብሩ ተዉሒድ እና ኢስላም ብቻ ነዉ።
𝐓𝐞 «t.me/selahudin_Islamic_knowlages
➮ከመስለሙ በፊትና ከሰለመ ቡኋላምን ነበር ያለ?
📍የሰዉ ልጂ ክብሩ ተዉሒድ እና ኢስላም ብቻ ነዉ።
𝐓𝐞 «t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ዩኑስ ኢብኑ ዑበይድ እንዲህ አለ፣
«አንድ ሰው ሁለት ነገሮቹ ካማሩለት ሌላው ነገሩ ሁሉ ያምርለታል፣ እነዚያም ሁለት ነገሮች "ሶላቱ እና ምላሱ" ናቸው»።
ምንጭ፦📚ሒልየቱል አውሊያ (298/2)
«አንድ ሰው ሁለት ነገሮቹ ካማሩለት ሌላው ነገሩ ሁሉ ያምርለታል፣ እነዚያም ሁለት ነገሮች "ሶላቱ እና ምላሱ" ናቸው»።
ምንጭ፦📚ሒልየቱል አውሊያ (298/2)
ሰማኃኝ‼
~~
የቀረበ ሁሉ ወዳጅ አይደልም።እህ"! ብሎ የቀረበ ሁሉ ሰሚ አይደልም።ብዙሪያህ ያለውም አንተ እንደምታስብለት የሚያስብልህ አይደልም።በቃ በዙሪያህ ያሉት እነዚህ ናቸውና ይሰሙኛል ብለህ የሆድክን አውጥተህ አትናገር።አልቀስህ አታስረዳ።ጉዳይህን ለአላህ አማክር።የሰዎችን ጉዳይ በልኩ ያዝ ሰላም ትሆናለህ።
አቡ_ዑበይዳ
https://t.me/AbuOubeida
~~
የቀረበ ሁሉ ወዳጅ አይደልም።እህ"! ብሎ የቀረበ ሁሉ ሰሚ አይደልም።ብዙሪያህ ያለውም አንተ እንደምታስብለት የሚያስብልህ አይደልም።በቃ በዙሪያህ ያሉት እነዚህ ናቸውና ይሰሙኛል ብለህ የሆድክን አውጥተህ አትናገር።አልቀስህ አታስረዳ።ጉዳይህን ለአላህ አማክር።የሰዎችን ጉዳይ በልኩ ያዝ ሰላም ትሆናለህ።
አቡ_ዑበይዳ
https://t.me/AbuOubeida
👍4
ֹ 𓂃.
▪️عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ أَنَّهُ قَالَ:
❃ قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ:
❞ لَا تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّىٰ تَكْثُرَ الزَّلَازِلُ ❝.
◂ 📖 |【 صَحِيحُ الْبُخَارِيِّ (٧١٢١) 】
▪️عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ أَنَّهُ قَالَ:
❃ قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ:
❞ لَا تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّىٰ تَكْثُرَ الزَّلَازِلُ ❝.
◂ 📖 |【 صَحِيحُ الْبُخَارِيِّ (٧١٢١) 】
Audio
☑️ ነፍሴን እንዴት ከምቀኝነት (ከሀሰድ)ልጠብቅ!!
كيـف أحفـظ نفسـي مـِنَ الـحسد ؟
جـواب رائـع لفـضيلـة الـشيخ :
سليمان الرحيلي حفظه الله .
كيـف أحفـظ نفسـي مـِنَ الـحسد ؟
جـواب رائـع لفـضيلـة الـشيخ :
سليمان الرحيلي حفظه الله .
كل نفس ذائقة الموت - تلاوة عطرة للقارئ أسامة عطران وفقه الله ١٥…
☑️ ጣፋጭ ቲላዋ
ቁረአንን በማስተንተን አዳምጥ። የውስጥ መረጋጋትን ታገኛለህ ።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
ቁረአንን በማስተንተን አዳምጥ። የውስጥ መረጋጋትን ታገኛለህ ።
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
-
▫️ابن سيرين رحمه الله:
"ﻛﺎﻥ ﺍﻟﺮﺟﻞ ﺇﺫﺍ ﺳﺄﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﺮﺅﻳﺎ قال ﻟﻪ:
"ﺍﺗّﻖ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻲ ﺍﻟﻴﻘﻈﺔ ﻻ ﻳﻀﺮّﻙ ﻣﺎ ﺭﺃﻳﺖ ﻓﻲ ﺍﻟﻤﻨﺎﻡ".
📖ﺣﻠﻴﺔ ﺍﻷﻭﻟﻴﺎﺀ ( 273/2).
..
▫️ابن سيرين رحمه الله:
"ﻛﺎﻥ ﺍﻟﺮﺟﻞ ﺇﺫﺍ ﺳﺄﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﺮﺅﻳﺎ قال ﻟﻪ:
"ﺍﺗّﻖ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻲ ﺍﻟﻴﻘﻈﺔ ﻻ ﻳﻀﺮّﻙ ﻣﺎ ﺭﺃﻳﺖ ﻓﻲ ﺍﻟﻤﻨﺎﻡ".
📖ﺣﻠﻴﺔ ﺍﻷﻭﻟﻴﺎﺀ ( 273/2).
..
Forwarded from ጠቃሚ ኢስላማዊ ትምህርቶች
Ibnu Munewor:
☞︎︎︎ክፉ ልክፍት!... ድንቅ መድሃኒት!!
ሰውየው፡- “ቀድሞ (ለማጨት ሳስባት) በሚስቴ በምደነቅ ጊዜ … አላህ የሷ አይነት በአለም ላይ የፈጠረ አይመስለኝም ነበር፡፡
ካጨኋት በኋላ ብዙዎቹ ሴቶች የሷው አምሳያ ሆነው አገኘሁ፡፡
☞︎︎︎ካገባኋት በኋላ #ብዙዎቹ ሴቶች ከሷ የበለጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ተገነዘብኩ፡፡
ተጋብተን ጥቂት አመታት ካለፉ በኋላ ግን #ሁሉም ሴቶች ከሷ የሚበልጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ደመደምኩ” አለ፡፡
☞︎︎︎ሸይኹ በዚህን ጊዜ፡- “ይልቅ ከዚህ የከፋውን አልነግርህም?” አሉ፡፡
“ይንገሩኝ” አለ ሰውየው፡፡ የአለም ሴቶችን በሙሉ ብታገባም በየጎዳናው የሚልከሰከሱ ውሾች ከአለም ሴቶች ሁሉ በላይ ቆንጆዎች ይሆኑብሃል!!”
☞︎︎︎ሰውየው፡- በስሱ ፈገግ አለና “ለምን እንዲህ አሉ?” ሲል ጠየቀ፡፡
ሸይኹ፡- “ምክንያቱም ችግሩ ከሚስትህ አይደለም፡፡ ችግሩ የሰው ልጅ ስግብግብ ልቦና፣ ልክስክስ አይን ሲኖረውና አላህን ከማፈር ከሐያእ ሲራቆት ነው፡፡ በዚህን ጊዜ አይኑን የመቃብሩ አፈር እንጂ አይሞላውም፡፡
☞︎︎︎ልክ ነብዩ ﷺ ‘የአደምን ልጅ አይኑን አፈር እንጂ አይሞላውም…’ እንዳሉት፡፡ ሰውየ!! ችግርህ አይንህን አላህ ከከለከለው ነገር አለመስበርህ ነው፡፡ ይልቅ ሚስትህን ልክ እንደ ቀድሞዋ (ከአለም ሴቶች ሁሉ ቆንጆ) የምታደርግበትን ዘዴ እንድነግርህ ትፈልጋለህ?” አሉት፡፡
☞︎︎︎“አዎ” አለ ሰውየው፡፡
☞︎︎︎“አይንህን ስበር!!” አሉት ሸይኹ!!
✍ከዐረብኛ ፅሑፍ የተቀዳ ነው፡፡𝐓𝐞« t.me/selahudin_Islamic_knowlages
☑️ እዉነተኛ የሱና እህት ማለት ፥
ለራሷ የምቶደዉን ነገር ለሌላ እህቷ የምቶድ
ለራሷ የምጠላዉን ነገር ለሌላ እህቷ የምጠላ
በራሷ ላይ ሊደርስ የማትፈልገዉን ነገር በሌላ እህቷ ላይ እማታደርስ
ለእህቷ መልካም የምታስብ፦አላህ በሠጣት ጸጋ ላይ የማትመቀኝ ፦እራስ ወዳጅ ያልሆነች ።የሱና እህቷ አላህ በሠጣት ጸጋ ላይ እንዲባርክላት ዱአ የምታደርግ።
ልዩ የሱና እህቶችን አላህ ያብዛልን።
ለራሷ የምቶደዉን ነገር ለሌላ እህቷ የምቶድ
ለራሷ የምጠላዉን ነገር ለሌላ እህቷ የምጠላ
በራሷ ላይ ሊደርስ የማትፈልገዉን ነገር በሌላ እህቷ ላይ እማታደርስ
ለእህቷ መልካም የምታስብ፦አላህ በሠጣት ጸጋ ላይ የማትመቀኝ ፦እራስ ወዳጅ ያልሆነች ።የሱና እህቷ አላህ በሠጣት ጸጋ ላይ እንዲባርክላት ዱአ የምታደርግ።
ልዩ የሱና እህቶችን አላህ ያብዛልን።
አሏህን በመታዘዝ ላይ ትግል ማድረግ «ا
በወንድም ዐብዱል-መሊክ ቢን ያሲን
↪️አዲስ ሙሓደራህ
➖➖➖➖➖➖➖
📚 المجاهدة في طاعة الله
🎙በወንድም ዐብዱል መሊክ ቢን ያሲን
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
➲https://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk
➖➖➖➖➖➖➖
📚 المجاهدة في طاعة الله
🎙በወንድም ዐብዱል መሊክ ቢን ያሲን
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
➲https://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk
👍1