✍️አድስ የሙሓደራ ዝግጂት ፕሮግራም
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
▪ዛሬ እሁድ ከምሺቱ 4:00ጀምሮ!
➧ተጋባዥ እንግዶች እና ርዕሶቻቸዉ
➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬
🎙ኡስታዝ አብዱልጀባር ሙ/ድ ኑር
➧ርዕስ፦መተናነስ አስፈላጊነቱ !!
🎙ኡስተዝ አቡ ዓብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
➧ርዕስ ፦የሸይጧን ጉትጎታ!!
🔴ሙሓደራ የሚተላለፍበት ቴሌግራምአድራሻ👇
http://t.me/abuUseyminabdurehman
http://t.me/abuUseyminabdurehman
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
▪ዛሬ እሁድ ከምሺቱ 4:00ጀምሮ!
➧ተጋባዥ እንግዶች እና ርዕሶቻቸዉ
➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬
🎙ኡስታዝ አብዱልጀባር ሙ/ድ ኑር
➧ርዕስ፦መተናነስ አስፈላጊነቱ !!
🎙ኡስተዝ አቡ ዓብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
➧ርዕስ ፦የሸይጧን ጉትጎታ!!
🔴ሙሓደራ የሚተላለፍበት ቴሌግራምአድራሻ👇
http://t.me/abuUseyminabdurehman
http://t.me/abuUseyminabdurehman
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧" ፍቅር "
➭➭➭➭➭
በመሰረቱ " ማፍቀር " ለጤነኛና ሰናይ ህሊና ባለቤቶች የተቸረ ታላቅና ውብ ፀጋ ነው ፡፡
➩በመብላት በመጠጣት እንዲሁም ሌሎች " መዝናኛ " ብለን የምንቆጥራቸውን ተግባራት ለአመታት በመፈፀማችን የማናገኘውን ደስታ የሰከንዶች እድሜ በሌለው የፍቅር ስሜት መሸመት እንችላለን ፡፡
➧ፍቅር ከአላህ ዘንድ የሆነ ታላቅ ተዐምርም ነው ፡፡ ይህንንም " ወዱዱ " ጌታችን በመጠቀው ቃሉ እንዲህ ሲል ገልፆታል።
■ وَمِنْ آَيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُمْ مِنْ أَنْفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُمْ مَوَدَّةً وَرَحْمَةً إِنَّ فِي ذَلِكَ لَآَيَاتٍ لِقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ [ الروم : 21 ] ■
➷ ለእናንተ ከነፍሶቻችሁ ሚስቶችን ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ ፥ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነት ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ናቸው፡፡ ■ [ ሱ - ሩም 21 ]
ፍቅር እጅግ በጣም የነፃ ውብ መሃረብ ( ጨርቅ ) ነው ፡፡ ይህን ነጭ ጨርቅ በአደፈ ( በቆሸሸ ) እጃችን ለመያዝ ከሞከርን የጨርቁን ውበትና ንፅህና እናጎድፈዋለን !
በተመሳሳይ ንፁህ ልብና ቅን ህሊናን ሳይዪዙ ወደ ፍቅር ዐለም ሰተት ማለት የተዋበውን ፍቅርን ልክ እንደ ነጩ ጨርቅ ማደክርየት ይሆናል ፡፡
ምክንያቱም ፍቅርን " በፍቅር " መያዝና ተንከባክበው ማቆየት የሚቻላቸው የንፁህ ልብና የብሩህ ህሊና ባለቤቶች ብቻ ናቸው ፡፡ ስለዚህም ወደዚህ ድንቅና ውብ አለም ( ወደ ፍቅር ) ከመግባታችን በፊት ልባችንና ህሊናችንን ልናፀዳ የግድ ይላል ፡፡
➲ሌላው ደግሞ ፍቅር ውድ ነውና ተልካሻና ርካሽ ቦታ ሊቀመጥ አይገባውም ፡፡ፍቅር በዘላቂነት እንዲቆይልን ብሎም ትክክለኛ ጣዕሙንና ጥፍጥናውን ይቸረን ዘንዳ " ያማረ ማስቀመጫ " ይፈልጋል ፡፡
➩ምን ማለት ነው
➭ፍቅርን ሳይበላሽ ማቆየት የሚችለውና ባማረና በጣፈጠ መልኩ ማቅረብ የሚችለው .... " ሀላል የሆነ ኒካህ "..... ብቻ ነው ! ከዚህ ውጪ በሆነ መልኩ የሚጠነሰስ የፍቅር እንቅስቃሴ ጣፋጭ መሳይ ነገር ግን እጅግ ጎምዛዛና ዘለቄታም የሌለው ስለሆነ ህሊና ላይ የማይሽር ጠባሳንም አሳርፎ ያልፋልና .... " እራቁት "...... !
ወንድሞችና እህቶች ጊዜያዊ ጣፋጭ መሳይ መራራ ገፈትን ..." በሀራም ፍቅር ".... መቀማመሱን ትታችሁ መሰላቸት የሌለበትንና ዘላቂነትን የተላበሰውን ...." ሀላሉን ፍቅር ጠብቁት ፤ ስታገኙትም አንቃችሁ ያዙት ".....
-
በተረፈ .....,
ፍቅር ጣፋጭ ነው = አጣጥሙት
ፍቅር ህይወት ነው = ኑሩት
ፍቅር መስወዐትነት ነው = ሙቱለት
ፍቅር............
ፍቅር............
ፍቅር............
➛በቃ ባካችሁ ፍቅር ፍቅር ነው = አፍቅሩት
___ካነበብኩት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➭➭➭➭➭
በመሰረቱ " ማፍቀር " ለጤነኛና ሰናይ ህሊና ባለቤቶች የተቸረ ታላቅና ውብ ፀጋ ነው ፡፡
➩በመብላት በመጠጣት እንዲሁም ሌሎች " መዝናኛ " ብለን የምንቆጥራቸውን ተግባራት ለአመታት በመፈፀማችን የማናገኘውን ደስታ የሰከንዶች እድሜ በሌለው የፍቅር ስሜት መሸመት እንችላለን ፡፡
➧ፍቅር ከአላህ ዘንድ የሆነ ታላቅ ተዐምርም ነው ፡፡ ይህንንም " ወዱዱ " ጌታችን በመጠቀው ቃሉ እንዲህ ሲል ገልፆታል።
■ وَمِنْ آَيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُمْ مِنْ أَنْفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُمْ مَوَدَّةً وَرَحْمَةً إِنَّ فِي ذَلِكَ لَآَيَاتٍ لِقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ [ الروم : 21 ] ■
➷ ለእናንተ ከነፍሶቻችሁ ሚስቶችን ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ ፥ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነት ማድረጉ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ናቸው፡፡ ■ [ ሱ - ሩም 21 ]
ፍቅር እጅግ በጣም የነፃ ውብ መሃረብ ( ጨርቅ ) ነው ፡፡ ይህን ነጭ ጨርቅ በአደፈ ( በቆሸሸ ) እጃችን ለመያዝ ከሞከርን የጨርቁን ውበትና ንፅህና እናጎድፈዋለን !
በተመሳሳይ ንፁህ ልብና ቅን ህሊናን ሳይዪዙ ወደ ፍቅር ዐለም ሰተት ማለት የተዋበውን ፍቅርን ልክ እንደ ነጩ ጨርቅ ማደክርየት ይሆናል ፡፡
ምክንያቱም ፍቅርን " በፍቅር " መያዝና ተንከባክበው ማቆየት የሚቻላቸው የንፁህ ልብና የብሩህ ህሊና ባለቤቶች ብቻ ናቸው ፡፡ ስለዚህም ወደዚህ ድንቅና ውብ አለም ( ወደ ፍቅር ) ከመግባታችን በፊት ልባችንና ህሊናችንን ልናፀዳ የግድ ይላል ፡፡
➲ሌላው ደግሞ ፍቅር ውድ ነውና ተልካሻና ርካሽ ቦታ ሊቀመጥ አይገባውም ፡፡ፍቅር በዘላቂነት እንዲቆይልን ብሎም ትክክለኛ ጣዕሙንና ጥፍጥናውን ይቸረን ዘንዳ " ያማረ ማስቀመጫ " ይፈልጋል ፡፡
➩ምን ማለት ነው
➭ፍቅርን ሳይበላሽ ማቆየት የሚችለውና ባማረና በጣፈጠ መልኩ ማቅረብ የሚችለው .... " ሀላል የሆነ ኒካህ "..... ብቻ ነው ! ከዚህ ውጪ በሆነ መልኩ የሚጠነሰስ የፍቅር እንቅስቃሴ ጣፋጭ መሳይ ነገር ግን እጅግ ጎምዛዛና ዘለቄታም የሌለው ስለሆነ ህሊና ላይ የማይሽር ጠባሳንም አሳርፎ ያልፋልና .... " እራቁት "...... !
ወንድሞችና እህቶች ጊዜያዊ ጣፋጭ መሳይ መራራ ገፈትን ..." በሀራም ፍቅር ".... መቀማመሱን ትታችሁ መሰላቸት የሌለበትንና ዘላቂነትን የተላበሰውን ...." ሀላሉን ፍቅር ጠብቁት ፤ ስታገኙትም አንቃችሁ ያዙት ".....
-
በተረፈ .....,
ፍቅር ጣፋጭ ነው = አጣጥሙት
ፍቅር ህይወት ነው = ኑሩት
ፍቅር መስወዐትነት ነው = ሙቱለት
ፍቅር............
ፍቅር............
ፍቅር............
➛በቃ ባካችሁ ፍቅር ፍቅር ነው = አፍቅሩት
___ካነበብኩት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
👍2
Forwarded from 【ኢብኑ ተይምያ የሱናው አንበሳ】 የሱንዮች መድረክ ቅድሚያ ለተሂድና ለሱና
➡ የላኢላሀ ኢለላህ መስፈርቶች
ላኢላሀ ኢለላህ የሚለው የምስክርነት ቃል ስምንት መስፈርቶች አሉት። እነሱም፡-
1- ማወቅ፤
2- እርግጠኝነት፤
3- ፍጹምነት፣
4- እውነተኝነት፤
5- መውደድ፤
6- መታዘዝ፣
7- መቀበልና
8- ከአላህ ውጭ በሚመለኩ ነገሮች መካድ ናቸው።
✍️የእነዚህ መስፈርቶች ዝርዝርና ማብራሪያ፦
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
1➲ማወቅ የሚለው መስፈርት፡-
ላኢላሀ ኢለላህ የሚለው የምስክርነት ቃል የሚያስረዳውን የማንሳትና የማፅደቅ (አሉታዊና አዎንታዊን) ትርጉም አውቆ በተግባር ላይ ማዋል ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لا إِلَهَ إِلا اللَّهُ } محمد: (19)
“እነሆ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ አለመኖሩን እወቅ”
( ሙሐመድ፡19)
2➲እርግጠኝነት የሚለው መስፈርት፦
ከአላህ ሌላ በሀቅ የሚገዙት አምላክ የለም የሚለውን የተውሒድን ቃል በእርግጠኝነት መናገር ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنْفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ} ( الحجرات:15)
“ ትክክለኛ አማኞች እነዚያ በአላህ እና በመልእክተኛው ያመኑና ከዚያም በእምነታቸው ያልተጠራጠሩ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የሚታገሉ ናቸው እነዚያ እነርሱ እውነተኛ አማኞች ናቸው”
(አል-ሁጁራት፡15)
3➲ፍፁምነት የሚለው መስፈርት ሊረጋገጥ የሚችለው የአምልኮ ዓይነቶች በሙሉ ለአላህ ብቻ ሲውሉ ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ حُنَفَاءَ} (البينة :5)
“ቀጥተኞች እና ኃይማኖትን ፍፁም ለአላህ ብቻ አድርገው ሊገዙት እንጂ አልታዘዙም” ( አል-በይነህ: 5)
4➲እውነተኝነት ማለት የተውሂድን የምስክርነት ቃል (ላኢላሀ ኢለላህን) በምላሱ ሲናገር በልቡ አምኖ መናገር ማለት ነው።
➧ አላህ እንዲህ ይላል :
{ الم (1) أَحَسِبَ النَّاسُ أَنْ يُتْرَكُوا أَنْ يَقُولُوا آمَنَّا وَهُمْ لا يُفْتَنُونَ (2) وَلَقَدْ فَتَنَّا الَّذِينَ مِنْ قَبْلِهِمْ فَلَيَعْلَمَنَّ اللَّهُ الَّذِينَ صَدَقُوا وَلَيَعْلَمَنَّ الْكَاذِبِينَ} (العنكبوت :1--3).
“ሰዎች ሳይፈተኑ /ሳይሞከሩ አምነናል በማለታቸው ብቻ የሚተዉ መሰላቸውን? ከእነሱ በፊት የነበሩትን በእርግጥ ፈትነናቸዋል አላህ እነዚያን እውነተኞችንና ሀሰተኞችን ለይቶ ያውቃል” ( አል-ዐንከቡት: 1-3 )።
5➲መውደድ የሚለው መስፈርት ላኢላሀ ኢለላህ የሚለውን የምስክርነት ቃል ሲናገር አላህንና መልእክተኛውን፤ የቃሏን መልእክትና ትርጉም በልቡ ወዶ መናገር ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ وَمِنَ النَّاسِ مَنْ يَتَّخِذُ مِنْ دُونِ اللَّهِ أَنْدَادًا يُحِبُّونَهُمْ كَحُبِّ اللَّهِ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِلَّه } ( البقرة :165)
“ከሰዎችም እንደ አላህ አድርገው የሚወዷቸው የሆኑ ጣዖታትን የሚገዙ አሉ እነዚያ ያመኑትም አላህን ከማንኛውም በላይ ይወዳሉ” (አልበቀረህ- 175)።
6➲መታዘዝ
የሚለው መስፈርት፦
አላህን ብቻ መገዛትና ለሕጉ ታዛዥ መሆን ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል.፡-
{ وَأَنِيبُوا إِلَى رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ } : الزمر: 54)
“ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ ለእሱም እጅ ስጡ” ( አዙመር: 54)
7➲መቀበል የሚለው መስፈርት፦
የምስክርነት ቃሏንና መልእክቷን ከልቡ አምኖ መቀበል ማለት ነው ይህም የሚረጋገጠው ከአላህ ውጭ የሚመለኩ ነገሮችን ትቶ አላህን ብቻ በመገዛት ነው ።
8➲ከአላህ ውጭ በሚመለኩ ነገሮች መካድ የሚለው መስፈርት ደግሞ ከአላህ ሌላ የሚመለኩ ነገሮች በሙሉ የውሸት አማልክት መሆናቸውን አውቆና አምኖ እነሱን ከመገዛት መፅዳትና መራቅ ማለት ነው።
➧ አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ فَمَنْ يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِنْ بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَى لا انْفِصَامَ لَهَا وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ } البقرة: 256)
“በጣዖትም የካደና በአላህ ያመነ ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ(ያዘ) አላህም ሰሚና አዋቂ ነው” (አል-በቀረህ: 256) ።
⚠ማሳሰቢያ
✍️ አንድ ሰው እነኝህን መስፈርቶች ሳያረጋግጥና ሳያሟላ በአንደበቱ ብቻ ላኢላሀ ኢለላህ ማለቱ ተጠቃሚ አያደርገውም።
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
ላኢላሀ ኢለላህ የሚለው የምስክርነት ቃል ስምንት መስፈርቶች አሉት። እነሱም፡-
1- ማወቅ፤
2- እርግጠኝነት፤
3- ፍጹምነት፣
4- እውነተኝነት፤
5- መውደድ፤
6- መታዘዝ፣
7- መቀበልና
8- ከአላህ ውጭ በሚመለኩ ነገሮች መካድ ናቸው።
✍️የእነዚህ መስፈርቶች ዝርዝርና ማብራሪያ፦
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
1➲ማወቅ የሚለው መስፈርት፡-
ላኢላሀ ኢለላህ የሚለው የምስክርነት ቃል የሚያስረዳውን የማንሳትና የማፅደቅ (አሉታዊና አዎንታዊን) ትርጉም አውቆ በተግባር ላይ ማዋል ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لا إِلَهَ إِلا اللَّهُ } محمد: (19)
“እነሆ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ አለመኖሩን እወቅ”
( ሙሐመድ፡19)
2➲እርግጠኝነት የሚለው መስፈርት፦
ከአላህ ሌላ በሀቅ የሚገዙት አምላክ የለም የሚለውን የተውሒድን ቃል በእርግጠኝነት መናገር ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنْفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ} ( الحجرات:15)
“ ትክክለኛ አማኞች እነዚያ በአላህ እና በመልእክተኛው ያመኑና ከዚያም በእምነታቸው ያልተጠራጠሩ በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የሚታገሉ ናቸው እነዚያ እነርሱ እውነተኛ አማኞች ናቸው”
(አል-ሁጁራት፡15)
3➲ፍፁምነት የሚለው መስፈርት ሊረጋገጥ የሚችለው የአምልኮ ዓይነቶች በሙሉ ለአላህ ብቻ ሲውሉ ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ حُنَفَاءَ} (البينة :5)
“ቀጥተኞች እና ኃይማኖትን ፍፁም ለአላህ ብቻ አድርገው ሊገዙት እንጂ አልታዘዙም” ( አል-በይነህ: 5)
4➲እውነተኝነት ማለት የተውሂድን የምስክርነት ቃል (ላኢላሀ ኢለላህን) በምላሱ ሲናገር በልቡ አምኖ መናገር ማለት ነው።
➧ አላህ እንዲህ ይላል :
{ الم (1) أَحَسِبَ النَّاسُ أَنْ يُتْرَكُوا أَنْ يَقُولُوا آمَنَّا وَهُمْ لا يُفْتَنُونَ (2) وَلَقَدْ فَتَنَّا الَّذِينَ مِنْ قَبْلِهِمْ فَلَيَعْلَمَنَّ اللَّهُ الَّذِينَ صَدَقُوا وَلَيَعْلَمَنَّ الْكَاذِبِينَ} (العنكبوت :1--3).
“ሰዎች ሳይፈተኑ /ሳይሞከሩ አምነናል በማለታቸው ብቻ የሚተዉ መሰላቸውን? ከእነሱ በፊት የነበሩትን በእርግጥ ፈትነናቸዋል አላህ እነዚያን እውነተኞችንና ሀሰተኞችን ለይቶ ያውቃል” ( አል-ዐንከቡት: 1-3 )።
5➲መውደድ የሚለው መስፈርት ላኢላሀ ኢለላህ የሚለውን የምስክርነት ቃል ሲናገር አላህንና መልእክተኛውን፤ የቃሏን መልእክትና ትርጉም በልቡ ወዶ መናገር ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ وَمِنَ النَّاسِ مَنْ يَتَّخِذُ مِنْ دُونِ اللَّهِ أَنْدَادًا يُحِبُّونَهُمْ كَحُبِّ اللَّهِ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِلَّه } ( البقرة :165)
“ከሰዎችም እንደ አላህ አድርገው የሚወዷቸው የሆኑ ጣዖታትን የሚገዙ አሉ እነዚያ ያመኑትም አላህን ከማንኛውም በላይ ይወዳሉ” (አልበቀረህ- 175)።
6➲መታዘዝ
የሚለው መስፈርት፦
አላህን ብቻ መገዛትና ለሕጉ ታዛዥ መሆን ማለት ነው።
➧አላህ እንዲህ ይላል.፡-
{ وَأَنِيبُوا إِلَى رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ } : الزمر: 54)
“ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ ለእሱም እጅ ስጡ” ( አዙመር: 54)
7➲መቀበል የሚለው መስፈርት፦
የምስክርነት ቃሏንና መልእክቷን ከልቡ አምኖ መቀበል ማለት ነው ይህም የሚረጋገጠው ከአላህ ውጭ የሚመለኩ ነገሮችን ትቶ አላህን ብቻ በመገዛት ነው ።
8➲ከአላህ ውጭ በሚመለኩ ነገሮች መካድ የሚለው መስፈርት ደግሞ ከአላህ ሌላ የሚመለኩ ነገሮች በሙሉ የውሸት አማልክት መሆናቸውን አውቆና አምኖ እነሱን ከመገዛት መፅዳትና መራቅ ማለት ነው።
➧ አላህ እንዲህ ይላል፡-
{ فَمَنْ يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِنْ بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَى لا انْفِصَامَ لَهَا وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ } البقرة: 256)
“በጣዖትም የካደና በአላህ ያመነ ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ(ያዘ) አላህም ሰሚና አዋቂ ነው” (አል-በቀረህ: 256) ።
⚠ማሳሰቢያ
✍️ አንድ ሰው እነኝህን መስፈርቶች ሳያረጋግጥና ሳያሟላ በአንደበቱ ብቻ ላኢላሀ ኢለላህ ማለቱ ተጠቃሚ አያደርገውም።
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
Audio
﴿وَاذكُر فِي الكِتابِ مَريَمَ إِذِ انتَبَذَت مِن أَهلِها مَكانًا شَرقِيًّا﴾
تلاوة لما تيسر من سورة مريم
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
@IbnuTeymyaYesunawAmbesa
تلاوة لما تيسر من سورة مريم
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
@IbnuTeymyaYesunawAmbesa
Audio
↪️ አዲስ ሙሀደራ
➖➖➖➖➖➖
♦️የሙሀደራው ርዕስ
➫➫➫➫➫➫➫➫
🌐«ያወቅነውን ነገር ለሌሎች ማሳወቅ አሳሳቢነቱና ያለው ደረጃ ተዳሶበታል።»
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➖➖➖➖➖➖
♦️የሙሀደራው ርዕስ
➫➫➫➫➫➫➫➫
🌐«ያወቅነውን ነገር ለሌሎች ማሳወቅ አሳሳቢነቱና ያለው ደረጃ ተዳሶበታል።»
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
Forwarded from 【ኢብኑ ተይምያ የሱናው አንበሳ】 የሱንዮች መድረክ ቅድሚያ ለተሂድና ለሱና
✍️የሞተ_ልብና_ባዶ_ልመና !!!
➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬
ኢብራሂም ቢ.አድሀም ኩንያቸው አቡ ኢስሀቅ የተባሉ ታላቅ ታቢኢይ አሏህ ይማራቸውና በባዝራ ከተማ እያለፉ ሳለ ሰወች አገኙዋቸውና ያ አባ ኢስሀቅ, አሏህ በቁርአኑ" ለምኑኝ እቀበላችሁዋለሁና" ይላል፡፡ ነገር ግን እኛ አሏህን ለረጅም ሠአት እንለምነዋለን፡፡ ለለመነው ነገር ግን መልስ አይሠጠንም፡፡ የለመነውን ነገር አናገኝም ,አሏቸው፡:አቡ ኢስሀቅም እናንተ የባዝራ ሰወች ሆይ,
1➾አላህን ታውቁታላችሁ, መብቱን ግን አልጠበቃችሁለትም፡፡
2➾ቁርአንን ታነቡታላችሁ, ግን አትሠረበትም፡፡
3➾የአሏህን_መልክተኛ ሠለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንወዳለን ትላላችሁ, ግን አትከተሉም፡፡
4➾ሠይጣን ጠላታችሁ እንደሆነ ተነግሯችሁዋል, ግን እሡን ትከተላላችሁ፡፡
5➾ጀነትን እንፈልጋለን ትላላችሁ, ግን አልሰራችሁላትም፡፡
6➾ጀሀነብን እንፈራለን ትላላችሁ, ግን ወደ እሷ የሚያቃርብን ወንጀል ትሰራላችሁ፡፡
7,➾ሞት አይቀሬ ነው ትላላችሁ, ግን አልተዘጋጃችሁለትም::
✍️በነዚህ ምክንያቶች ልቦናችሁ ሞቷል፡፡
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ ➘➘
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬
ኢብራሂም ቢ.አድሀም ኩንያቸው አቡ ኢስሀቅ የተባሉ ታላቅ ታቢኢይ አሏህ ይማራቸውና በባዝራ ከተማ እያለፉ ሳለ ሰወች አገኙዋቸውና ያ አባ ኢስሀቅ, አሏህ በቁርአኑ" ለምኑኝ እቀበላችሁዋለሁና" ይላል፡፡ ነገር ግን እኛ አሏህን ለረጅም ሠአት እንለምነዋለን፡፡ ለለመነው ነገር ግን መልስ አይሠጠንም፡፡ የለመነውን ነገር አናገኝም ,አሏቸው፡:አቡ ኢስሀቅም እናንተ የባዝራ ሰወች ሆይ,
1➾አላህን ታውቁታላችሁ, መብቱን ግን አልጠበቃችሁለትም፡፡
2➾ቁርአንን ታነቡታላችሁ, ግን አትሠረበትም፡፡
3➾የአሏህን_መልክተኛ ሠለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንወዳለን ትላላችሁ, ግን አትከተሉም፡፡
4➾ሠይጣን ጠላታችሁ እንደሆነ ተነግሯችሁዋል, ግን እሡን ትከተላላችሁ፡፡
5➾ጀነትን እንፈልጋለን ትላላችሁ, ግን አልሰራችሁላትም፡፡
6➾ጀሀነብን እንፈራለን ትላላችሁ, ግን ወደ እሷ የሚያቃርብን ወንጀል ትሰራላችሁ፡፡
7,➾ሞት አይቀሬ ነው ትላላችሁ, ግን አልተዘጋጃችሁለትም::
✍️በነዚህ ምክንያቶች ልቦናችሁ ሞቷል፡፡
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ ➘➘
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
https://t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
👍1
سورة المجادلة
<unknown>
➲ውብ የረፋድ ቲላዋ
➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➛ቀልብህ ውስጥ ያለውን በሽታ በአለም ላይ አሉ የሚባሉ ዶክተሮች እንዲያስወግዱልህ ብትሯሯጥ እንደ ቁርአን ያለ ፈውስ በፍፁም አታገኝም።
♦️ሸይኽ ዑሰይሚን (ሸርሁ አልካፊያ አሻፊያህ 1/198)
{اللهم اجعل القرآن العظيم ربيع قلبي ونور صدري وجلاء همي وذهاب حزني…}
መልካም ቀን ይቺን ቁረአን የምደጋግማት ስለምወዳት ነው! በማስተንተን አዳምጧት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➻➻➻➻➻➻➻➻➻
➛ቀልብህ ውስጥ ያለውን በሽታ በአለም ላይ አሉ የሚባሉ ዶክተሮች እንዲያስወግዱልህ ብትሯሯጥ እንደ ቁርአን ያለ ፈውስ በፍፁም አታገኝም።
♦️ሸይኽ ዑሰይሚን (ሸርሁ አልካፊያ አሻፊያህ 1/198)
{اللهم اجعل القرآن العظيم ربيع قلبي ونور صدري وجلاء همي وذهاب حزني…}
መልካም ቀን ይቺን ቁረአን የምደጋግማት ስለምወዳት ነው! በማስተንተን አዳምጧት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
ትዕግስትና ትሩፋቶቹ !!
𝕬𝖇𝖚 𝖀𝖘𝖊𝖞𝖒𝖎𝖓
↪️አድስ ~ መሓደራህ
➺➺➺➺➺➺➺➺
👉ትዕግስት እና ትሩፋቶቹ !!!
📱በአሳይታ ዓሊ ኢብኑ አቢ ጧሊብ መስጂድ ግንባታ ግሩፕቀጥታ ስርጭት የተደረገ!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
@Asayta_Aliy_Ebnu_Abitolib_Mesjid
🎙በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
t.me/abuUseyminabdurehman
➺➺➺➺➺➺➺➺
👉ትዕግስት እና ትሩፋቶቹ !!!
📱በአሳይታ ዓሊ ኢብኑ አቢ ጧሊብ መስጂድ ግንባታ ግሩፕቀጥታ ስርጭት የተደረገ!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
@Asayta_Aliy_Ebnu_Abitolib_Mesjid
🎙በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
t.me/abuUseyminabdurehman
Forwarded from 【ኢብኑ ተይምያ የሱናው አንበሳ】 የሱንዮች መድረክ ቅድሚያ ለተሂድና ለሱና
☑️ሱንናን መከተል
➟➟➟➟➟➟➟
① ሰላም ነው። የፈለገ ኺላፍ ቢበዛ መፍተሔ እንዳለ ስለምታውቅየውስጥ ሰላም አለ። "እኛ ያም ይሄን ይላል፣ ይህም ይሄን ይላል። ግራ
ገባንኮ!" እያለ ሰላም ያጣ አላየህም?
② እርካታ ነው። ለሐቅ እንጂ ለማንም መወገን እንደሌለብህ ስለምትረዳሚዛናዊ በመሆን ትልቅ እርካታ አለ። ሱንናን ትቶ እዚያም እዚህም
እየረገጠ ሰው ሲከተል የዲን ጣእሙ፣ ለዛው የጠፋበት አላየህም?
③ ነፃነት ነው። ማንንም በጭፍን መከተል እንደሌለብህ ስለምታውቅየምትወዳቸውን ዐሊሞች እንኳን ታከብራቸዋለህ እንጂ "በገቡበት ልግባ፣በወጡበት ልውጣ" ብለህ የህሊና እስረኛ አትሆንም። ሱንናን ሳይሆንሰዎችን መለኪያ አድርጎ የሚያወግዙትን የሚያወግዝ፣ የሚያደንቁትንየሚያደንቅ የገደል ማሚቶ አላየህም?
④ ኩራት ነው። በቢድዐ ኮተት የማትሸማቀቅበት፣ አንገትህን ቀና አድርገህየምትጓዝበት የዚያ ጀግና ትውልድ ጎዳና ነው። በያዘው አቋም የማይተማመን፣ ውስጥ ለውስጥ የሚሽሎከሎክ መሽቁቅ አላየህም?
⑤ መድህን ነው። የፈለገ ፈተና ቢበዛ፣ የፈለገ መንገድ ቢረዝም ጫፍ ላይስኬት አለ።ቀና በል በሱንና!! የውስጥ ሰላም፣ የመንፈስ እርካታ፣ የአእምሮ ነፃነትታገኛለህ። ዛሬን አታፍርም። ነገም ትድናለህ።
✍️በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
➟➟➟➟➟➟➟
① ሰላም ነው። የፈለገ ኺላፍ ቢበዛ መፍተሔ እንዳለ ስለምታውቅየውስጥ ሰላም አለ። "እኛ ያም ይሄን ይላል፣ ይህም ይሄን ይላል። ግራ
ገባንኮ!" እያለ ሰላም ያጣ አላየህም?
② እርካታ ነው። ለሐቅ እንጂ ለማንም መወገን እንደሌለብህ ስለምትረዳሚዛናዊ በመሆን ትልቅ እርካታ አለ። ሱንናን ትቶ እዚያም እዚህም
እየረገጠ ሰው ሲከተል የዲን ጣእሙ፣ ለዛው የጠፋበት አላየህም?
③ ነፃነት ነው። ማንንም በጭፍን መከተል እንደሌለብህ ስለምታውቅየምትወዳቸውን ዐሊሞች እንኳን ታከብራቸዋለህ እንጂ "በገቡበት ልግባ፣በወጡበት ልውጣ" ብለህ የህሊና እስረኛ አትሆንም። ሱንናን ሳይሆንሰዎችን መለኪያ አድርጎ የሚያወግዙትን የሚያወግዝ፣ የሚያደንቁትንየሚያደንቅ የገደል ማሚቶ አላየህም?
④ ኩራት ነው። በቢድዐ ኮተት የማትሸማቀቅበት፣ አንገትህን ቀና አድርገህየምትጓዝበት የዚያ ጀግና ትውልድ ጎዳና ነው። በያዘው አቋም የማይተማመን፣ ውስጥ ለውስጥ የሚሽሎከሎክ መሽቁቅ አላየህም?
⑤ መድህን ነው። የፈለገ ፈተና ቢበዛ፣ የፈለገ መንገድ ቢረዝም ጫፍ ላይስኬት አለ።ቀና በል በሱንና!! የውስጥ ሰላም፣ የመንፈስ እርካታ፣ የአእምሮ ነፃነትታገኛለህ። ዛሬን አታፍርም። ነገም ትድናለህ።
✍️በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
t.me/IbnuTeymyaYesunawAmbesa
👍2
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
☑️ለሙስሊሟ እህቴ ማስታወሻ!
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
➧ኡሙል ዋሒድ ቢንት አል ቃድ አቡ አብዲላህ
➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬
➾አዎን!ዘንድሮ በእዉቀታቸዉ የመጠቁ ሴቶችን ማግኘቱ ሳይሆን ማሰቡ ብቻ ተስፍ ቢያስቆርጥም።የታሪክን ገፀ ወደ ኋላ ገልጦ በእዉቀት የመጠቁ ሴቶችን ማሰቡ ግን በሐሴት ያከንፍል። ታሪካቸዉ ሲታወስ ከዉስጥ የመነጨ ደስታ"ፏፏቴ"ፈጥሮ ሙሉ ሰዉነትን በእርካታ ያጥባል።
➾ዘንድሮ ሸይጣንና አበሮቹ ምለዉ ሲያበቁ በአማላይ አጀንዳ አጥረዉ ሴቶችን ወደ ሚጠፉበት አዉድ በሲኒማዎች አጋዥነት ብዙ ተራምደዋል።ድሮ ግን ሴቶች የእዉቀት ጋሻ የታጠቁ ፀኑ ነበሩና ኢብሊስና አጀንዳዉን አሽመድምደዉ ጥለዉታል።አንኮትኩተዉታል።
➾ዘንድሮ አማላይ አጀንዳዉ ሸዋጅ ገፀታን የተጎናፀፉ ከመሆኑ ጋር ሚናዉ ሴቶች መጥፍታቸዉን በማያዉቁበት አግባብ ሰይሞ እርከን በእርከን ማጥፍት ነዉ።
➾በዚህ ምስሉ በትክክል በማይገኝበት ሽዉራራ መንገድ ላይ ተሰይመዉ የሰለጠኑ መስሏቸዉ የሰየጠኑ፣ያደጉ መስሏቸዉ የወደሙ እህቶችሽን ማን ይቁጠራቸዉ?
➾ድሮ ግን ይህን ሸዋጁ ገፀታ በትክክል የተያቸዉ ብሩህ ልእልቶች ነበሩና በአማላይ አጀንዳዉ ጥሪ ቅኝ አልተገዙም?
➾በዚህ ደረጃ እድሜዋን ለድኗ ስጥታ፣ለድኗ ኖራ በዲን የሞተችዋ ልእልት ኡሙል ዋሒድ ቢንት አል ቃድ አቡ አብዲላህ ተጠቃሺ ነች።እቺህ አምበሳ ፣ልጁ ሳለች ነበር ቁርአንን በቃሏ ያጠናችዉ። የሻፍኢያን ፊቅህ ሳይረፍድ የታጠቀችዉ።የሷን ማንነት ባወሳበት ልዩ አንደበቱ አል ሐፊዝ አዝ_ዘሓቢይ ታሪኽ አል ኢስላም ላይ ተከታዩን ብሏል።
➾ከአባቷ ዘገባን አስተላልፍለች ኢስማኢል አልወረቃ፣አብዱል ጋፊር ቢን ሰለማህ ቁርአንንና የኢማሙ ሻፍዒይን ፊቅህ በቃሏ አጥንታ ሸምድዳለች ።ፈራኢድ አረበኛና ሌሎች ከሷ አስተላልፍለች።
➾የቃድህ አቢ አልሑሰይን ሙሐመድ ኢብን አህመድ ኢብን አልቃሲም መሓመሊይ እናት ነች።የወንድሙ ልጁ አህመድ ኢብን አብዲላህ እንዳለዉ፦ የሷ ስም ሱተይታ ይባላል።
➾ፊቂህን ከመጠቁ ሰዎች ምርጧ ነች። አቡበክር አል ቡርቃኒይ እንዳለዉ ቢንት አል መሐማሊይ ከታላቁ የሻፊኢያ ምሁር አሊ ኢብን አቢ ሑሬይራ ጋር ፈታዋ ትሰጥ ነበር። የሞተችዉም በወረሐ ረመዷን ነበር(ታሪኽ አል ኢስላም 26/607)
➾እህቴ!ተምሳሌት ማለት ይችህ ነች። ስለዚህ ወደ ሷ ዙሪ፣የህንድ አክተሮችን እርሺ እሷን ለመሆንም ተነሺ በድምሩ ኡሙ ዋሒድን አስታዉሺ!!!!
➧በኢብኑ ተይሚያ የሴቶች ለሴቶች ነሲሓ ፕሮግራም ላይ የቀረበች!
¶ለሙስሊሟ እህቴ ማስታወሻ ከሚለዉ መፀሃፍ የተወሰዴ
✍️ኡሙ ዑሰይሚን ቢንት አራጋዉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
➧ኡሙል ዋሒድ ቢንት አል ቃድ አቡ አብዲላህ
➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬
➾አዎን!ዘንድሮ በእዉቀታቸዉ የመጠቁ ሴቶችን ማግኘቱ ሳይሆን ማሰቡ ብቻ ተስፍ ቢያስቆርጥም።የታሪክን ገፀ ወደ ኋላ ገልጦ በእዉቀት የመጠቁ ሴቶችን ማሰቡ ግን በሐሴት ያከንፍል። ታሪካቸዉ ሲታወስ ከዉስጥ የመነጨ ደስታ"ፏፏቴ"ፈጥሮ ሙሉ ሰዉነትን በእርካታ ያጥባል።
➾ዘንድሮ ሸይጣንና አበሮቹ ምለዉ ሲያበቁ በአማላይ አጀንዳ አጥረዉ ሴቶችን ወደ ሚጠፉበት አዉድ በሲኒማዎች አጋዥነት ብዙ ተራምደዋል።ድሮ ግን ሴቶች የእዉቀት ጋሻ የታጠቁ ፀኑ ነበሩና ኢብሊስና አጀንዳዉን አሽመድምደዉ ጥለዉታል።አንኮትኩተዉታል።
➾ዘንድሮ አማላይ አጀንዳዉ ሸዋጅ ገፀታን የተጎናፀፉ ከመሆኑ ጋር ሚናዉ ሴቶች መጥፍታቸዉን በማያዉቁበት አግባብ ሰይሞ እርከን በእርከን ማጥፍት ነዉ።
➾በዚህ ምስሉ በትክክል በማይገኝበት ሽዉራራ መንገድ ላይ ተሰይመዉ የሰለጠኑ መስሏቸዉ የሰየጠኑ፣ያደጉ መስሏቸዉ የወደሙ እህቶችሽን ማን ይቁጠራቸዉ?
➾ድሮ ግን ይህን ሸዋጁ ገፀታ በትክክል የተያቸዉ ብሩህ ልእልቶች ነበሩና በአማላይ አጀንዳዉ ጥሪ ቅኝ አልተገዙም?
➾በዚህ ደረጃ እድሜዋን ለድኗ ስጥታ፣ለድኗ ኖራ በዲን የሞተችዋ ልእልት ኡሙል ዋሒድ ቢንት አል ቃድ አቡ አብዲላህ ተጠቃሺ ነች።እቺህ አምበሳ ፣ልጁ ሳለች ነበር ቁርአንን በቃሏ ያጠናችዉ። የሻፍኢያን ፊቅህ ሳይረፍድ የታጠቀችዉ።የሷን ማንነት ባወሳበት ልዩ አንደበቱ አል ሐፊዝ አዝ_ዘሓቢይ ታሪኽ አል ኢስላም ላይ ተከታዩን ብሏል።
➾ከአባቷ ዘገባን አስተላልፍለች ኢስማኢል አልወረቃ፣አብዱል ጋፊር ቢን ሰለማህ ቁርአንንና የኢማሙ ሻፍዒይን ፊቅህ በቃሏ አጥንታ ሸምድዳለች ።ፈራኢድ አረበኛና ሌሎች ከሷ አስተላልፍለች።
➾የቃድህ አቢ አልሑሰይን ሙሐመድ ኢብን አህመድ ኢብን አልቃሲም መሓመሊይ እናት ነች።የወንድሙ ልጁ አህመድ ኢብን አብዲላህ እንዳለዉ፦ የሷ ስም ሱተይታ ይባላል።
➾ፊቂህን ከመጠቁ ሰዎች ምርጧ ነች። አቡበክር አል ቡርቃኒይ እንዳለዉ ቢንት አል መሐማሊይ ከታላቁ የሻፊኢያ ምሁር አሊ ኢብን አቢ ሑሬይራ ጋር ፈታዋ ትሰጥ ነበር። የሞተችዉም በወረሐ ረመዷን ነበር(ታሪኽ አል ኢስላም 26/607)
➾እህቴ!ተምሳሌት ማለት ይችህ ነች። ስለዚህ ወደ ሷ ዙሪ፣የህንድ አክተሮችን እርሺ እሷን ለመሆንም ተነሺ በድምሩ ኡሙ ዋሒድን አስታዉሺ!!!!
➧በኢብኑ ተይሚያ የሴቶች ለሴቶች ነሲሓ ፕሮግራም ላይ የቀረበች!
¶ለሙስሊሟ እህቴ ማስታወሻ ከሚለዉ መፀሃፍ የተወሰዴ
✍️ኡሙ ዑሰይሚን ቢንት አራጋዉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
👍1
Forwarded from 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
✍️ወንዶች መልእክት አለን
በጥሩ እዘዙ ከመጥፎ ከልክሉ!!
➴ውድ አባት❗️
➴ውድ ወንድም ❗️
➴ውድ ባል❗️
➴ውድ አሳዳጊ❗️
ሽቶ የተቀባችን ሴት ከቤተ እንድትወጣ እንዳትፈቅድረሱል ሽቶ የተቀባች ሴት መስጅድ እንዳትሳተፍ ሲሉ አዘዋልና ቤቷ እስክትገባም ዝሙት እየፈፀመች እንደሆነ ነው።
ራስህም ደግሞ ሱናውን ጠብቅ ሱሪህን አሳጥር እንደ አለሌ ሱሪህን እየጎተትክ በሙዚቃ መሳሪያ (ድቤ) አትዝለል❌አደብ ይኑረን!!!
✍(IbnuAdem)🗓8/10/10
➾ሸር ለማመለከተዉ ሁሉ!
https://t.me/https_Asselefya1
በጥሩ እዘዙ ከመጥፎ ከልክሉ!!
➴ውድ አባት❗️
➴ውድ ወንድም ❗️
➴ውድ ባል❗️
➴ውድ አሳዳጊ❗️
ሽቶ የተቀባችን ሴት ከቤተ እንድትወጣ እንዳትፈቅድረሱል ሽቶ የተቀባች ሴት መስጅድ እንዳትሳተፍ ሲሉ አዘዋልና ቤቷ እስክትገባም ዝሙት እየፈፀመች እንደሆነ ነው።
ራስህም ደግሞ ሱናውን ጠብቅ ሱሪህን አሳጥር እንደ አለሌ ሱሪህን እየጎተትክ በሙዚቃ መሳሪያ (ድቤ) አትዝለል❌አደብ ይኑረን!!!
✍(IbnuAdem)🗓8/10/10
➾ሸር ለማመለከተዉ ሁሉ!
https://t.me/https_Asselefya1
ሙስሊሞች በአመፀኞች ከመመሳሰል ማስጠንቀቅ
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
▪خُطْبَةُ الْجُمُعَةِ
➧የጁሙዓ ኹጥባ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
▪تحذير المسلمين عن التشبه بالمجرمين
☑️ሙስሊሞች በአመፀኞች ከመመሳሰል ማስጠንቀቅ!!
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅يوم الجمعة 3 من شهر ربيع الثاني/1444)
🎙 أبو ريس محمد بن إمام آل إمام
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6487
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6487
➧የጁሙዓ ኹጥባ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️
▪تحذير المسلمين عن التشبه بالمجرمين
☑️ሙስሊሞች በአመፀኞች ከመመሳሰል ማስጠንቀቅ!!
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅يوم الجمعة 3 من شهر ربيع الثاني/1444)
🎙 أبو ريس محمد بن إمام آل إمام
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6487
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6487
Forwarded from قَنَاةُ أَبِي رَيِّسٍ لِنَشْرِ السُّنَّةِ
عشرون نصيحة لأختي قبل زواجها
20 ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት
አፕልኬሽን
በ play store ተለቋል
በዚህ ሊንክ ገብታቹህ አዉርዱት
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hussenapp.twentyadvice
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hussenapp.twentyadvice
20 ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት
አፕልኬሽን
በ play store ተለቋል
በዚህ ሊንክ ገብታቹህ አዉርዱት
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hussenapp.twentyadvice
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hussenapp.twentyadvice
Google Play
20 ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት - Apps on Google Play
Ishrune Nasiha Liuhti is an app that contains 20 useful tips for Muslim women to know before marriage.
Audio
↪️ አዲስ ሙሀደራ
➖➖➖➖➖➖
♦️የሙሀደራው ርዕስ
➫➫➫➫➫➫➫➫
🌐«ውዱ ነብያችን ሴቶችን በተመለከተ ያስተላለፋት ወስያ ተዳሶበታል።»
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➖➖➖➖➖➖
♦️የሙሀደራው ርዕስ
➫➫➫➫➫➫➫➫
🌐«ውዱ ነብያችን ሴቶችን በተመለከተ ያስተላለፋት ወስያ ተዳሶበታል።»
🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
👍1