💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.63K subscribers
1.29K photos
494 videos
125 files
5.17K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
ሙሓደራ 72 ሲሳይን የማግኛ መንገዶች በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር አልአሩሲ አል-አይመሮ المحاضرة…
በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሀሰን አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁሏህ)
  ♦️ቆየት ካሉ ሙሃደራዎች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱

 ▪️ أَسْبَابُ نَيْلِ الأَرْزَاقِ

ሲሳይን የማግኛ መንገዶች

♦️እርዚቅ የማገኘት ምክንያቶች
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘

በአላህ ማመንህ እርዚቅን ይጨምርልሃል!
በአላህ ላይ ስትመካ አላህ እርዚቅህን ይጨምርልሃል!
ሶብር ማድረግ እርዝቅን ይጨምርልሃል
ዱአ ስታደርግ እርዚቅህን አላህ ይጨምርልሃል!
አላህን በማመስገንህ እርዚቅህ ይጨምራል!
እስቲግፋርን ማብዛት እርዚቅን ይጨምርልሃል!
ዝምድናን ስቀጥል እርዚቅህ ይጨምራል!
አንተ ስትሰጥ አላህ ላንተ ይሰጥሀል!
ሀጅን እና ኡምራ ስታደርግ እርዚቅህ ይጨምራል!
ስታገባ እርዚቅህ ይጨምራል!
በጧት ወጥተህ እርዚቅህን ስትፈልግ አላህ እርዚቅህን ይጨምርልሃል!

🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ኡመር ሐሰን  አልአሩሲ አል-አይመሮ (ሀፊዘሁላህ)
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➡️ሙግት የዒልምን በረካህ ያሳጣል!!
➠➠➠➠➠➠➠➠➠➠➠➠➠➠

ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን رحمه الله እንዲህ ብለዋል፦

《ደረቅ ሙግትን የተቸረ ማንኛውም ሰው በአብዛኛው የእውቀትን በረከት ይነፈጋል፤ ምክኒያቱም አብዛኛው ሙግተኛ የሚያቅደው የራሱን አቋም ለመርዳት ብቻ ነው። በዚህም የዒልምን በረካህ ያጣል። እዉነትን ለፈለገ ሰዉ ግን ሐቅ ቀላል እና ለመረዳትም የቀረበ ነው፤ ግልጽ ነዉና ብዙ ክርክርን አይፈልግም። ስለዚህም ለቢድዓቸው የሚሞግቱ የቢድዓህ አራማጆች ዒልማቸዉ በረካህ የጎደለውና ጥቅም የሌለው ሆኖ ታገኛለህ። የተጨበጠ ነገር ላይ ላይደርሱ እንዲሁ ይሞግታሉ፤ ይከራከራሉ! እውነታም ላይ አይደርሱም።》

(የሱረቱ'ል-በቀራህ ተፍሲር 2/444)

الجدل سبب لحرمان بركة العلم
قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله : "ما من إنسان في الغالب أعطي الجدل إلا حرم بركة العلم ؛ لأن غالب من أوتي الجدل يريد بذلك نصرة قوله فقط ، وبذلك يحرم بركة العلم ..
أما من أراد الحق ؛ فإن الحق سهل قريب ، لا يحتاج إلى مجادلات كبيرة ؛ لأنه واضح ..
ولذلك تجد أهل البدع الذين يخاصمون في بدعهم علومهم ناقصة البركة لا خير فيها ، وتجد أنهم يخاصمون ويجادلون وينتهون إلى لا شيء ! .. لا ينتهون إلى الحق . "
( تفسير سورة البقرة / ج2 / ص 444 )

➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/abuUseyminabdurehman
https://t.me/abuUseyminabdurehman
♦️آداب خروج المرأة من البيت

قَـالَ ابْـنُ المُلَـقَّن رحمه الله تعالى : قَـالَ بَعْـضُ الحُكَـمَاءِ :

❍ لَا تَخْـرُجُ المَـرْأَةُ إِلَّا بِخَـمْسَةِ شُـرُوطٍ :

1⃣ أَنْ يَكُونَ ذَلِكَ لِضَرُورَةٍ.

2⃣ أَنْ تَلْبِسَ أَدْنَى ثِيَابِهَا.

3⃣ أَنْ لَا يَظْهَرَ عَلَيْهَا الطِّيبْ، وَمَا فِي مَعْنَاهَا مِنْ بَخُورٍ.

4⃣ أَنْ يَكُونَ خُرُوجُهَا فِي طَرَفَيْ النَّهَارِ.

5⃣ أَنْ تَمْشِي فِي طَرَفَيْ الطُّرُوقَاتِ دُونَ وَسَطِهَا لِئَلَّا تَخْتَلِطُ بِالرِّجَالِ.

📕 "الإِعْلاَم بِفَوَائِد عُمْدَة الأَحْكَام" (٢٣٠/٢) ].

https://t.me/menhaj_asselefya
ጋብቻ
ሐጂ መሐመድ ወሌ
♦️ቆየት ካሉ ሙሀደራዎች
➱➱➱➱➱➱➱➱➱➱

ጋብቻ

♦️ጣፍጭ ሙሓደራ! ወጣቱ ያለበት ሁኔታ የተዳሰሰበት ቁም-ነገር በፈገግታ ታጅቦ ይከታተሉ…!

በፈገግታ ጀምረው በፈገግታ ይጨርሱታል!

🎙በሸይኽ ሙሐመድ ወሌ
(ረሒመሁላሁ ተዓላህ)

➘➘➘➘➘➘➴➴➴➴➴➴➴➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
➡️አድስ ሙሐደራ
▱▰▱▰▱▰▱

➧ለምን ቅድሚያ ለተዉሒድ እንላለን!

📲በጃማ ደጎሎ ሰለፍዬች መርከዝ ግንባታ ግሩፕ ቀጥታ ስርጭት የተደረገ!


🎙በኡስታዝ ሁሰይን ዓሊ
حفظه الله

⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩⇩
https://t.me/Jamadegolo
https://t.me/Jamadegolo
በልዩነት ጊዜ
abdu shikur abu fewzan
🌅ልዩነት ጊዜ እንደዚሁም በፊትና ጊዜ
ምን ማድረግ አለብን?

🎙አብዱ ሽኩር አቡ ፈዉዛን

t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
Audio
♦️ تلاوة من سورة الفرقان
♦️ القارئ: #عبدالله_خلطي
•••━══❁✿❁══━•••
የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል።

➡️በኔ ላይ አንድ ሶላት ያወረደ አላህ በሱ ላይ በአስር እጥፍ አድርጎ ያወርድበታል ።
📚 رواهُ مسلم.
አዲስ የኪታብ ቂርአት


➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ ስላለቀ በሱ ቦታ ይህንን ኪታብ የምንጀምር ይሆናል። በአላህ ፍቃድ የፊታችን ሰኞ ደርሱ ስለሚጀመር ከወዲሁ ኪታቡን አዘጋጁ።

📚ኪታቡን በ pdf ለማግኘት
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/7241
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/7241

♦️በተጨማሪ

▪️በወንዶችም በሴቶችም በኩል የሙራጀአ ፕሮግራም ይኖራል።
▪️ለሁሉም እንዲመች የደርሱ ደቂቃ ከወትሮው የቀነሰና ያነሰ ይሆናል።
▪️በደርሱ መሰረት በየእለቱ አስተማሪ ጥያቄዎች እየተዘጋጀ ይቀርባል።


http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
♦️➲ጠፈተሻል ከቦታሽ‼️

ጠፍተሻል ከቦታሸ እህቴ ምን ነካሽ
ኢማንሽ ደብዝዟል አኼራን እረሳሽ?

አላህ ያዘዘሽን መስራት ዘንግተሻል
የከለከለሽን አብዝተሽ ወደሻል

የነበረሽ ሀያዕ በቅፅበት ተገፏል
ወንጀልን መዳፈር ላንቺ ቀላል ሆኗል

ሚዲያ ላይ ወጥተሸ በሀጃ አሳበሽ
አጅነቢን ማውራት ኧረ እንዴት ቀለለሽ

የሆነ ያልሆነውን ጥያቄን ደርድረሽ
አንዱን ሲፈታልሽ ሌላ እያስከተተልሽ

በሚዲያ ወጥተሽ ወንዱን መፈተንሽ
ለራስሸም ቀለሽ እሱንም ማቅለልሽ
ሳይደርሱብሽ ደርሰሽ እንዲህ ማስቸገርሽ
አላማው ይህ ነበር ሚዲያ መክፈትሽ

ተይ ተመለሽ እህቴ አላህን እንፍራው
እንዲህ ምንሆንበት እደሜያችን ስንትነው
ከ60 ና 70 አመት አያልፍም አብዛኛው

ለአንድ ቀን ቢይዝሽ ከባድ እራስምታት
የት መሄጃ አለሽ ትችያለሽ መግታት ?
አላህ ካላገራው አይደለም ያንቺ መብት

ሞትም እንደዚህ ነው አይቀርም መምጣቱ
ይመጣል የውመል ሀሽር የምንቆምበት ያቺን ቀን ከፊቱ

ሂጃብሽን ለብስሽ ሀራሙን በር ዘግተሽ
ግን ሚዲያ ወጥተሽ ወንድምሽን ፈተንሽ
ይሄን ድብቅ ወንጀል ምን አደፋፈረሽ
ከትላንቱ ቦታሽ ከሚያምረው ባህሪሽ
ዛሬ ምን ተገኘ እንዲህ ወርደሽ ልይሽ


♦️እህቴ ልምከርሽ

ያዢው ሸሪዐሽን አላህ የ ሰጠሽን
በቁርዐን በሀዲስ ነስ የመጣልሽን

ሀያዕሽ አይጥፋ ጠብቂው እባክሽ
ሀቂቃ ኢስላምሽ ነው ትልቅ ስጦታሽ
ከሰዎች መርጦሽ አላህ ላንቺ ሰጠሽ
ታዲያ ይሄን ጌታ ለምን ማመፅ ፈለግሽ
ተይ ተውበት አድርገሽ ዛሬውኑ ተመለሽ
-------------------------------------------------
ከሚዲያ ፊትና እራስሽን አውጪ
በሀራም መንገድ ላይ መቼም አትስመጪ


👉አጅነቢን አታውሪ በሀራም መንገድ ላይ
ሀራም ላይ ተዘፍቀሽ ሚዲያ ላይ አትዋይ‼️

https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
{ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيّ يَا أَيّهَا…
القارئ سعيد الخطيب |س الأحزاب
▪️وَإِذَا قُرِئَ ٱلْقُرْءَانُ فَٱسْتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُون

♦️ቁርኣንን በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡
عن أبي ذر الغفاري رضي الله عنه ،
أن رسول الله ﷺ قال :


((يُصْبِحُ عَلَى كُلِّ سُلَامَى مِنْ أحَدِكُمْ صَدَقَةٌ ،
فَكُلُّ تَسْبِيحَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَحْمِيدَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَهْلِيلَةٍ صَدَقَةٌ ، وَكُلُّ تَكْبِيرَةٍ صَدَقَةٌ ،
وَأمْرٌ بِالمَعْرُوفِ صَدَقَةٌ ، وَنَهْيٌّ عَنِ المُنْكَرِ صَدَقَةٌ ،
وَيُجْزِئُ مِنْ ذَلِكَ رَكْعَتَانِ يَرْكَعُهُمَا مِنَ الضُّحَى))

📚رواه مسلم.
♦️አላህን ማወቅ
➻➻➻➻➻➻➻

አላህ ማን ነው
➱➱➱➱➱➱

♦️ثُمَّ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ تَمَامًا عَلَى الَّذِي أَحْسَنَ وَتَفْصِيلًا لِّكُلِّ شَيْءٍ وَهُدًى وَرَحْمَةً لَّعَلَّهُم بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ يُؤْمِنُونَ

➲ከዚያም ለሙሳ በዚያ መልካም በሠራው ላይ (ጸጋችንን) ለማሟላት ነገርንም ሁሉ ለመዘርዘር መጽሐፉን (ለእስራኤል ልጆች) መሪና እዝነት ይኾን ዘንድ ሰጠነው፡፡ እነርሱ በጌታቸው መገናኘት ሊያምኑ ይከጀላልና፡፡አል አንዓም 154

♦️وَهَٰذَا كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ مُبَارَكٌ فَاتَّبِعُوهُ وَاتَّقُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ

ይህም ያወረድነው የኾነ የተባረከ መጽሐፍ ነው፡፡ ተከተሉትም፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ (ከክህደት) ተጠንቀቁ፡፡ አል አንዓም 155

ይህ አንቀፅ ቁረአን የአላህ ቃል ለመሆኑ እና ከእርሱ የወረደ ለመሆኑም ማስረጃ ነው።

♦️أَن تَقُولُوا إِنَّمَا أُنزِلَ الْكِتَابُ عَلَىٰ طَائِفَتَيْنِ مِن قَبْلِنَا وَإِن كُنَّا عَن دِرَاسَتِهِمْ لَغَافِلِينَ

«(ያወረድነውም) መጽሐፍ የተወረደው ከፊታችን በሁለቱ ጭፍሮች ላይ ብቻ ነው፡፡ እኛም ከንባባቸው ዘንጊዎች ነበርን» እንዳትሉ ነው፡፡ አል አንዓም 156

ይህ ቁረአን የመካ አጋሪዎች ይቅርና አይሁዶችንም ነሷራዎችንም የሚመለከት ለአለማት እዝነት የወረደ መፅሀፍ መሆኑን አላህ አበክሮ ገለፀ። ቁረአን በነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ላይ በወረደበት ወቅት የአረብ አጋሪዎች፣ የሁዳዎች፣ ነሷራዎች ከሰውም አልፎ ጅኖች ነበሩ። ይህ የቁረአን መልዕክት ለሰው ልጅ እና ለጅኖች ባጠቃላይ ወረደ።

♦️ أَوْ تَقُولُوا لَوْ أَنَّا أُنزِلَ عَلَيْنَا الْكِتَابُ لَكُنَّا أَهْدَىٰ مِنْهُمْ ۚ فَقَدْ جَاءَكُم بَيِّنَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ ۚ فَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن كَذَّبَ بِآيَاتِ اللَّهِ وَصَدَفَ عَنْهَا ۗ سَنَجْزِي الَّذِينَ يَصْدِفُونَ عَنْ آيَاتِنَا سُوءَ الْعَذَابِ بِمَا كَانُوا يَصْدِفُونَ

ወይም «እኛ መጽሐፍ በእኛ ላይ በተወረደ ኖሮ ከእነሱ ይበልጥ የተመራን እንኾን ነበር» እንዳትሉ ነው፡፡ ስለዚህ ከጌታችሁ ግልጽ ማስረጃ፣ መምሪያም፣ እዝነትም በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ በአላህም አንቀጾች ካስተባበለና ከእርሷም ከዞረ ሰው ይበልጥ በዳይ ማን ነው እነዚያን አንቀጾቻችንን የሚተውትን ይተውት በነበሩት ምክንያት ብርቱን ቅጣት በእርግጥ እንቀጣቸዋለን፡፡አል አንዓም 157

ይህ አንቀፅ ደግሞ ቁረአን ከአላህ የተወረደ የመጨረሻ መፅሀፍ እንደሆነ ለአለማት እዝነት በመሆኑ ማንም ሰው ሊያስተባብለው እንደማይገባ ይገልፃል። በተጨማሪ በእኛ ላይ ቢወረድ ኖሮ እያሉ ምክንያት የሚደረድሩ ሰዎች ምክንያት እንደማይሰጣቸው እና ይልቁንም በቁርአን መመሪያ ካልተመሩ ብርቱ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው ያስጠነቅቃል

♦️قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ ۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُم مَّرْجِعُكُمْ فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ

▪️በላቸው «እርሱ (አላህ) የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር (በስተቀር)ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን!! ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ (ክፉን) አትሠራም፡፡ ተሸካሚም (ነፍስ) የሌላይቱን ሸክም (ኃጢአት) አትሸከምም፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ወዲያውም በእርሱ ትለያዩበት የነበራችሁትን ሁሉ ይነገራችኋል፡፡» አል አንዓም 164

➲የመካ አጋሪዎች የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም "አንድ አመት የአንተን ጌታ እንገዛ አንድ አመት የእኛን ጌቶች ተገዛ" ብለው ጥያቄ አቅርበውላቸው ነበር። አላህ ደግሞ እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲሆን ከአላህ ሌላ ጌታ እፈልጋለሁን? የሚል ምላሺ እንድሰጡ አዘዛቸው። እያንዳንዱ ነፍስ ለሰራው መጥፎ ስራ ተጠያቂው እራሱ ይሆናል። ማንም የማንንም ሀጢያት አይሸከምም። የአባት ሀጢያት ወደ ልጅ ይተላለፋል የሚባል ነገር በኢስላም አይሰራም። ሁሉም ፍጡር የምፅአት ቀን ወደ ጌታችን አላህ ይመለሳል። እዚህ ምድር ላይ ስንለያይበት በነበሩ ጉዳዮች ላይ አጠቃላይ ፍርድ አላህ ይሰጣል

♦️رَّبُّكُمْ أَعْلَمُ بِمَا فِي نُفُوسِكُمْ ۚ إِن تَكُونُوا صَالِحِينَ فَإِنَّهُ كَانَ لِلْأَوَّابِينَ غَفُورًا

ጌታችሁ (አላህ)በነፍሶቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ አዋቂ ነው፡፡ ታዛዦችም ብትኾኑ (በመሳሳትም ብታጠፉ) እርሱ ለተመላሾች መሓሪ ነው፡፡ አል ኡስራዕ 25

አላህ የውስጥ አዋቂነቱንና ከወንጀላቸው ለተመለሱም መሀሪ መሆኑን ተናገረ።

♦️رَّبُّكُمُ الَّذِي يُزْجِي لَكُمُ الْفُلْكَ فِي الْبَحْرِ لِتَبْتَغُوا مِن فَضْلِهِ ۚ إِنَّهُ كَانَ بِكُمْ رَحِيمًا

ጌታችሁ (አላህ) ያ ከችሮታው ትፈልጉ ዘንድ መርከቦችን በባሕር ለይ ለእናንተ የሚነዳላችሁ ነው፡፡ እነሆ እርሱ ለናንተ አዛኝ ነውና፡፡ አል ኢስራዕ 66


✍️ኢንሻአላህ ይቀጥላል

አላህን ማወቅ ከሚለው ከሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ!

♦️ክፍል አንድን ለማገኘት

➷➷➷➘➘➘➷➷➴➴➴➘➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy/10460
➚➚➚➚➶➶➶➶➶➹➹➹➹

ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ ሺ ር
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy