💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
9.59K subscribers
1.29K photos
494 videos
125 files
5.17K links
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው።

👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው።

💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Download Telegram
▪️اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ عِلْمًا نَافِعًا، وَرِزْقًا طَيِّبًا، وَعَمَلاً مُتَقَبَّلاً. (إذا أصبح)

‹‹ኣላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን, መልካም የሆነ ሲሳይን, ተቀባይነት ያለውን ተግባርን እጠይቅሃለው፡፡››-
✍️አድስ _ተከታታይ ፁሁፍ !

የመንሃጅ ግልፅነት
እና
ደዕዋን ለማስፋፋት ያለው አስተዋፅኦ

✍️በኡስታዝ ሙሀመድ አህመድ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁሏህ
የተዘጋጀውን ፁሁፍ ኢንሻ አላህ በዚህ ቻናል በተከታታይ የምንለቅላችሁ መሆኑን እናበስራለን ።

ተቀላቀሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/abumahi13
↪️አቢ ሙሳ አላህመልካም ስራውን ይውደድለትና እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ እንድህ ብለዋል

➡️ሶስት አይነት ሰዎች ጀነት አይገቡም!!
▪️አስካሪ መጠጥ አዘውታሪ
▪️ዝምድና ቆራጭ
▪️ሲህር እውነት ነው ባይ

📚رواه أحمد وٱبْنُ حِبّٓان في صحيحه
سورة الزمر
أضواء القرآن adwaaalquran
🔹 تلاوة من سورة الزمر

📚 القارئ عبدالمجيد الأركاني
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
➲መንዙማ ➬➬➬➬➬ ➢ክፍል አምስት ➧ልብ በሉ በዚህ ግዜ አማልክት ተብለውም አልተጠሩም። ሸይጧን ግቡን ለማሳካት ሩቅ ነው የሚያልመው።ከዚያም ይህ ትውልድ አልፎ ሌላ ትውልድ ሲተካና፣እውቀትም ሲጠፋ “አባቶቻችሁ ዝናብ ሲቸግራቸው እነሱን ነበር የሚጠይቁት” ብሎ ታላቁ ወጥመዱ ውስጥ ከተታቸው። ከዚያም ተቀበሉት። በዚህም ምክንያት አላህ ለምድር ህዝቦች የመጀመርያውን መልክተኛ ኑሕን (ዐለይሂ…
➲መንዙማ
➫➫➫➫➫➫

ክፍል ስድስት


➧ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ወደ ምን አይነት ሰዎች ነበር የተላኩት?


➲ሁሉም ነብይ ወደ የህዝቡ ሲላክ ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (ግን ባጠቃላይ ለአለማት እዝነት ተደርገው ነው የተላኩት።ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ለምን አይነት ህዝቦች እንደተላኩ ማወቃችን ወሳኝ ነጥብ ነው።
ምክንያቱም ዛሬ አብዛኞች የነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (ተከታዮች ነን እያሉ በተግባር ግን ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (የተዋጓቸውን የነ አቡ ጀህልን መንገድ ሲከተሉ ይታያሉና።


➧ከላይ “የሰው ልጆች እንዴት አላህ ላይ ማጋራት ጀመሩ” የሚለውን ዋና ነጥብ
አይተን ነበር። በነጥቡ ላይ የሺርክን አደገኝነት እና የመጀመርያው ሺርክ በምን ምክንያት እና በማን ሰባኪነት እንደተፈጸመ አይተናል። አሁን ደግሞ ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (ለምን አይነት ሰዎች ተልከው እንደነበር ማወቃችን የሺርክ አደገኝነት አውቀን በአላህ ፍቃድ ከባድ ጥንቃቄ እንድናደርግ ያግዘናል፣ ይረዳናል።

ነብዩ ሙሐመድ (صلى الله عليه وسلم (የተላኩባቸው ህዝቦች ሐጅ የሚፈጽሙ፣ ምጽዋት የሚለግሱ እና ሌሎችንም ስራዎች የሚተገብሩ ነበሩ። ግና ይህ ተግባራቸው እስልምና ውስጥ አላስገባቸውም። ምክንያቱም አምልኮ ሲፈጽሙ በአላህ ላይ አጋርን ይጨምሩ ነበርና። በዚህም ነው ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (የተጋደሏቸው።

ነብዩ (صلى الله عليه وسلم (የተላኩባቸው ህዝቦች አላህ ብቸኛው የሁሉ ፈጣሪ፣ ሁሉን አስተናባሪ፣ ሲሳይ ሰጪ መሆኑን ያምኑ ነበር። ለዚህም የሚከተሉት የቁርኣን አንቀጾች ግለጽ ማስረጃ ናቸው።

وَلَئِن سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَسَخَّرَ الشَّمْسَ وَالْقَمَرَ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ

ከሰማይም ውሃን ያወረደና በእርሱም ምድርን ከሞተች በኋላ ሕያው ያደረጋት ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው “አላህ ነው” ይሉሃል። “ምስጋና ለአላህ ነው” በላቸው። ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም። አንከቦት 61

وَلَئِن
سَأَلْتَهُم مَّنْ خَلَقَهُمْ لَيَقُولُنَّ اللَّهُ ۖ فَأَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ

ማን እንደፈጠራቸውም ብትጠይቃቸው “በእርግጥ አላህ ነው” ይላሉ። ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ይዞራሉ?አዙህሩፍ 87

قُل لِّمَنِ الْأَرْضُ وَمَن فِيهَا إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ●قُلْ مَن رَّبُّ السَّمَاوَاتِ السَّبْعِ وَرَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ●قُلْ مَن بِيَدِهِ مَلَكُوتُ كُلِّ شَيْءٍ وَهُوَ يُجِيرُ وَلَا يُجَارُ عَلَيْهِ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ●سَيَقُولُونَ لِلَّهِ ۚ قُلْ فَأَنَّىٰ تُسْحَرُونَ
“ምድርና በውስጥዋ ያለው ሁሉ የማን ነው? የምታውቁ ብትሆኑ (ንገሩኝ)” በላቸው።“በእርግጥ የአላህ ነው” ይሉሃል። “ታዲያ አትገሰጹምን?”በላቸው። “የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው?” በላቸው። “በእርግጥ አላህ ነው” ይሉሃል። “እንግዲያ አትፈሩትምን?” በላቸው። የነገሩ ሁሉ ግዛት በእጁ የሆነ እርሱ የሚጠብቅ በእርሱ ላይ የማይጠበቅ ማን ነው? የምታውቁ እንደሆናችሁ (መልሱልኝ)” በላቸው። “በእርግጥ አላህ ነው” ይሉሃል። “ታዲያ እንዴት ትታለላላችሁ?” በላቸው። [አልሙእሚኑን፡ 84-89]

📚መንዙማ ከሚለው ከኡስታዝ ሳዳት ከማል ኪታብ የተወሰደ

ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉

ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselfya
https://t.me/https_Asselfya
◾️‏قال الإمام ابن القيم رحمه الله :
💦ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል

【"من طلب العلم ليحيى به الاسلام فهو من الصديقين ودرجته بعد درجة النبوة"】
እስልምናን ህያውና የበላይ ለማድረግ አስቦ እውቀትን የሚፈልግ ሰው እውነተኞች ተብለው ከተመሰከረላቸው ባሮቹ ይመደባል። ጀረጃውም ከነብይነት በኋላ ያለው የሱ ይሆናል።

📚مفتاح دار السعادة (1/ 121)
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም


➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን

☑️ የኢማን ትርጉም
☑️ አርካኑል ኢማን

ክፍል ⑨


🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
Audio
◾️ወሳኝ ጥንቃቄ ለዲን ተማሪዎች


የምትማርበትን ኡስታዝ፦
☑️ አቂዳውንና
☑️ መንሀጁን ጠንቅቀህ እወቅ


➡️ ይህ እውቀት ስጋህ፣ ደምህና ህይወትህ ነውና ከማን እንደምትወስደው በትኩረት አጢን

🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
لِّيَعْلَمَ أَن قَدْ أَبْلَغُوا۟ رِسَٰلَٰتِ رَبِّهِمْ وَأَحَاطَ بِمَا لَدَيْهِمْ وَأَحْصَىٰ كُلَّ شَىْءٍ عَدَدًۢا
እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር ዕውቀቱ የከበበና ነገሩንም ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ሲኾን የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መኾናቸውን ያውቅ ዘንድ (ጠባቂ ያደርጋል)፡፡
=============
Audio
➡️ የጅሙአ ቀን ምን ያስታውሰናል⁉️

🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
﴿وَأَنِ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ يُمَتِّعْكُمْ مَتَاعًا حَسَنًا﴾.
﴿ فَخَلَفَ مِن بَعدِهِم خَلفٌ أَضاعُوا الصَّلاةَ وَاتَّبَعُوا الشَّهَواتِ فَسَوفَ يَلقَونَ غَيًّا
﴿فَاصْبِرْ عَلَى مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ غُرُوبِهَا وَمِنْ آنَاءِ اللَّيْلِ فَسَبِّحْ وَأَطْرَافَ النَّهَارِ لَعَلَّكَ تَرْضَى﴾.