ሴት ልጅ በከንቱ ነገሮች ስትጠመድ...የዱንያ ጉዳዮችም የአላህን ቃል ከፍ ከሚያደርግ ትውልድ ማነጽ ሲያግዳት...ለኡማው ሸክም እና ቁስሉንም የምታባብስ ምክንያት ትሆናለች… በእርግጥም ዛሬ ከሁሉም የላቀው ግንባር እውነተኛ፣ አቅኚና መልካም አሳዳጊ የሆነች ሴት ሆኖ መገኘት ሲሆን በዚህ ወሳኝ ግንባር ላይ የሚቆሙት ግን ጥቂቶች ናቸው...
[እህቴ ሆይ አንቺም ከእነርሱ አንዷ ለመሆን ጣሪ……]
[እህቴ ሆይ አንቺም ከእነርሱ አንዷ ለመሆን ጣሪ……]
👍9
👉 የአላህ መልእክተኛ ሶለሏሁ አለይሂ ወሠለም እንዲህ አሉ።
~ከዚክሮች ሁሉ በላጩ 👉 لا إله إلا الله ነው
~ከዱአዎች ሁሉ በላጩ 👉 الحمد لله ነው
📚(ቲርሚዚ ዘግቦታል)
~ከዚክሮች ሁሉ በላጩ 👉 لا إله إلا الله ነው
~ከዱአዎች ሁሉ በላጩ 👉 الحمد لله ነው
📚(ቲርሚዚ ዘግቦታል)
👍6
◾️مِنكُم مَّن يُرِيدُ الدُّنْيَا
~ከእናንተ ውስጥ ቅርቢቱን ዓለም (ዱንያ) የሚሻ አለ፡፡
◾️وَمِنكُم مَّن يُرِيدُ الْآخِرَةَ
~ከእናንተም ውስጥ የመጨረሻይቱን ዓለም የሚሻ አለ፡፡
📚(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 152)
✅ አንተስ ከየትኛው ምድብ ነህ⁉️
👉ዱንያን አስበልጠው አኼራቸው ከረሱት ወይስ አኼራን በማስበለጥ ዱንያን ችላ ካሉት?
t.me/https_Asselfya
~ከእናንተ ውስጥ ቅርቢቱን ዓለም (ዱንያ) የሚሻ አለ፡፡
◾️وَمِنكُم مَّن يُرِيدُ الْآخِرَةَ
~ከእናንተም ውስጥ የመጨረሻይቱን ዓለም የሚሻ አለ፡፡
📚(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 152)
✅ አንተስ ከየትኛው ምድብ ነህ⁉️
👉ዱንያን አስበልጠው አኼራቸው ከረሱት ወይስ አኼራን በማስበለጥ ዱንያን ችላ ካሉት?
t.me/https_Asselfya
👍1
🔖የዱንያ ቀናት ሁሉ ምርጦቹ ቀናት ነገ ሰኞ አንድ ብለው ይጀምራሉ። በነኚህ ቀናት ዉስጥ የሚሰሩ መልካም ሥራዎችን የሚበልጥ ምንም የለም። መልካም መሥራትን እናብዛ። መፆም፣ ሶደቃ መስጠት፣ ቁርኣን መቅራት፣ በጥሩ ማዘዝ፣ ከመጥፎ መከልከል፣ ዝምድናን መቀጠል፣ የታመሙትን መዘየር፣ ችግረኛን መርዳት፣ ወደ አላህ መንገድ መጣራት፣ ....
በአጠቃላይ መልካም የተባለ ሥራ ሁሉ።
~
t.me/SleSlkachin
በአጠቃላይ መልካም የተባለ ሥራ ሁሉ።
~
t.me/SleSlkachin
🎈«ቁርአንን አብዝታ የምታነብ፣
~አትረበሽም
~አትጨነቅም
~አታዝንም
~ሁሌም ደስተኛ ናት።
t.me/https_Asselfya
የምታዳምጥና ቁርአንን ጓደኛዋ ያደረገች ቀልብ፦~አትረበሽም
~አትጨነቅም
~አታዝንም
~ሁሌም ደስተኛ ናት።
t.me/https_Asselfya
Forwarded from الدروس العلمية لأبي أسامة عادل المشوري
05 الأربعين النووية الحديث4 مراحل خلق الإنسان
AudioLab
#شروح_الأحاديث
#شرح_الأربعين_النووية_1447
ضمن الدورة المقامة في عدن - البريقة - مسجد عثمان بن عفان،
مجزأً حسب الأحاديث
◀️ الحديث الرابع:" مراحل خلق الإنسان".
══ ¤❁✿❁¤ ══
🔶 قناة الدروس العلمية لأبي أسامة عادل المشوري (تيليجرام)🔶
https://t.me/Almashwry
◾️مجموعة الدروس العلمية لعادل المشوري 3️⃣
https://chat.whatsapp.com/GxXQQp8TF9I0cHFsGhCOdB
مجلد قنوات عادل المشوري
https://t.me/addlist/4D5lrD7wRdljMjI0
#شرح_الأربعين_النووية_1447
ضمن الدورة المقامة في عدن - البريقة - مسجد عثمان بن عفان،
مجزأً حسب الأحاديث
◀️ الحديث الرابع:" مراحل خلق الإنسان".
══ ¤❁✿❁¤ ══
🔶 قناة الدروس العلمية لأبي أسامة عادل المشوري (تيليجرام)🔶
https://t.me/Almashwry
◾️مجموعة الدروس العلمية لعادل المشوري 3️⃣
https://chat.whatsapp.com/GxXQQp8TF9I0cHFsGhCOdB
مجلد قنوات عادل المشوري
https://t.me/addlist/4D5lrD7wRdljMjI0
🔖ከአቢ ሁረይራ አላህ መልካም ስራዉን ይዉደድለትና ተይዞ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል አሉ። አላህ አሸናፊና የላቀዉ የሆነዉ ጌታ ብሏል፦
~የአደም ልጅ ያስቸግረኛል' ዘመንን (ጊዜን)ይሳደባል እኔ ጊዜ ነኝ ሌሊትንና ቀንን አገላብጣለሁ አተካካለሁ።
👉 አላህ ሱብሀነሁ ተአላ የተናገረበት የአላህ መልእክተኛ አላህ እንዲህ ብሏል ብለዉ የሚያስተላልፉበት ሀዲሰል ቁርሲይ (ሀዲሰ ኢላሂ)ተብሎ ይጠራል።
🔖ከአላህ ጋ የተያያዘ አደብ ሊኖረን ይገባል።
ዘመንን የሚሳደብ ሠዉ ምንን ነዉ የሚፈልግበት ፦ዘመኑ (ጊዜዉ)ያደርጋል ከሆነ ቀጥታ ጊዜዉ ፈፃሚ አድርገዉ እሚገልፁ አነጋገሮች እሚናገሩ ከሆነ ከእስልምና የሚያስወጣ ትልቁ ሽርክ ይሆናል።ጊዜዉ በራሱ አድራጊነዉ ፈፃሚ ነዉ ብለዉ ካሰቡ ማለት ነዉ።
👉 በጊዜ ዉስጥ ክስተቶች የሚፈፀሙ በመሆኑ በዛ ሰበብ ቢሳደቡስ ይህ ነገር የተከለከለ ሀራም ነዉ። ስለዚህ ጊዜ ነገሮች የሚፈፀሙበት ክስተት ነዉ አላህ ሱብሀነሁ ተአላ በዚህ መልኩ ፈጥሮታል።ኸይሩም ሸሩም ይፈፀማል። ከዛ ባለፈ ራሱ አድራጊ ፈፃሚ ፤ፈጣሪአደለም።
👉የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል።
ይህ የከፋ ዘመን የክፋት ዘመን አትበሉ። ምክንየቱም አላህ ራሱ ዘመኑ ነዉና ብለዋል።
🔍አይ ክስተቱ ስለተከሰቱበት ያንን ምክንያት በማድረግ ነዉ እንጅ ዘመኑ ያደርጋል ብየ አደለም የምሰድበዉ ቢል አንድ ሰዉ ሀራም የተከለከለ ነገር ነዉ እየፈፀመ ያለዉ ማለት ነዉ።
📍በሌላ ነገር ደግሞ የተከሰቱ ክስተቶችን ለመግለፅ ብንጠቅስ ለምሳሌ ፦ከባድ ጊዜ ነዉ፤ነገሮች በጣም ፈታኝ የሆኑበት ጊዜ ነዉ፤የመሳሰሉት ቢገለፅ የተፈለገዉ በዛ ዉስጥ የተከሰተዉ ክስተቶች እንጅ ዘመንን መሳደብ መዉቀስ ስላልሆነ ችግር የለዉም።
👉አላህ የሉጥ ህዝቦችን አዉስቶ ፦
هَٰذَا يَوْمٌ عَصِيبٌ
ይህ ከባድ ቀን ፈታኝ ቀን ነዉ ብሏልና።
~የአደም ልጅ ያስቸግረኛል' ዘመንን (ጊዜን)ይሳደባል እኔ ጊዜ ነኝ ሌሊትንና ቀንን አገላብጣለሁ አተካካለሁ።
👉 አላህ ሱብሀነሁ ተአላ የተናገረበት የአላህ መልእክተኛ አላህ እንዲህ ብሏል ብለዉ የሚያስተላልፉበት ሀዲሰል ቁርሲይ (ሀዲሰ ኢላሂ)ተብሎ ይጠራል።
🔖ከአላህ ጋ የተያያዘ አደብ ሊኖረን ይገባል።
ዘመንን የሚሳደብ ሠዉ ምንን ነዉ የሚፈልግበት ፦ዘመኑ (ጊዜዉ)ያደርጋል ከሆነ ቀጥታ ጊዜዉ ፈፃሚ አድርገዉ እሚገልፁ አነጋገሮች እሚናገሩ ከሆነ ከእስልምና የሚያስወጣ ትልቁ ሽርክ ይሆናል።ጊዜዉ በራሱ አድራጊነዉ ፈፃሚ ነዉ ብለዉ ካሰቡ ማለት ነዉ።
👉 በጊዜ ዉስጥ ክስተቶች የሚፈፀሙ በመሆኑ በዛ ሰበብ ቢሳደቡስ ይህ ነገር የተከለከለ ሀራም ነዉ። ስለዚህ ጊዜ ነገሮች የሚፈፀሙበት ክስተት ነዉ አላህ ሱብሀነሁ ተአላ በዚህ መልኩ ፈጥሮታል።ኸይሩም ሸሩም ይፈፀማል። ከዛ ባለፈ ራሱ አድራጊ ፈፃሚ ፤ፈጣሪአደለም።
👉የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል።
ይህ የከፋ ዘመን የክፋት ዘመን አትበሉ። ምክንየቱም አላህ ራሱ ዘመኑ ነዉና ብለዋል።
🔍አይ ክስተቱ ስለተከሰቱበት ያንን ምክንያት በማድረግ ነዉ እንጅ ዘመኑ ያደርጋል ብየ አደለም የምሰድበዉ ቢል አንድ ሰዉ ሀራም የተከለከለ ነገር ነዉ እየፈፀመ ያለዉ ማለት ነዉ።
📍በሌላ ነገር ደግሞ የተከሰቱ ክስተቶችን ለመግለፅ ብንጠቅስ ለምሳሌ ፦ከባድ ጊዜ ነዉ፤ነገሮች በጣም ፈታኝ የሆኑበት ጊዜ ነዉ፤የመሳሰሉት ቢገለፅ የተፈለገዉ በዛ ዉስጥ የተከሰተዉ ክስተቶች እንጅ ዘመንን መሳደብ መዉቀስ ስላልሆነ ችግር የለዉም።
👉አላህ የሉጥ ህዝቦችን አዉስቶ ፦
هَٰذَا يَوْمٌ عَصِيبٌ
ይህ ከባድ ቀን ፈታኝ ቀን ነዉ ብሏልና።
👍3
ኢብራሂማዊ ሰው ለመቅረጽ ከሚረዱት ዋና መንገዶች አንዱ የአሏህን ኒዕማዎች ማመስገን ነው። ሁልጊዜም ኒዕማን በሚደነቅ አይን እንጂ በተለምዶ አለማየት ነው… ከዚህ ኒዕማዎች መገለጫ አንዱ፡-
አሏህ ከእርሱ ጋር የመታረቅን ዘመን እንድትገኝ ሕይወትህን ማስቀጠሉ ታላቅ እድል ነው። ልክ እሱ (ልዕልና ይግባው) እንዲህ እንደሚልህ ነው፡- "አሁንም እፈልግሃለሁ፣ አሁንም የመመለሻ በሮችን እከፍትልሃለሁ፤ ታዲያ አትቀርብምን?!"
شاكرا لأنعمه🌿
አሏህ ከእርሱ ጋር የመታረቅን ዘመን እንድትገኝ ሕይወትህን ማስቀጠሉ ታላቅ እድል ነው። ልክ እሱ (ልዕልና ይግባው) እንዲህ እንደሚልህ ነው፡- "አሁንም እፈልግሃለሁ፣ አሁንም የመመለሻ በሮችን እከፍትልሃለሁ፤ ታዲያ አትቀርብምን?!"
شاكرا لأنعمه🌿
እራስሽን ለማስተካከል ሁሌ የምትጥሪ እና የምትታገይ ከሆነ ሳሊህ መሆንሽን እርግጠኛ ሁኚ…
ይህ አይነቱ ትግል ከተበላሹ ልቦች አይፀናምና!
ይህ አይነቱ ትግል ከተበላሹ ልቦች አይፀናምና!
👍6
የዙል ሂጃ አስር ቀናቶች እዉነተኛ የአላህ ባሪያዎች የሚለዩበት ቀናቶች ናቸዉ።
በነዚህ 10 ቀናቶች የሚሰራ ኢባዳ
የታወቀው የጅሀድ አይነት ብቻሲቀር ከጅሀድ ይበልጣል።"እናም እንበርታ!
በነዚህ 10 ቀናቶች የሚሰራ ኢባዳ
የታወቀው የጅሀድ አይነት ብቻሲቀር ከጅሀድ ይበልጣል።"እናም እንበርታ!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
...
«اللهُ أكْبَرُ اللهُ أكْبَرُ ، لَا إلَهَ إلَّا اللهُ ، اللهُ أكْبَرُ اللهُ أكْبَرُ ، وَلِلهِ الحَمْدُ».
.
«اللهُ أكْبَرُ اللهُ أكْبَرُ ، لَا إلَهَ إلَّا اللهُ ، اللهُ أكْبَرُ اللهُ أكْبَرُ ، وَلِلهِ الحَمْدُ».
.
👍2
~በአላህ ፍቃድ ወደ ሰማይ የወጡ ዱዓዎቻችን ሁሉ አንድ ቀን ምርጥ የሆነ ምላሽ ይዘው ይመለሳሉ ።ዱዓ አርጌ አርጌ ደከመኝ አትበሉ።
ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ
አላህ ሆይ !ኢማንን የዲን ግንዛቤን የቂንን ጨምርልን።
t.me/https_Asselfya
ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ
አላህ ሆይ !ኢማንን የዲን ግንዛቤን የቂንን ጨምርልን።
t.me/https_Asselfya
ከአምስት ነገሮችን የተጠበቀ የዱንያም የአኺራንም ሸር ተጠብቋል :
1.በራስ መደነቅ
2.እዩልኝ
3.ኩራት ،
4.ሌላውን አሳንሶ ማየት
5.ስሜት
1.በራስ መደነቅ
2.እዩልኝ
3.ኩራት ،
4.ሌላውን አሳንሶ ማየት
5.ስሜት
👍6
حدد شخصيتك
የአንተን ነፍስ አይነት ለይ
ኢብኑል ቀይይም (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦
“ነፍሳት (የሰዎች ስብዕናዎች) ሶስት ናቸው፦
1:- ሰማያዊና የላቀች ነፍስ (النفس الملكية العلوية)፦
ፍቅሯና ዝንባሌዋ ወደ እውቀት፣ ወደ በጎ ምግባር እና ለሰው ልጅ ወደሚቻለው የላቀ ፍጹምነት መድረስ ነው። መጥፎ ጠባዮችንም ትርቃለች። ወደ አላህ የሚያቀርባትን ነገር በጣም ትወዳለች፤ ይህም ኃይሏ፣ ምግቧና መድኃኒቷ ነው። ከዚህ ውጭ በሆነ ነገር መጠመድ ግን ለእሷ በሽታዋ ነው።
2:- አውሬያዊና ቁጣ የተሞላች ነፍስ (النفس السبعية الغضبية)፦
ፍቅሯ ወደ ግፍ፣ ወደ በደል፣ በምድር ላይ ራስን ከፍ ከፍ ለማድረግ (ለትዕቢት) እና በሰዎች ላይ በኃይልና በበላይነት ለመግዛት ይመራል። ደስታዋና ምኞቷ ያለው በዚህ ውስጥ ነው።
3:- እንስሳዊና ስሜታዊ ነፍስ (النفس الحيوانية الشهوانية)፦
ፍቅሯ ወደ መብላት፣ ወደ መጠጣትና ወደ ስጋዊ (ወሲባዊ) ፍላጎት ይመራል። አንዳንዴም ይህች ነፍስ ከቁጣዊቷ ነፍስ ጋር በመጣመር ሁለቱን ባህሪያት በአንድ ላይ ታሰባስባለች፤ በምድር ላይ ራሷን ከፍ ለማድረግና ለማጥፋት ትጥራለች። አላህም ስለ ፊርዓውን እንዲህ ብሏል፦
﴿إِنَّ فِرْعَوْنَ عَلَا فِي الْأَرْضِ وَجَعَلَ أَهْلَهَا شِيَعًا يَسْتَضْعِفُ طَائِفَةً مِّنْهُمْ يُذَبِّحُ أَبْنَاءَهُمْ وَيَسْتَحْيِي نِسَاءَهُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ مِنَ الْمُفْسِدِينَ﴾
«ፊርዓውን በምድር ላይ ኮራ (ራሱን ከፍ አደረገ)፤ ሕዝቦቿንም የተከፋፈሉ ቡድኖች አደረጋቸው፤ ከእነርሱም አንዱን ወገን ያዋርድ ነበር፤ ወንድ ልጆቻቸውን ያርድ ነበር፣ ሴቶቻቸውንም በሕይወት ይተው ነበር፤ እርሱ በእርግጥ ከአጥፊዎች ነበር።»
(አል-ቀሰስ፡ 4)
📌በዚህ ዓለም ያለው ፍቅር ሁሉ በእነዚህ ሶስት ነፍሳት ባህሪ ዙሪያ ይሽከረከራል። ከእነርሱም ማንኛዋም ነፍስ ከተፈጥሮዋ ጋር የሚስማማውን ነገር ባገኘች ጊዜ ትወደዋለች፣ ወደ እርሱም ትዘነብላለች፤ ተግሣጽንም አትሰማም፣ በእርሱ ላይም የሚወቅሳትን ወቃሽ ግድ አትለውም።”
=
አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
የአንተን ነፍስ አይነት ለይ
ኢብኑል ቀይይም (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦
“ነፍሳት (የሰዎች ስብዕናዎች) ሶስት ናቸው፦
1:- ሰማያዊና የላቀች ነፍስ (النفس الملكية العلوية)፦
ፍቅሯና ዝንባሌዋ ወደ እውቀት፣ ወደ በጎ ምግባር እና ለሰው ልጅ ወደሚቻለው የላቀ ፍጹምነት መድረስ ነው። መጥፎ ጠባዮችንም ትርቃለች። ወደ አላህ የሚያቀርባትን ነገር በጣም ትወዳለች፤ ይህም ኃይሏ፣ ምግቧና መድኃኒቷ ነው። ከዚህ ውጭ በሆነ ነገር መጠመድ ግን ለእሷ በሽታዋ ነው።
2:- አውሬያዊና ቁጣ የተሞላች ነፍስ (النفس السبعية الغضبية)፦
ፍቅሯ ወደ ግፍ፣ ወደ በደል፣ በምድር ላይ ራስን ከፍ ከፍ ለማድረግ (ለትዕቢት) እና በሰዎች ላይ በኃይልና በበላይነት ለመግዛት ይመራል። ደስታዋና ምኞቷ ያለው በዚህ ውስጥ ነው።
3:- እንስሳዊና ስሜታዊ ነፍስ (النفس الحيوانية الشهوانية)፦
ፍቅሯ ወደ መብላት፣ ወደ መጠጣትና ወደ ስጋዊ (ወሲባዊ) ፍላጎት ይመራል። አንዳንዴም ይህች ነፍስ ከቁጣዊቷ ነፍስ ጋር በመጣመር ሁለቱን ባህሪያት በአንድ ላይ ታሰባስባለች፤ በምድር ላይ ራሷን ከፍ ለማድረግና ለማጥፋት ትጥራለች። አላህም ስለ ፊርዓውን እንዲህ ብሏል፦
﴿إِنَّ فِرْعَوْنَ عَلَا فِي الْأَرْضِ وَجَعَلَ أَهْلَهَا شِيَعًا يَسْتَضْعِفُ طَائِفَةً مِّنْهُمْ يُذَبِّحُ أَبْنَاءَهُمْ وَيَسْتَحْيِي نِسَاءَهُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ مِنَ الْمُفْسِدِينَ﴾
«ፊርዓውን በምድር ላይ ኮራ (ራሱን ከፍ አደረገ)፤ ሕዝቦቿንም የተከፋፈሉ ቡድኖች አደረጋቸው፤ ከእነርሱም አንዱን ወገን ያዋርድ ነበር፤ ወንድ ልጆቻቸውን ያርድ ነበር፣ ሴቶቻቸውንም በሕይወት ይተው ነበር፤ እርሱ በእርግጥ ከአጥፊዎች ነበር።»
(አል-ቀሰስ፡ 4)
📌በዚህ ዓለም ያለው ፍቅር ሁሉ በእነዚህ ሶስት ነፍሳት ባህሪ ዙሪያ ይሽከረከራል። ከእነርሱም ማንኛዋም ነፍስ ከተፈጥሮዋ ጋር የሚስማማውን ነገር ባገኘች ጊዜ ትወደዋለች፣ ወደ እርሱም ትዘነብላለች፤ ተግሣጽንም አትሰማም፣ በእርሱ ላይም የሚወቅሳትን ወቃሽ ግድ አትለውም።”
=
አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
Forwarded from ስለ ስልካችን
ዛሬ መፈጠርህን እንኳ ለማያውቅ አንድ የእግር ኳስ ክለብ አሸነፈ ብለህ ያፈሰስከውን እንባ፤ ወንጀልህን አስታውሰህ አላህ ፊት ብታነባዉ ኖሮ፣ ምናልባት ከእሳት አድኖ ወደ ጀነት መግቢያ ሰበብ ሊሆን ይችል ነበር።
©
©
👍6
🎀ከሰዎች ጥበበኛዉ !
▪ዱኒያን የተወ እሱን ከመተዋ በፊት ፤
▪ቀብሩን ያበራ በሱ ዉስጥ ከመኖሩ በፊት ▪ጌታዉን ከመገናኘቱ በፊት ጌታዉን ያስደሰተ፤
▪ሰላተል ጀመኣን የሰገደ በሱ ላይ ከመሠገዱ በፊት እራሱን የተሳሰበ ሂሳብ ከመደረጉ በፊት።
📘ኢሚሙ ሻፍኢ አላህ ይዘንላቸዉና!
▪ዱኒያን የተወ እሱን ከመተዋ በፊት ፤
▪ቀብሩን ያበራ በሱ ዉስጥ ከመኖሩ በፊት ▪ጌታዉን ከመገናኘቱ በፊት ጌታዉን ያስደሰተ፤
▪ሰላተል ጀመኣን የሰገደ በሱ ላይ ከመሠገዱ በፊት እራሱን የተሳሰበ ሂሳብ ከመደረጉ በፊት።
📘ኢሚሙ ሻፍኢ አላህ ይዘንላቸዉና!
👍3
لَسـتُ نِعـمَ العَبْـد ؛ لَكنِّي أَرجُوا أنْ أَكُـونَ أوَّابٌ ۦٰ
اللَّهُمّ أصَلَحَني 🌱
اللَّهُمّ أصَلَحَني 🌱
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💧ይህን ድንቅ የተከበረ ቦታ ማን አለ ያልናፈቀዉ አ?!
አላህ የልባችሁን ፍላጓት ካሰባችሁት በላይ አሟልቶ ያዘይራችሁ ።
እኛም ደጋግመን ......ከዉድ መህረሞቻችን ጋ የምንዘይረዉ ያድርገን ።
አላህ የልባችሁን ፍላጓት ካሰባችሁት በላይ አሟልቶ ያዘይራችሁ ።
እኛም ደጋግመን ......ከዉድ መህረሞቻችን ጋ የምንዘይረዉ ያድርገን ።