Forwarded from مؤسسة الشيخ عبد العزيز بن باز الخيرية
يجب على المؤمن أن يكون خلقه القرآن
للإمام ابن باز رحمه الله
للإمام ابن باز رحمه الله
🍃🌸
▪️قال شيـخ الإسـلام ابـن تيميـة رحمـه الله تعالـى
استغفـارُ الإنسـانِ أهـمُّ مـن جميـع الأدعيـة
📓جامـع المسائـل || 277/6
▪️قال شيـخ الإسـلام ابـن تيميـة رحمـه الله تعالـى
استغفـارُ الإنسـانِ أهـمُّ مـن جميـع الأدعيـة
📓جامـع المسائـل || 277/6
قال زُبيد بن الحارث اليامي :
أسكتتني كلمةُ ابن مسعودٍ عشرين سنةً :
مَن كان كلامه لا يوافق فعلَه ،
فإنَّما يوبِّخُ نفسه .
📜عيون الأخبار ١/ ١٩٥
أسكتتني كلمةُ ابن مسعودٍ عشرين سنةً :
مَن كان كلامه لا يوافق فعلَه ،
فإنَّما يوبِّخُ نفسه .
📜عيون الأخبار ١/ ١٩٥
عبد الرشيد صوفي _ ففروا إلى الله
<unknown>
🔸قال ابن عثيمين- رحمه الله- :
«الإنْسان عِند قِراءة القُرآن يُبتَلَى بأمريْن :
➀ إمّا الكَسَل وعدَم الاسْتِمرار فيه .
➁ وإمّا عدَم التّدبّر .
↵ فإذا استعذتَ بالله مِن الشّيطان الرّجيم؛ حَماكَ الله منه، ووُفِّقتَ للاسْتِمرارِ في القِراءة والتّدبُّر»
📙شرح بلوغ المرام (٥٠/٢)
https://t.me/https_Asselefya1
«الإنْسان عِند قِراءة القُرآن يُبتَلَى بأمريْن :
➀ إمّا الكَسَل وعدَم الاسْتِمرار فيه .
➁ وإمّا عدَم التّدبّر .
↵ فإذا استعذتَ بالله مِن الشّيطان الرّجيم؛ حَماكَ الله منه، ووُفِّقتَ للاسْتِمرارِ في القِراءة والتّدبُّر»
📙شرح بلوغ المرام (٥٠/٢)
https://t.me/https_Asselefya1
ቁርኣን የመቅራት ፍላጎታችን ምን ያህል ነው?
~
አቡል ጀውዛእ አሪብዒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
نَقلُ الحِجارةِ أهْوَنُ على المُنافِق مِن قِراءَةِ القُرآن!
{ለሙና*ፊቅ ሰው ቁርኣን ከመቅራት ይልቅ ድንጋይ መፈንቀል ይቀለዋል።}
📕 [ተህዚቡ ሒልየቲል አውሊያእ፡ 1/459]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
~
አቡል ጀውዛእ አሪብዒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
نَقلُ الحِجارةِ أهْوَنُ على المُنافِق مِن قِراءَةِ القُرآن!
{ለሙና*ፊቅ ሰው ቁርኣን ከመቅራት ይልቅ ድንጋይ መፈንቀል ይቀለዋል።}
📕 [ተህዚቡ ሒልየቲል አውሊያእ፡ 1/459]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا…
وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا…
وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
Audio
➱ቁርአን ስንቀራ ልንጠብቃቸው ሚገቡ አደቦች!!!
➾ከአደቦች ሁሉ ትልቁ አደብ ከጌታችን ከአላህ እና ከሱ ንግግር ከቁርአን ጋር ያለን አደብ ያማረ ሊሆን ይገባል!!!
🎧በትኩረት ይደመጥ🎧
🎙 በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
➾ከአደቦች ሁሉ ትልቁ አደብ ከጌታችን ከአላህ እና ከሱ ንግግር ከቁርአን ጋር ያለን አደብ ያማረ ሊሆን ይገባል!!!
🎧በትኩረት ይደመጥ🎧
🎙 በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
ሰዎች ከዒልም(እውቀት) አየራቁ ባሉበት በዚህ ዘመን፣ዘውትር እውቀትን ፍለጋ መድከም ብልህነት ነው። ሰዎች በፋሽና እና ፖለቲካ ሲጠመዱ፣አንተ ፊትህን ወደ እውቀት (ዒልም) አዙር። አትጠራጠር ሁሉም ያንተ ጥገኛ ይሆናሉ። በእውቀትህ ለራስህ ተጠቃሚ ለማህበረሰብህ ጠቃሚ ትሆናለህ።
"طَلَبُ العِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ" حديث
" እውቀትን መፈለግ በሁሉም ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።” ሐዲስ
https://t.me/https_Asselefya1
"طَلَبُ العِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ" حديث
" እውቀትን መፈለግ በሁሉም ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።” ሐዲስ
https://t.me/https_Asselefya1
አጅብ
ክፋ በሽታ
አንዳንድ እህቶች አላህ ካዘነላቸው ውጭ አፋቸውን ይበላቸዋል መሰለኝ የመለፍለፍ አባዜ አለባቸው ። አላሁ ሙስተአን ።
እናም አንዳንድ እህቶች አላህ ካዘነላቸው ውጭ የአቅማቸውን ልክ ካለማወቅ እየታመሙ ነው ያሉት ። ህመሙም ሁሉም ላይ አለሁ አለሁ ልታይ ልታይ ከመብዛቷ ብዛት ።
መድሃኒቱ
ሴት ልጅ ስትናገርም ፣ስትጫወትም ፣እና የመሳሰሉትን ነገራቶች ስታደርግ አደቧን ይዛ ሸሪአው ባስቀመጠላት ልክ ስትጓዝ ያኔ አላህ ይወዳታል ። ከነዛም ከደጋጎች ያደርጋታል ።
አላህ ሆይ ሰለፍይ እህቶቻችንን ከዚህ አይነት በሽታ ጠብቃቸው ።
ግልባጭ በዚህ በሽታ ለተያዘ ሁሉ ።
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
ክፋ በሽታ
አንዳንድ እህቶች አላህ ካዘነላቸው ውጭ አፋቸውን ይበላቸዋል መሰለኝ የመለፍለፍ አባዜ አለባቸው ። አላሁ ሙስተአን ።
እናም አንዳንድ እህቶች አላህ ካዘነላቸው ውጭ የአቅማቸውን ልክ ካለማወቅ እየታመሙ ነው ያሉት ። ህመሙም ሁሉም ላይ አለሁ አለሁ ልታይ ልታይ ከመብዛቷ ብዛት ።
መድሃኒቱ
ሴት ልጅ ስትናገርም ፣ስትጫወትም ፣እና የመሳሰሉትን ነገራቶች ስታደርግ አደቧን ይዛ ሸሪአው ባስቀመጠላት ልክ ስትጓዝ ያኔ አላህ ይወዳታል ። ከነዛም ከደጋጎች ያደርጋታል ።
አላህ ሆይ ሰለፍይ እህቶቻችንን ከዚህ አይነት በሽታ ጠብቃቸው ።
ግልባጭ በዚህ በሽታ ለተያዘ ሁሉ ።
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ለዚህ ቀን እንዘጋጅ!
~
የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል
” يَتْبَعُ المَيِّتَ ثَلاثَةٌ، فَيَرْجِعُ اثْنانِ ويَبْقى معهُ واحِدٌ: يَتْبَعُهُ أهْلُهُ ومالُهُ وعَمَلُهُ، فَيَرْجِعُ أهْلُهُ ومالُهُ، ويَبْقى عَمَلُهُ “
"ሟችን ሶስት ነገሮች ይከተሉታል። ሁለቱ ሲመለሱ አንዱ ከሱ ጋር ይቀራል። ቤተሰቡ፣ ንብረቱ እና ስራው ይከተሉታል። ቤተሰቡና ንብረቱ ይመለሳሉ። ስራው አብሮት ይቀራል።"
[ቡኻሪ፡ 6514] [ሙስሊም፡ 2960]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
~
የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል
” يَتْبَعُ المَيِّتَ ثَلاثَةٌ، فَيَرْجِعُ اثْنانِ ويَبْقى معهُ واحِدٌ: يَتْبَعُهُ أهْلُهُ ومالُهُ وعَمَلُهُ، فَيَرْجِعُ أهْلُهُ ومالُهُ، ويَبْقى عَمَلُهُ “
"ሟችን ሶስት ነገሮች ይከተሉታል። ሁለቱ ሲመለሱ አንዱ ከሱ ጋር ይቀራል። ቤተሰቡ፣ ንብረቱ እና ስራው ይከተሉታል። ቤተሰቡና ንብረቱ ይመለሳሉ። ስራው አብሮት ይቀራል።"
[ቡኻሪ፡ 6514] [ሙስሊም፡ 2960]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
Forwarded from قَنَـاۃُ أَبِي عُـثَـيـمِـيـن السَّلَفِـي
⬇️ القرآن وبقاء العقل
أهل القرآن يمتعون بعقولهم ولو طالت بهم أعمارهم ..
فعن عبد الملك بن عمير قال:
"كان يقال: إن أبقى الناس عقولا قراء القرآن ".
وقال بعض السلف: "من حفظَ القرآن متِّع بعقله"
👉ቁርኣንና የአእምሮ ቀጣይነት!!
የቁርኣን ባለቤቶች በነሱ ላይ እድሜያቸው ቢረዝምም በአእምሮአቸው ይጠቀማሉ።
ይባል ነበር"ከሰዎች ሁሉ ከአቅል በስተኩል
ቀጣይነት ያላቸው ቁርኣንን አንባቢዎች ናቸው።
ከሰለፎች ከፊሉ ብሎ ይል ነበር።
«ቁርኣንን በአእምሮው የሸመደደ በአቅሉ
ይጣቀማል።»
أهل القرآن يمتعون بعقولهم ولو طالت بهم أعمارهم ..
فعن عبد الملك بن عمير قال:
"كان يقال: إن أبقى الناس عقولا قراء القرآن ".
وقال بعض السلف: "من حفظَ القرآن متِّع بعقله"
👉ቁርኣንና የአእምሮ ቀጣይነት!!
የቁርኣን ባለቤቶች በነሱ ላይ እድሜያቸው ቢረዝምም በአእምሮአቸው ይጠቀማሉ።
ይባል ነበር"ከሰዎች ሁሉ ከአቅል በስተኩል
ቀጣይነት ያላቸው ቁርኣንን አንባቢዎች ናቸው።
ከሰለፎች ከፊሉ ብሎ ይል ነበር።
«ቁርኣንን በአእምሮው የሸመደደ በአቅሉ
ይጣቀማል።»
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ
وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا (56)
.
.
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ
وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا (56)
.
.
መልክሽ ወደ ትዳር ሊወስድሽ ይችላል
ፀባይሽ ግን ወደ አባትሺ ቤት ይመልስሻል¡¡
✍️
ፀባይሽ ግን ወደ አባትሺ ቤት ይመልስሻል¡¡
✍️