💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.49K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
أواٸل سورة یوسف
بروایة ورش
የወርሽ ቅርአት ከሱረቱል #ዩሱፍ

أوائل سورة يوسف

✍️ برواية ورش عن نافع

🎙 عبدالرحمن بن زنابي الإتيوبي

t.me/abuUseyminabdurehman
🍃🌸

▪️قال شيـخ الإسـلام ابـن تيميـة  رحمـه الله تعالـى

استغفـارُ الإنسـانِ أهـمُّ مـن جميـع الأدعيـة

📓جامـع المسائـل || 277/6
‏قال زُبيد بن الحارث اليامي :
أسكتتني كلمةُ ابن مسعودٍ عشرين سنةً :

مَن كان كلامه لا يوافق فعلَه ،
فإنَّما يوبِّخُ نفسه .

📜عيون الأخبار ١/ ١٩٥
عبد الرشيد صوفي _ ففروا إلى الله
<unknown>
🔸قال ابن عثيمين- رحمه الله- :

«الإنْسان عِند قِراءة القُرآن يُبتَلَى بأمريْن :

➀ إمّا الكَسَل وعدَم الاسْتِمرار فيه .
➁ وإمّا عدَم التّدبّر .

↵ فإذا استعذتَ بالله مِن الشّيطان الرّجيم؛ حَماكَ الله منه، ووُفِّقتَ للاسْتِمرارِ في القِراءة والتّدبُّر»


📙شرح بلوغ المرام (٥٠/٢)

https://t.me/https_Asselefya1
ቁርኣን የመቅራት ፍላጎታችን ምን ያህል ነው?
~
አቡል ጀውዛእ አሪብዒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
نَقلُ الحِجارةِ أهْوَنُ على المُنافِق مِن قِراءَةِ القُرآن!
{ለሙና*ፊቅ ሰው ቁርኣን ከመቅራት ይልቅ ድንጋይ መፈንቀል ይቀለዋል።}

📕 [ተህዚቡ ሒልየቲል አውሊያእ፡ 1/459]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
ሴቶች vs ህሜት !!!!!!
Abu Useymin
➡️ሙሐደራ ቁጥር ⓹⓺
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️

➲ሴቶች እና ህሜት
!!

🎙በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን

chat.whatsapp.com/C5OhVEjUKwhA05nPpKHqqk
➾እኔ አላልኩም የተገኘ ነዉ¡¡
ሰዎች ከዒልም(እውቀት) አየራቁ ባሉበት በዚህ ዘመን፣ዘውትር እውቀትን ፍለጋ መድከም ብልህነት ነው። ሰዎች በፋሽና እና ፖለቲካ ሲጠመዱ፣አንተ ፊትህን ወደ እውቀት (ዒልም) አዙር። አትጠራጠር ሁሉም ያንተ ጥገኛ ይሆናሉ። በእውቀትህ ለራስህ ተጠቃሚ ለማህበረሰብህ  ጠቃሚ ትሆናለህ።

"طَلَبُ العِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ" حديث
" እውቀትን መፈለግ በሁሉም ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።” ሐዲስ


https://t.me/https_Asselefya1
አጅብ

ክፋ በሽታ

አንዳንድ እህቶች አላህ ካዘነላቸው ውጭ አፋቸውን ይበላቸዋል መሰለኝ የመለፍለፍ አባዜ አለባቸው ። አላሁ ሙስተአን ።

እናም አንዳንድ እህቶች አላህ ካዘነላቸው ውጭ የአቅማቸውን ልክ  ካለማወቅ እየታመሙ ነው ያሉት ። ህመሙም ሁሉም ላይ አለሁ አለሁ ልታይ ልታይ ከመብዛቷ ብዛት ።

መድሃኒቱ

ሴት ልጅ ስትናገርም ፣ስትጫወትም ፣እና የመሳሰሉትን ነገራቶች ስታደርግ  አደቧን ይዛ ሸሪአው ባስቀመጠላት ልክ ስትጓዝ ያኔ አላህ ይወዳታል ። ከነዛም ከደጋጎች ያደርጋታል ።

አላህ ሆይ ሰለፍይ እህቶቻችንን ከዚህ አይነት በሽታ ጠብቃቸው

ግልባጭ በዚህ በሽታ ለተያዘ ሁሉ ።
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
ለዚህ ቀን እንዘጋጅ!
~
የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል

” يَتْبَعُ المَيِّتَ ثَلاثَةٌ، فَيَرْجِعُ اثْنانِ ويَبْقى معهُ واحِدٌ: يَتْبَعُهُ أهْلُهُ ومالُهُ وعَمَلُهُ، فَيَرْجِعُ أهْلُهُ ومالُهُ، ويَبْقى عَمَلُهُ “
"ሟችን ሶስት ነገሮች ይከተሉታል። ሁለቱ ሲመለሱ አንዱ ከሱ ጋር ይቀራል። ቤተሰቡ፣ ንብረቱ እና ስራው ይከተሉታል። ቤተሰቡና ንብረቱ ይመለሳሉ። ስራው አብሮት ይቀራል።"
[ቡኻሪ፡ 6514] [ሙስሊም፡ 2960]
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
⬇️ القرآن وبقاء العقل

أهل القرآن يمتعون بعقولهم ولو طالت بهم أعمارهم ..

فعن عبد الملك بن عمير قال:
"كان يقال: إن أبقى الناس عقولا قراء القرآن ".
وقال بعض السلف: "من حفظَ القرآن متِّع بعقله"


👉ቁርኣንና የአእምሮ ቀጣይነት!!

የቁርኣን ባለቤቶች በነሱ ላይ እድሜያቸው ቢረዝምም በአእምሮአቸው ይጠቀማሉ።

ይባል ነበር"ከሰዎች ሁሉ ከአቅል በስተኩል
ቀጣይነት ያላቸው ቁርኣንን አንባቢዎች ናቸው።


ከሰለፎች ከፊሉ ብሎ ይል ነበር

«ቁርኣንን በአእምሮው የሸመደደ በአቅሉ
ይጣቀማል።»