💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.49K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
አልቃዒደቱል_በግዳዲያህ_القاعدة_البغدادية.apk
83.6 MB
📲አዲስ አፕልኬሺን ተለቀቀ!


📚አልቃዒደቱል በግዳዲያህ

🎙አቅራቢ አብዱረህማን ኢብኑ ዝናቤ

📰አዘጋጂ አልሙሀጂር አፕ!!

➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/almuhajir_app
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
t.me/kaidah_nuraniyah/202

⬇️ዳዉሎንድ ያድርጉ ሸር በማድረግ የኸይር ሰበብ ይሁኑ!!
#ዶክተር አብዱ_ል ሓሊም መካከለኛ የግል ክሊኒክ።

ከምንናገርለት በላይ ፀባዩ ይግልፀዋል።ስታዩት ታምኑናላችሁ።በአግልግሎቱ ትረካላችሁ።


እዚህም ጆይን እያላችሁ።
https://t.me/AbuOubeida
Forwarded from Sadat_Business
አሰላሙአለይኩም እነዚህ ሁለት ውንድሞቻችን የስራ መደባቸው
ስም: ቢላል እና ፋይሰል
የስራ አይነት: የዉጭ ቀለም ኮንቴክስትራና ኳርቲዝ እንዲሁም የዉስጥ ኖርማልና ዲኮር የጣልያንና ቱርክ ቀለም ስራ
ስልክ
0910087240
0913708218
ከራሳችሁ ቂርአት ሙሉ ርቃችሁ
ለሰዉ ሀላፊት የምታገለግሉ እህቶች
ጤናችሁ ያሰጋል!
! እረ እህቴ ቅድሚያ ራስሺ በእዉቀት ገንቢ የግሩፕ አድሚን መሆን አይሸንግልሺ!!ኋላ መመለሻሺ ምንኛ ከፍ!

በዜሮ ታዋቂ ሆነሺ መሪ ሆነሺ እዉቀትሺ
ሲፈተሺ 0+0=0ሲሆን ወይ ዉርደትሺ!!

እህቶች ሆይ ወደ እራሳችሁ ተመለሱ
ቅድሚያ ለራሳችሁ ስጡ!!
ሀለፊነትም ከሆነ
ከራሳችሁ ጎን ለጎን ማስከድ ይቻላልኮ!
!መች ሙጥጥ ብሎ ቂርአት ጥሎ ሀላፊነት ላይ መሮጥ!? አስቢበት የማዳም ዋይፈይ ግዜዊ ነዉ ለራስሽ ቅድሚያ ተጠቀሚበት ከዛ ለሰዉ..........✍️

https://t.me/https_Asselefya1
ጠንካራ ሰዉ ለመሆን ከፈለግሺ

በአላህ እገዛ ሁሉንም እችላለሁ ብለሺ
እራስሺን አሳምኚዉ!
!ከዛ ምንም ጥርጥር የለዉ
ጠንካራ ትሆኛለሺ!!

✍️
➧አስተዋይ እቁ እንስት ማለት!!


ጥሩ ሰው ከሆንሽ የምታጭው ሰው አይኖርም ነገር ግን የሚያጣሽሰው ይኖራል ሁሌም በአቋምሽ ፅኚ አትቀያየሪ በእርጋታ በስፋት አገናዝብሽ ተረጂ እኩል አትሁኝ አይቶ ማለፊና ሰምቶ መቻል ባህሪሽ ይሆን  ዝምታ አቢዢ ታማኝ ሆኚ ታማኝነት የሙዕሚን መገለጫ ነው

➧ከማይመለከታት እና ከማያገባት ነገር ሁሉ እራሷን ያራቀች!

➧ሀቅን በመናገር ላይ ወገተኝነት የለለባት!

➧ሀራምን  ከማየትም ከመስማትም ፈፅማ የራቀች!

➧ንግግር አሳንሳ ምላሷን በዚክር የጠመደች  በኸይር ወቅቷን እምታሳልፍ!

➧በታዘዘችበት ቀጥ ያለች ከተከለከለችው ሁሉ ፈፅማ የራቀች!

➧መህረሟ ያልሆኑ ወንዶችን አይኗን እነሱ ላይ ከመትከል የራቀ እነሱን ከማየት  አይናን ሰበር ያደረገች!

➧ንግግሯ የተረጋጋ?

➧በሁሉም ነገር የተረጋጋች ለነገር እማቸኩል ተባልኩ ብላ እማትጨነቀ!


➧ጊዜዋ ወቅቷ በኸይር በኢልም በሙሀደራ በዚክር በቂርአት እምታሳልፍ!

➧በመጀመርታ ወደ ዱንያ አለም የመጣችበትን አላማ
ጠንቅቃ የምታውቅ መጨረሻዋም ወደየት እንደሆነ አውቃ ለቀሪ ሀገሯ ስንቅ በመሰነቅ ላይ የተጠመደች ጥብቅ  እንቁ እንስት ነች!

✍️ተነካክቶ የተወሰዴ!!!
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➲ውድ እህቴ!

➛አርዐያ አድርገሺ እነማንን መከተል እንዳለብሺ ጠንቅቀሺ እወቂ!!
☞መምከርንም ብቻ ሳይሆን አመካከርንም አብረን እንማር።ምክር ማለትኮ አንድን ሰው ወደተሻለ መልካም መንገድ መጠቆም ነው።እየሰደቡ መክረነዋል ማለት የአፍ ወሬ ብቻ ነው የሚሆነው።ሁጃ አቁመንበታል ማለትም ያላካሄዱ በመሄድ ከሆነ ዋጋ ቢስ ነው።ነሲሃ ማለት ፍፁም ኸይርን ለሌሎች መመኘት አይደለእንዴ?

⇛«ከጠላቴ የመጣን ምክር አልቀበልም።ከወዳጄ ከሆነ ግን በአስቸኳይ እቀበለዋለሁ!» ያለ ታዋቂ ቀደምት ነበርኮ። ይሄም ጠላት መስሎ መቅረብ ምክርን ዋጋቢስ የሚያደርግበት ብዙ አጋጣሚ እንደሆነ ይጠቁማል። የተሳሳተን ሰው ስናርም…፦
☞ በቅድሜያ በዚያ በምንመክረው ነገር ላይ ዕውቀቱ ይኑረን።
☞ጉዳዩን የፈፀመው እሱ ራሱ መሆኑን እናረጋግጥ።
☞ ወደተሻለ መንገድ ስንመክረው እሺ ብሎ መቀበሉን ወይም ይሄ ባይሳካ ካለበት ጥፋት አነስ ወዳለው ጥፋት መመለስ መቻሉን ለማወቅ እንጣር።
☞በወንድማችን ላይ ሸይጧንን ማገዝ በሚመስል መልኩ ወደ እልህ የሚያመሩ ቃላቶችን ከመጠቀም መቆጠባችንን እናረጋግጥ።
☞ ልስላሴ የተሞላበትን መንገድ እንከተል።

t.me/AbuSufiyan_Albenan
t.me/AbuSufiyan_Albenan