💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.49K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
يقول الإمام الجليل الفضيل ابن عياض - رحمه الله تعالى -
" اتبع طرق الهدى ولا يضرك قلة السالكين ، وإياك وطرق الضلالة ، ولا تغتر بكثرة الهالكين "
الإعتصام :(135/ 1)
🔷 ታላቁ ሊቅ ፉደይል ኢብኑ ዒያድ - ረሒመሁ ላሁ - እንዲህ ይላል
" ቀጥተኛውን መንገድ ተከተል የተከታዮቹ ማነስ አይጎዳህም
የጥመትን መንገድ ተጠንቀቅ በሚጠፉ ሰዎች ብዛት አትሸንገል "
አል ኢዕቲሳም: ( 1/135 )
➪ኢማሙ አህመድ ተጠየቁ፡

ጥያቄ፦ መልካም ስነምግባር ማለት ምን ማለት ነው ?
መልስ፦ መልካም ስነምግባር ማለት ከሰወች የሚደርስብህን አዛ መቻል ማለት ነው።
☞︎︎︎ ሹዕቡል ኢማን (7726)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
የ ተውሒድ አንገብጋቢነት
ወንድማችን ዐብድል መሊክ
ከኡስታዝ ኸድር አሕመድ የፈለቁ ምርጥ ተማሪዎች ውስጥ አንዱ
ወንድማችን ዐብድል መሊክ
በመርከዝ ኢብኑ አባስ የተደረገ ህዳር 6 እለተ እሑድ

ርዕስ የተውሒድ አንገብጋቢነት

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🌹የተረሳ ሱና ...!

🔴ውዱዕ አድርጎ መተኛት

🔸የአላህ መልእክተኛ ﷺ ለበራእ ቢን አዚብ እንዲህ ብለውታል :

ማረፊያ ቦታህ በመጣህ ግዜ ለሰላት ምታደርገውን ውዱ አድርግ ከዛም በቀኝ ጎንህ ተኛና ይህንን በል

" اللهم أسلمت وجهي إليك وفوضت أمري إليك وألجأت ظهري إليك رهبة ورغبة إليك لا ملجأ ولا منجى منك إلا إليك آمنت بكتابك الذي أنزلت ونبيك الذي أرسلت"

«አላሁመ አስለምቱ ወጅሂየ ኢለይክ ወፈወቱ አምሪ ኢለይክ ወአልጃእቱ ዟህሪ ኢለየክ ራህበተን ወረግበተን ኢለይክ ላ መልጀአ ወላ መንጃ ሚንከ ኢላ ኢለይክ አመንቱ ቢኪታቢከለዚ አንዘልተ ወነብይከለዚ አርሰልተ

ከዛም እንዲህ አሉት
ከሞትክ የሞትከው በፊጥራ ላይ ሆነክ ነው ።ስትተኛ መጨረሻ ምትናገረው ይህን አድርግ

📕متفق عليه ||6311-6882||

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሁለት ሊጋቡ የተስማሙ ሴት እና ወንድ ከኒካህ በፊት እንደፈለጉ እየተደዋወሉ ማዉራት ይችላሉን??
♦️♦️♦️ታላቁ የእውቀት ባህር ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያህ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:–

"ዲናዊ ዝምድና ከጭቃዊ ዝምድና የላቀ ነው። በልቦችና በሩሖች መካከል ያለው መቀራረብ በአካላት መካከል ካለው መቀራረብ የበለጠ ነው።"


📚ሚንሃጁ አስሱንናህ: 7/78

ያአላህ ምንኛ ያማረና ልብ ቀስቃሽ ንግግር ነው ‼

የሱና ወንድምና እህቶች በያላችሁበት የአላህ ሰላምታ በናንተ ላይ ይሁን አድርሱልኝ የሱናህ

✍ወንድማችሁ አቡ አዩብ
#አታውልቂው_ያምርብሻል
ሚያስደስተኝ እኔ ሳይሽ
ተሸፋፍነሽ በኒቃብሽ
በሽተኛን አደናብረሽ
የሱናን ሰው ልቡን ማርከሽ
ረመድ ረመድ ስትይ አንገት ደፍተሽ
እያት እስኪ ተነቅባ
ሃያእ ከላይ ደራርባ
ብለው ሰዎች ሲያወሩ
በውበትሽ ሲፎክሩ
አይቅርብኝ እኔም ብዬ
በተቻለኝ ሞራል የአቅሜን ችዬ
የውበት ጥግ አላብሶሻል
አታውልቂው ያምርብሻል!!
𝑨𝒃𝒖 𝒔𝒐𝒇𝒊𝒚𝒂...✍️

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
የሱና ዑለማዎችን ለሚያከብሩ ብቻ!
~~~~~~~~~~
ኢኽዋንዮችን ተዋቸው። የሱና ዑለማዎችን ማንቋሸሽ የመንሃጃቸው አካል ነው። በሰለፊያ ስም የሚንቀሳቀሱ፣ የኢኽዋንን ጅራት ተከትለው የሚነፍሱ፣ እያንቀላፉ እንደነቁ የሚያስቡ፣ ከጊዜ ጊዜ ቁልቁል እየተጓዙ ያሉ ሳይሞቅ ፈላዎችን እያየን ነው። "ሰለፍዮች ነን" ይላሉ። ለሰለፊያ መንሃጅ ግን ክብር የላቸውም። መመሪያውን አይጠብቁም። ከወሰኑ አይቆሙም። ልካቸውን አያውቁም። ድመት ሳያክሉ እንደ ነብር ይሰራቸዋል። ዑለማዎች ከቆሙበት አይቆሙም። አሁንማ ይባስ ብለው ጭራሽ ዑለማዎቹንም መዳፈር ጀምረዋል። ለኢኽዋን አጋፋሪዎች፣ ለአሕባሽ ዐቂዳ አራማጆች ሙገሳ የሚሰፍረው ብእራቸው ለሱና ሰዎች ግን እሾህ እየሆነ ነው። ሒክማቸው፣ ሪፍቃቸው፣ ዐድላቸው ለቢድዐ አንጃዎች ነው። ለኢኽዋኖች ከሚሰፍሩት ሪፍቅና ዐድል እሩቡን ለሰለፍዮች አይሰጡም።
ይሄ የሱና ዑለማዎችን ክብር መዳፈር፣ በነገር መውጋት፣ ባደባባይ በክፉ እየነካኩ ክብራቸውን ማቃለል፣ በዚህ አይነት መሰሪ አካሄድ ከቢድዐ አንጃዎች ጋር መጋፋት ጀግንነት ሳይሆን አጉል ጀብደኝነት ነው። ሰውዬ! የምትጎዳው እነሱን ሳይሆን እራስህን ነው። ታላቁ ዓሊም አቡ ሓቲም አራ፞ዚይ ረሒመሁላ፞ህ እንዲህ ይላሉ:–
علامةُ أهل البدع الوقيعةُ في أهل الأثر
"የቢድዐ ሰዎች መታወቂያ የቀደምቶችን ፈለግ የሚከተሉ ሰዎችን ማንቋሸሽ ነው።" [ዐቂደቱ ሰ፞ለፍ: 105]

ሰለፊይነት በተግባር እንጂ በምላስ አይደለም። ኢኽዋንን በመተቸታቸውና ኸዋሪጅን በማውገዛቸው ምክንያት ዑለማዎች ላይ የሚሳለቅ ሰው ፈፅሞ የሱና፞ ሰው ሊሆን አይችልም። የሱና፞ ሰው ማለት ታላቁ ሰለፍ አቡበክር ብኑ ዐያ፞ሽ ረሒመሁላ፞ህ እንዳሉት "ስሜቶች (ቢድዐዎች) በሚወሱ በሚወገዙ ጊዜ ለየትኛውም ወግኖ የማይቆጣ ነው። [አሸሪዐ ሊልአጁሪ፞]
ዛሬ የኢኽዋን ቫይረስ ተንሰራፍቷልና ኢኽዋን ተነካ ብሎ የሚነጫነጭ፣ ኸዋሪጅ ተወገዘ ብሎ ፀጉሩን የሚነጭ ሰው ማየት የሚደንቅ አይደለም። የሚደንቀው አንድ ሰው ሰለፊ ነኝ ካለ በኋላ እነዚህ የጥፋት አንጃዎች ስለተነኩ ተበሳጭቶ የሰለፊያ ዑለማዎችን ባደባባይ ማጠልሸቱ፣ በነገር መውጋቱ ነው።
ለማንኛውም ለዑለማእ ክብር ያላቸው ሰዎች ይገሰፁበት ዘንድ ተከታዩን የሸይኽ ሱለይማን አሩሐይሊን ሐፊዞሁላ፞ህ ንግግር አያይዣለሁ።

✍ኢብኑ ሙነወር
🖊نصيــحـة الشيـــخ صــالح الفــوزان -حفظه اللّه- للمـرأة السلفيّـة

🌷احرصي على تنظيم وقتك حتى يكون عملك متعة

🌷واجعلي البيت دائمًا كالروضة نظافة وترتيبًا
فالبيت دليل على صاحبته

🌷النظافة والترتيب يكون البيت بأجمل صورة

🌷ولو كان الأثاث متواضعًا والعكس بالعكس .



📜[دور المرأة في تربية الأسرة].


https://t.me/g4448
ኢኽላስ እና ሙታበዓ ስራ ተቀባይነት እንዲኖረው መስፈርቶች ናቸው
አንገብጋቢነት
በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን
አዲስ ሙሐደራ

ሙሐደራ ቁ·120
#ኢኽላስ እና ሙታበዓ ስራ ተቀባይነት እንዲኖረዉ መስፈርት ናቸዉ

🔶 በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በመስቃን ወረዳ በቡታጅራ ከተማ በቆዳና ሌጦ መስጅድ የተደረገ ሙሐደራ።

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
"የውሻ ጩኸት ደመናን አይጎዳም!"
~~~~~~~~~~
በነብያችን ﷺ ላይ የሚሳለቅ እራሱን እንጂ እሳቸውን ምንም ሊያደርጋቸው አይችልም። የላካቸው አምላክ "መወሳትህን/ዝናህን ከፍ አደረግንልህ" ብሏቸዋል። ይሄው የዝናቸው ከፍ ማለትም ነው ዛሬ በርካታ ውሾችን እያስጮኻቸው ያለው። ትላንትም የዛሬዎቹ ውሾች አያቶች የመልእክተኛውን ክብር ሊያንቋሽሹ ሞክረው ነበር። አላህ ግን እራሱ ለመልእክተኛው ﷺ ተከላካይ ጠበቃ ይሆንና መልእክተኛው ግን ነገሩን ንቀው እንዲተውት እንዲህ ይጠቁማቸዋል፡-

(فَٱصۡدَعۡ بِمَا تُؤۡمَرُ وَأَعۡرِضۡ عَنِ ٱلۡمُشۡرِكِینَ ۝ إِنَّا كَفَیۡنَـٰكَ ٱلۡمُسۡتَهۡزِءِینَ ۝ ٱلَّذِینَ یَجۡعَلُونَ مَعَ ٱللَّهِ إِلَـٰهًا ءَاخَرَۚ فَسَوۡفَ یَعۡلَمُونَ ۝ وَلَقَدۡ نَعۡلَمُ أَنَّكَ یَضِیقُ صَدۡرُكَ بِمَا یَقُولُونَ ۝ فَسَبِّحۡ بِحَمۡدِ رَبِّكَ وَكُن مِّنَ ٱلسَّـٰجِدِینَ ۝ وَٱعۡبُدۡ رَبَّكَ حَتَّىٰ یَأۡتِیَكَ ٱلۡیَقِینُ)

"የታዘዝክበትንም ነገር በይፋ ግለፅ፤ አጋሪዎችንም ተዋቸው። እኛ ተሳላቂዎችን ሁሉ በቅተነሃል። (እነሱም) እነዚያ ከአላህ ጋር ሌላ አምላክን ያደረጉ ናቸው፤ በርግጥም (የስራቸውን ዋጋ) ወደፊት ያውቃሉ። አንተም በሚሉት ነገር ልብህ የሚጠብ መሆኑን በርግጥም እናውቃለን። ጌታህንም ከማመስገን ጋር አጥራው፤ ከሰጋጆቹም ሁን። እውነቱም (ሞት) እስከሚመጣህ ድረስ ጌታህን አምልክ።" [አልሒጅር 94-99]

ስለዚህ ተሳላቂዎቹ ውሾች ቢሳለቁም የነብያችን ﷺ ዝና የበለጠ ይገናል። የውሾቹ ስም ይከስማል። ውሻ ደግሞ ምን ታሪክ አለውና?!! እስኪ የነብያችንና የትላንት ጠላቶቻቸውን ዝና አወዳድሩ። ሲጀመር መወዳደር ይችላሉ? በጭራሽ!! “የሰማይና የመሬት ያክል ነው” ብንል እንኳ በትክክል አይገልፀውም።
ግን የነብያችንን ﷺ ክብር ለማጉደፍ ተፍ ተፍ የሚሉ ሰዎች አላማቸው ምን ይሆን? መልሱ ግልፅ ነው።
1. አንዳንዶቹ በነብዩ ﷺ እውቅና ሂሳብ እውቅና መሸመት የሚፈልጉ ናቸው። “አንዳንዶች ታዋቂዎችን በመተቸት ታዋቂ መሆን ይፈልጋሉ” ሲባል አልሰማችሁም?
2. ሌሎቹ ደግሞ የኢስላም ውበቱና ሁለንተናዊነቱ የሚያስቀናቸው፤ ከፍተኛ ግስጋሴው የሚያስበረግጋቸው ናቸው። ስለሆነም ሙሐመድን ﷺ ሲያንቋሽሹ የኢስላም ውበቱ የሚደበዝዝ፣ ግስጋሴው የሚገታ ይመስላቸዋል። እውነታው ግን ተቃራኒው ነው። ኢስላም ዛሬ ጠላቶቹን እንቅልፍ በሚነሳ መልኩ በከፍተኛ ፍጥነት እየገሰገሰ ነው። ስለዚህ ውሾቹ አመል ሆኖባቸው ይጮሃሉ እንጂ የኢስላምን ግስጋሴ ሊገቱት አይችሉም!! ውሾቹ ይጮሃሉ፣ ዋው! ዋው!....። ግመሉ ግን ጉዞውን ቀጥሏል። ውሻ ግመልን ማስቆም ከቻለች ትሞክር።
ባይሆን ከኛ አንድ ነገር ይጠበቃል። ከሃዲዎችን የነብያችንን ﷺ ስም ለመዘለፍ ያበቃቸው ለነብዩ አስተምሮ ያላቸው ጥላቻ መሆኑ ይታወቃል። አዎ የነቢዩ ﷺ ሱና እጅጉን ያስቆጫቸዋል!! እውነቱ ይህ ከሆነ ከሃዲዎችን የበለጠ ለማስቆጨት የሚጓጓ፤ ለሙሐመድ ﷺ እውነተኛ ወዳጅነቱን ማንፀባረቅ የሚፈልግ፣ ብሎም የአላህን ውዴታ ማትረፍ የሚሻ የበለጠ ወደ መልእክተኛው ሱና ይቅረብ፤ ትእዛዛቸውንም ይፈፅም፤ ከከለከሉትም ይራቅ። ይህን የሚያደርግ ጠላቱን የበለጠ ያስቆጫል። የአላህንና የመልክተኛውንም ﷺ ውዴታ ያፍሳል። ያ ሱብሓላህ!!! የአላህና የመልክተኛውን ውዴታ ያገኘ ምን የቀረበት ነገር አለ?!!!! ያ ወሃ፞ቡ አንተ ወፍቀን!!! ኣሚን

(ኢብኑ ሙነወር፣ መስከረም 08/2005)

የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
Audio
♻️🔺የትዳር አስፈላጊነት🔺♻️

🔺ላጤነት በእስልምና ቦታ የለውም


🎙አቡ አብደላህ ኢብኑ ኸይሩ
እናታችን ዓኢሻ (ረድየላሁ አንሀ) እንዲህ ትለናለች፦

➢ ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) የተቀበሩት በቤታቸው ውስጥ ነበር እንዲሁም አባቷም አቡበከር (ረድየላሁ አንሁ) ከእርሳቸው ጋር አብሮ ነበር የተቀበረው። ማለትም በእናታችን ዓኢሻ ቤት ማለት ነው።

➢« ሁለቱም ሞተው ከተቀበሩ በኋላ እዛ ቤት እገባ ነበር ስገባም ሂጃቤን ባልተሟላ መልኩ ሳልለብስ ነበር
«እዚህ ቤት ውስጥ የተቀበሩት አባቴና ባሌ ናቸው ሌላ ሰው የለም» እልም ነበር።

➢በአላህ ይሁንብኝ ዑመር ኢብኑል ኸጧብ አብሯቸው ከነሱ ጋር ከተቀበረ በኋላ ግን እዛ ቦታ ላይ አንድም ቀን ሂጃቤን በትክክል ለብሼ (ፊቴን ተሸፍኜ) ቢሆን እንጂ ገብቼ አላውቅም። ምክንያቱም ዑመር ረድየላሁ አንሁ (አጅነብይ በመሆኑ) ሀያዕ አደርጋለው ። »

(አህመድ ዘግበውታል )

💎https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
በአላህ ዲን ላይ መጽናት
በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን
👆👆👆
#በአላህ ዲን ላይ መጽናት

🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በስልጢ ወረዳ ቅበት ከተማ በኑር መስጅድ የተደረገ ሙሐደራ።

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ﻭﻗﺎﻝ ﺍﻟﻔﻀﻴﻞ ﺑﻦ ﻋﻴﺎﺽ ﻣﻦ
ﻋﻈﻢ ﺻﺎﺣﺐ ﺑﺪﻋﺔ ﻓﻘﺪ ﺃﻋﺎﻥ
ﻋﻠﻰ ﻫﺪﻡ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﻭﻣﻦ ﺗﺒﺴﻢ
ﻓﻲ ﻭﺟﻪ ﻣﺒﺘﺪﻉ ﻓﻘﺪ ﺍﺳﺘﺨﻒ
ﺑﻤﺎ ﺃﻧﺰﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﺰ ﻭ ﺟﻞ ﻋﻠﻰ
ﻣﺤﻤﺪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭ ﺳﻠﻢ
ﻭﻣﻦ ﺯﻭﺝ ﻛﺮﻳﻤﺘﻪ ﻣﺒﺘﺪﻉ ﻓﻘﺪ
ﻗﻄﻊ ﺭﺣﻤﻬﺎ ﻭﻣﻦ ﺗﺒﻊ ﺟﻨﺎﺯﺓ
ﻣﺒﺘﺪﻉ ﻟﻢ ﻳﺰﻝ ﻓﻲ ﺳﺨﻂ ﺍﻟﻠﻪ
ﺣﺘﻰ ﻳﺮﺟﻊ
ፉዶይል ኢብኑዒያድ አሏህ ይዘንላቸው እንዲህ ይላሉ
የቢድአ ባለቤትን ያከበረ እስልምናን በማፍረስ ላይ ተባብሯል ። ሙብተዲእ ፊት የሳቀ አሏህ በነብዩ ያወረደውን ቁርአንን አቃሏል ። ጥሩ ልጁን ለሙብተዲእ የዳረ ዝምድናዋን ቆርጧል ። የሙብተዲእን ጀናዛ የተከተለ እስከሚመለስ ድረስ በአሏህ ቁጣ ውስጥ ነው

ምንጭ_ሸርሁ_ሱና_ኢማም_በርበሃሪ_139
ከኢኽወኖች ጋር መተሻሸት መጨረሻው የሰለፎችን ግንዛቤ ወደ ጎን በማድረግ እንደፖለቲከኞች በስሜት ሰክሮ የሚናገሩትን አለማወቅ ያደርሳል።

በሰሞኑ ከኢብኑ መስኡድ ሴንተር ደጋፊዎች የታዘብነው ይህንኑ ነው። አንዳንዶች ታላላቅ ስመጥር አሊሞችን አሁን ላይ ካሉበት የስሜት ሞቅታ ጋር ስላልተጣጣመላቸው ሲተቿቸው እየየን ነው። አንዳንዶች ወረድ ብለው ከቀርደዊ እና ከዶ/ር ጀይላን ትምህርት እንወስዳለን የሚሉም አይተናል። አንዳንዶች የኢኽዋን መንሃጅ ትክክለኛ ነው ብለው በብዕራቸው የሚሰብኩ ሰዎችን መፅሀፍ እየገዙ ለሰው ሲሰጡም አይተናል።
ሰው መደገፍ የመጨረሻው ግብ አብሮ ቁልቁል መዝቀጥ ይለሀል እንደዚህ ነው።




ለዚህም ነው ሰለፎቻችን ከቢድዓ ሰዎች ጋር አትቀማመጡ እያሉ አበክረው የመከሩን።

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w