مَتن أُصول الثلاثة ۳
Abu Useymin
ተከታታይ የኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖
📚ኪታብ ኡሱሉ ሰላሳ
➧ክፍል ❸
🎙በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
@abuUseyminabdurehman
➖➖➖➖➖➖➖
📚ኪታብ ኡሱሉ ሰላሳ
➧ክፍል ❸
🎙በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
@abuUseyminabdurehman
ኹጥባ የመጠቁ ስነምግባሮች
abu reyyis mohamed ibnu imama
خُطْبَةُ الْجُمُعَةِ
የጁሙዓ ኹጥባ
الأخلاق العالية
የመጠቁ ስነምግባሮች
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅محرم/21/ 1444
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6250
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6250
የጁሙዓ ኹጥባ
الأخلاق العالية
የመጠቁ ስነምግባሮች
🕌 ደሴ አል-አዝሐር መስጂድ
📅محرم/21/ 1444
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
↓↓↓
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6250
t.me/abu_reyyis_arreyyis/6250
رَبَّنَا اغْفِرْ لِي وَلِوَالِدَيَّ وَلِلْمُؤْمِنِينَ يَوْمَ يَقُومُ الْحِسَاب
«ጌታችን ሆይ! ለእኔም ለወላጆቼም ለምእመናንም ሁሉ ምርመራ በሚደረግበት ቀን ማር፡፡»
Surah Ibrahim [14 ፤41]
https://t.me/https_Asselefya1
«ጌታችን ሆይ! ለእኔም ለወላጆቼም ለምእመናንም ሁሉ ምርመራ በሚደረግበት ቀን ማር፡፡»
Surah Ibrahim [14 ፤41]
https://t.me/https_Asselefya1
"الَلهُم أظّلَناَ تَحتْ ظِل عَرّشكْ يَوم لا ظِلْ إلا ظِلّكْ."
✍️እምነት
አንተ (የትዳር) አጋርህን ከመጠረጠር ታቀብ ምክንያቱም ጥርጣሬ የሸይጧን ነውና።
አንተ እምነትህን ለግሳት ያንን እምነት የማስጠበቅና የማስከበር ሃላፊነት የሷ ድርሻ ነዉ!!
አንተ (የትዳር) አጋርህን ከመጠረጠር ታቀብ ምክንያቱም ጥርጣሬ የሸይጧን ነውና።
አንተ እምነትህን ለግሳት ያንን እምነት የማስጠበቅና የማስከበር ሃላፊነት የሷ ድርሻ ነዉ!!
አልሼይኽ ሙቅቢል አልዋድዒ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ፦
➩እውቀት ፈለጊዎችን ሱንይ የሆነ ቤት ለመመስረት ሲባል ሱኒይቷን እንዲያገቡ እመክራለሁ።
➩እውቀት ፈለጊዎችን ሱንይ የሆነ ቤት ለመመስረት ሲባል ሱኒይቷን እንዲያገቡ እመክራለሁ።
قَالَ إِنَّمَا أَشْكُو بَثِّي وَحُزْنِي إِلَى اللَّهِ وَأَعْلَمُ مِنَ اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
(ሱረቱ ዩሱፍ - 86)
«ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰማው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ነገር ዐውቃለሁ» አላቸው፡፡
https://t.me/https_Asselefya1
(ሱረቱ ዩሱፍ - 86)
«ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰማው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ነገር ዐውቃለሁ» አላቸው፡፡
https://t.me/https_Asselefya1
▪️قال ابن عثيمين :
ينبغي للإنسان أن يصبر على الأذى، لا سيما إذا أوذي في الله، فإنه يصبر ويحتسب وينتظر الفرج،
🔹 وقد قال النبي ﷺ :
واعلم أن النصر مع الصبر، وأن الفرج مع الكرب،وأن مع العسر يسرا.
[شرح رياض الصالحين 605/3]
ينبغي للإنسان أن يصبر على الأذى، لا سيما إذا أوذي في الله، فإنه يصبر ويحتسب وينتظر الفرج،
🔹 وقد قال النبي ﷺ :
واعلم أن النصر مع الصبر، وأن الفرج مع الكرب،وأن مع العسر يسرا.
[شرح رياض الصالحين 605/3]
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
﴿مَن خَشِيَ الرَّحمنَ بِالغَيبِ وَجاءَ بِقَلبٍ مُنيبٍ﴾
🎙القارئ #عبدالحكيم_الخليوي
https://t.me/https_Asselefya1
🎙القارئ #عبدالحكيم_الخليوي
https://t.me/https_Asselefya1
የጂል ቀልድ አትቀልድ!
~
በጦር፣ በጠመንጃ፣ በሰይፍ፣ በጩቤ፣ በዱላ፣ በመጥረቢያ፣ በመኪና፣… ሰዎች ለማስደንገጥ ከመቀለድ፣ ከመቃጣት ተጠንቀቅ። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:–
من أشار إلى أخيه بحديدة فإن الملائكة تلعنه حتى ينتهي.
"ወደ ወንድሙ በመሳሪያ የጠቆመ እስከሚታቀብ ድረስ መላእክት ይረግሙታል።" [ሙስሊም]
በሌላም ሐዲሥ እንዲህ ብለዋል:–
لا يحل لمسلم أن يروع مسلماً.
"ሙስሊም ሙስሊምን ሊያስደነግጥ አይፈቀድለትም።"
አልባኒ ሶሒሕ ብለውታል።
ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:– "አንድ ሰው በምርም ይሁን በቀልድ ወደ ወንድሙ ጠመንጃ ሊያዞር አይፈቀድለትም። መኪናም እንዲሁ (አይፈቀድም)። የከፋ ነውና።" [ሸርሑ ሶሒሒል ቡኻሪ: 9/ 502]
=
(ኢብኑ ሙነወር፣ መጋቢት 30/2010)
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
~
በጦር፣ በጠመንጃ፣ በሰይፍ፣ በጩቤ፣ በዱላ፣ በመጥረቢያ፣ በመኪና፣… ሰዎች ለማስደንገጥ ከመቀለድ፣ ከመቃጣት ተጠንቀቅ። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:–
من أشار إلى أخيه بحديدة فإن الملائكة تلعنه حتى ينتهي.
"ወደ ወንድሙ በመሳሪያ የጠቆመ እስከሚታቀብ ድረስ መላእክት ይረግሙታል።" [ሙስሊም]
በሌላም ሐዲሥ እንዲህ ብለዋል:–
لا يحل لمسلم أن يروع مسلماً.
"ሙስሊም ሙስሊምን ሊያስደነግጥ አይፈቀድለትም።"
አልባኒ ሶሒሕ ብለውታል።
ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:– "አንድ ሰው በምርም ይሁን በቀልድ ወደ ወንድሙ ጠመንጃ ሊያዞር አይፈቀድለትም። መኪናም እንዲሁ (አይፈቀድም)። የከፋ ነውና።" [ሸርሑ ሶሒሒል ቡኻሪ: 9/ 502]
=
(ኢብኑ ሙነወር፣ መጋቢት 30/2010)
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
قصة رجل مذنب يائس من رحمة الله !! هل سيغفر لي ربي ؟! - الشيخ صالح الفوزان
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
▣من أعظم القصص في الصبر عن الفاحشة
| 🎙الشيخ عبد الرزاق بن عبد المحسن البدر حفظه الله.
https://t.me/https_Asselefya1
| 🎙الشيخ عبد الرزاق بن عبد المحسن البدر حفظه الله.
https://t.me/https_Asselefya1