➲ኢማም ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለዋል፡-
" ምድር ያለዝናብ ሀያት(እድሜ) እንደሌላት ሁሉ ቀልብም ሃያት (እድሜ)የላትም በእውቀት ቢሆን እንጂ".
📚 መፋቲህ ዳር አስሰአዳ [508/1].
" ምድር ያለዝናብ ሀያት(እድሜ) እንደሌላት ሁሉ ቀልብም ሃያት (እድሜ)የላትም በእውቀት ቢሆን እንጂ".
📚 መፋቲህ ዳር አስሰአዳ [508/1].
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
በኑረዲን አል አረቢ – የተውሂድ አሳሳቢነቱ 4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የተውሂድ አሳሳቢነቱ 5
በኑረዲን አል አረቢ
➡️የተዉሒድ አሳሳቢነቱ
♦️ክፍል ❺
🔎በገጠር_የተደረገ_ነው።
🎙በኑረዲን_አል_አረቢ!!
https://t.me/nuredinal_arebi
https://t.me/nuredinal_arebi
♦️ክፍል ❺
🔎በገጠር_የተደረገ_ነው።
🎙በኑረዲን_አል_አረቢ!!
https://t.me/nuredinal_arebi
https://t.me/nuredinal_arebi
Forwarded from التوحيد سبل النجة
➡️ቅድሚያ ለአቂዳ እንላለን ``ምክንያቱም እንዴ አሸን በፈሉ አንጃዎች ግራ ለተጋቡ ሁሉ ተዉሒድ ፍቱን መድሃኒት ነዉና‼️
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
➤በሙስሊሙ አለም ከመደበኛዉ ኢስላም አፈንግጠዉ ትኩረታቸዉን የተለያዩ ነጥቦች ላይያደረጉ አሳሳች ጥሪዎች ማቆጥቆጥ የጀመሩት ገና ወርቃማዉ የሰሐቦች ዘመን ሳይገባደድ ነዉ።
➲ያኔ የጀመረዉ ችግር ሲከፍ እንጂ ሲሻል አይታይም። ዛሬም ድረስ በነዚህ መልከ_ብዙ ጥሪዎች ተደናብሮ ማንን እንደምንከተል ግራ ተጋባን' የሚለዉ ቀላል አይደለም። ይሁንጂ ስሜቱን ጣልቃ ሳያስገባ፣ብዛት መለኪያ ሳያደርግ ፣ለዱኒያ ጥቅማ ጥቅም ሳይንበረከክ፣በአባት በአያቶቹ ዉርስ ሳይጎተት፣ ለወዳኛዉ አለም ሂወቱ ተጨንቆ፣ በቂ ግዜና ዋጋ ሰጥቶ ለሚመረምር ግን እዉነቱ የማይደርስበት አይደለም።እንዴትስ የማይደርስበት ይሆናል?
➤ነብዩ ሙሀመድ ሰለሏህ አለይሒ ወሰለም (ለሊቱ እንደቀኑ ግልፀ በሆነ ሜዳ ላይ ነዉ የተዉኳችሁ)እያሉን ? ~ባይሆን መነፀር ያስፈልገናል_የተዉሒድ መነፀር።
➲ለሰዉ ልጂ መፈጠር ምክንያት፣የቁርዓን አካዳሚ መልዕክት ፣የነብያት ሁሉ ተልዕኮ የሆነዉ፣ነብዩ ሰለሏህ አለይሒ ወሰለም ከነ ሰሀቦቻቸዉ የተሰቃዩበት የተዉሒድ ገላጋይ መነፀር ካልሆነ ሌላ ምን ሊሆነዉ? እናም በተዉሒድ እንመልከት፣በተዉሒድ እንመርምር፣ ካሰብነዉ እንደርሳለን። ከጭንቅ ከሀሳብ ምጥ እንገላገላለን ። ግራ ከሚያጋቡ ስብከቶች ፈተና 'እፎይ' እንላለን።
➲በኢስላም ታሪክ የተነሱ አንጃዎች ብንመለከት ሁሉም እንዴ አንጃ እንድቆጠሩ ያደረጋቸዉ ያስተጋቡት የነበረዉ የአቂዳ ብክለት ነዉ። ዛሬም ድረስ ያሉ አንጃዎች ብናስስ ያለ ጥርጥር የአቂዳ ብክለት አለባቸዉ።
➲ስለሆነም ጤናኛዉ ከበሽተኛዉ ለመለየት በተዉሒድ መፈተሽና መመዘን ሁነኛ መፍትሔ ነዉ።
➲እናም በተዉሒድ መነፀር ለሚመለከት ከጥንት እስከዛሬ ያሉ ፈር የለቀቁ ቡድኖች!
➲ወይ በተዉሒድ የማይተዋወቁ፣ ፀንሰ _ሀሳቡም የሌላቸዉ ናቸዉ።
➲ወይ በሚገባ ቢያዉቁትም በተለያዩ ምክንያቶች ለተዉሒድ ጥላቻ ያነገቡ ናቸዉ።
➲ወይ ተዉሒድን ገልብጠዉና አንሻፈዉ በመረዳት የተለያዩ የሺርኮ አይነቶች ዉስጥ የተዘፈቁ ናቸዉ።
➲ወይ ለራሳቸዉ ግንዛቤ ያላቸዉን ነገር ግን ለሌሎች ተዉሒድን በማድረስ ላይ መሠናክል የሚሆኑ ናቸዉ።
➲ወይ ለተዉሒድ ደንታ የሌላቸዉ ሆነዉ ሲያስገድዷቸዉ ብቻ ልክ እንዴበክት ለችግር ግዜ የሚጠቀሙት ናቸዉ።
➲ወይ በከሃዲያንና በአፈንጋጮች አመለካከት ተፀእኖ ስር ወድቀዉ በትልቁ ተዉሒዳቸዉን የሚሸራርፉ ናቸዉ።
➲ወይ ደግሞ ተዉሒድን ቢይዙም ቢያስተምሩም ለአሏህ ብሎ የመዉደዲ
ለአሏህ ብሎ የመጥላትን ጣፍጭ ቃና ባለማጣጣማቸዉ ሳቢያ ለፀረ_ተዉሒዶች አልጋ ለእምነት አጋራቸዉ ግን ቀጋ የሆኑ ናቸዉ።
➦ምንጭ፣ተዉሒድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር መፀሀፍ
ከገፀ 48_50የተወሰዴ!!
✍️ أم عثيمين بنت عراغاو
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
➤በሙስሊሙ አለም ከመደበኛዉ ኢስላም አፈንግጠዉ ትኩረታቸዉን የተለያዩ ነጥቦች ላይያደረጉ አሳሳች ጥሪዎች ማቆጥቆጥ የጀመሩት ገና ወርቃማዉ የሰሐቦች ዘመን ሳይገባደድ ነዉ።
➲ያኔ የጀመረዉ ችግር ሲከፍ እንጂ ሲሻል አይታይም። ዛሬም ድረስ በነዚህ መልከ_ብዙ ጥሪዎች ተደናብሮ ማንን እንደምንከተል ግራ ተጋባን' የሚለዉ ቀላል አይደለም። ይሁንጂ ስሜቱን ጣልቃ ሳያስገባ፣ብዛት መለኪያ ሳያደርግ ፣ለዱኒያ ጥቅማ ጥቅም ሳይንበረከክ፣በአባት በአያቶቹ ዉርስ ሳይጎተት፣ ለወዳኛዉ አለም ሂወቱ ተጨንቆ፣ በቂ ግዜና ዋጋ ሰጥቶ ለሚመረምር ግን እዉነቱ የማይደርስበት አይደለም።እንዴትስ የማይደርስበት ይሆናል?
➤ነብዩ ሙሀመድ ሰለሏህ አለይሒ ወሰለም (ለሊቱ እንደቀኑ ግልፀ በሆነ ሜዳ ላይ ነዉ የተዉኳችሁ)እያሉን ? ~ባይሆን መነፀር ያስፈልገናል_የተዉሒድ መነፀር።
➲ለሰዉ ልጂ መፈጠር ምክንያት፣የቁርዓን አካዳሚ መልዕክት ፣የነብያት ሁሉ ተልዕኮ የሆነዉ፣ነብዩ ሰለሏህ አለይሒ ወሰለም ከነ ሰሀቦቻቸዉ የተሰቃዩበት የተዉሒድ ገላጋይ መነፀር ካልሆነ ሌላ ምን ሊሆነዉ? እናም በተዉሒድ እንመልከት፣በተዉሒድ እንመርምር፣ ካሰብነዉ እንደርሳለን። ከጭንቅ ከሀሳብ ምጥ እንገላገላለን ። ግራ ከሚያጋቡ ስብከቶች ፈተና 'እፎይ' እንላለን።
➲በኢስላም ታሪክ የተነሱ አንጃዎች ብንመለከት ሁሉም እንዴ አንጃ እንድቆጠሩ ያደረጋቸዉ ያስተጋቡት የነበረዉ የአቂዳ ብክለት ነዉ። ዛሬም ድረስ ያሉ አንጃዎች ብናስስ ያለ ጥርጥር የአቂዳ ብክለት አለባቸዉ።
➲ስለሆነም ጤናኛዉ ከበሽተኛዉ ለመለየት በተዉሒድ መፈተሽና መመዘን ሁነኛ መፍትሔ ነዉ።
➲እናም በተዉሒድ መነፀር ለሚመለከት ከጥንት እስከዛሬ ያሉ ፈር የለቀቁ ቡድኖች!
➲ወይ በተዉሒድ የማይተዋወቁ፣ ፀንሰ _ሀሳቡም የሌላቸዉ ናቸዉ።
➲ወይ በሚገባ ቢያዉቁትም በተለያዩ ምክንያቶች ለተዉሒድ ጥላቻ ያነገቡ ናቸዉ።
➲ወይ ተዉሒድን ገልብጠዉና አንሻፈዉ በመረዳት የተለያዩ የሺርኮ አይነቶች ዉስጥ የተዘፈቁ ናቸዉ።
➲ወይ ለራሳቸዉ ግንዛቤ ያላቸዉን ነገር ግን ለሌሎች ተዉሒድን በማድረስ ላይ መሠናክል የሚሆኑ ናቸዉ።
➲ወይ ለተዉሒድ ደንታ የሌላቸዉ ሆነዉ ሲያስገድዷቸዉ ብቻ ልክ እንዴበክት ለችግር ግዜ የሚጠቀሙት ናቸዉ።
➲ወይ በከሃዲያንና በአፈንጋጮች አመለካከት ተፀእኖ ስር ወድቀዉ በትልቁ ተዉሒዳቸዉን የሚሸራርፉ ናቸዉ።
➲ወይ ደግሞ ተዉሒድን ቢይዙም ቢያስተምሩም ለአሏህ ብሎ የመዉደዲ
ለአሏህ ብሎ የመጥላትን ጣፍጭ ቃና ባለማጣጣማቸዉ ሳቢያ ለፀረ_ተዉሒዶች አልጋ ለእምነት አጋራቸዉ ግን ቀጋ የሆኑ ናቸዉ።
➦ምንጭ፣ተዉሒድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር መፀሀፍ
ከገፀ 48_50የተወሰዴ!!
✍️ أم عثيمين بنت عراغاو
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
اللهم إنك عفو تحب العفو فاعف عني
عبد الرزاق بن عبد المحسن البدر
ليلة القدر ليلة اجتهاد في الدعاء
🎙 الشيخ عبد الرزاق البدر ـحفظه الله
📓 فَضَــائــل لَيــْـلَـــة القَـــدر
https://t.me/https_Asselefya1
🎙 الشيخ عبد الرزاق البدر ـحفظه الله
📓 فَضَــائــل لَيــْـلَـــة القَـــدر
https://t.me/https_Asselefya1
#ليلــةالقــدر
▪️ قــال الشيــخ ابن عثيمــين رحمــہ اللـہ
الشحنـاء تمـنع بـرڪة ليلـة القـدر
📓سـلسلة لـقاءات الباب المفتـوح[18]
https://t.me/https_Asselefya1
▪️ قــال الشيــخ ابن عثيمــين رحمــہ اللـہ
الشحنـاء تمـنع بـرڪة ليلـة القـدر
📓سـلسلة لـقاءات الباب المفتـوح[18]
https://t.me/https_Asselefya1
➧ማንነዉ የማገባ እያልሺ እራስሺ በዚ አታድርጊ!
➲ይልቅ አንቺ እራስሺ ለትዳር ብቁ ጥንቁቅ ሴት
ለመሆን ጣሪ ለሌላዉ አታስቢ የአርሹ ባለቤት
ላንቺ የሚመጥንሺ ካላሰብሽበት ብቅ ያደርግልሻል።
▪እናም ጥረትሺ ራስሺን ለማስተካከል ለመቀየር
ጀግና ለመሆን ይሁን!!
➟የዛ ግዜ ያላሰብሽዉ የድል ስኬት ትጎናፀፊያለሺ!!
https://t.me/https_Asselefya1
➲ይልቅ አንቺ እራስሺ ለትዳር ብቁ ጥንቁቅ ሴት
ለመሆን ጣሪ ለሌላዉ አታስቢ የአርሹ ባለቤት
ላንቺ የሚመጥንሺ ካላሰብሽበት ብቅ ያደርግልሻል።
▪እናም ጥረትሺ ራስሺን ለማስተካከል ለመቀየር
ጀግና ለመሆን ይሁን!!
➟የዛ ግዜ ያላሰብሽዉ የድል ስኬት ትጎናፀፊያለሺ!!
https://t.me/https_Asselefya1
➛ከሞትክ በኋላ ጥለከው የምትሄደው ዘውታሪ ሰደቃ ከሌለህ፤ ዘውታሪ ወንጀል እንዳይኖርህ ጥረት አድርግ!
➮ኢማን ፍቅር ሰላም መተዛዘን ባለበት ጋብቻ ድህነት በራሱ ፀጋ ነው!!
➮ድህነት የኢማን እጦት እንጂ የብር ማጣት አይደለም!
ደሃ ማለት አላህ በሰጠው ፀጋ የማይብቃቃ ነው!!
https://t.me/https_Asselefya1
➮ድህነት የኢማን እጦት እንጂ የብር ማጣት አይደለም!
ደሃ ማለት አላህ በሰጠው ፀጋ የማይብቃቃ ነው!!
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
📚ቁርአን በረመዷን አብረንእናኽትም!
➡️ ጁዝ ሃያ አምስት
⬅️الليلة(25) رمضان
🎙الشيخ علي الحذيفي حفظه الله
🎧ይቀጥላል ኢንሻ አላህ .........
➧https://t.me/https_Asselefya1
➡️ ጁዝ ሃያ አምስት
⬅️الليلة(25) رمضان
🎙الشيخ علي الحذيفي حفظه الله
🎧ይቀጥላል ኢንሻ አላህ .........
➧https://t.me/https_Asselefya1
➲ዘካተል ፊጥር
➱➱➱➱➱➱➱
➧ዘካተል ፊጥር ከረመዳን ወር ፆም መጠናቀቅ ጋር በተያያዘ ግዴታ የሚሆን የዘካ አይነት ነው፡፡ዘካተል ፊጥርን መስጠት እያንዳንዱ ሙስሊም ላይ በነፍስ ወከፍ ግዴታ ሲሆን፤ እያንዳንዱም አባወራ የራሱን ጨምሮ በእርሱ ስር ስላሉ ቤተሰቦቹ ሁሉ መስጠት ይጠበቅበታል፡፡
➧ኢብኑል ሙንዚር ‘አል-ኢጅማዕ’ በተሰኘው ኪታባቸው ‹‹ዒልምን የተማርንባቸው ዑለማዎች ሁሉ ዘካተል ፊጥር ግዴታ መሆኑን ተስማምተውበታል›› በማለት የጉዳዩን ግዴታነት ከሚያመለክቱት ነብያዊ ሀዲሶች በተጨማሪም የኡለማዎችን አጠቃላይ ስምምነት (ኢጅማዕ) የተገኘበት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
➧ዘካተል ፊጥር የተደነገገበት ጥበብ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ድሆች በባዕሉ (ዒድ) እለት ሰዎችን ከመለመን እንዲድኑና የእለቱ ደስታ ተካፋይ እንዲሆኑ ማድረግ እንዲሁም በፆም ወቅት ተከስተው ላለፉ አንዳንድ ጉድለቶች (ግድፈቶች) ማሟያ እንዲሆን ነው፡፡ ይህን አስመልክቶ ዐብደላህ ኢብን አባስ እንዲህ ይላሉ፡፡
▪️عن ابن عباس ـ رضي الله عنهما ـ قال: "فرض رسول الله صلى الله عليه وسلم زكاة الفطر طهرة للصائم من اللغو والرفث وطعمة للمساكين، فمن أداها قبل الصلاة فهي زكاة مقبولة، ومن أداها بعد الصلاة فهي صدقة من الصدقات" رواه أبو داود وابن ماجه
➲‹‹የአላህ መልዕክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን) ዘካተል ፊጥርን ለፆመኛ ለ ‘ለግዉ’ (ጥቅም ለሌላቸው ውድቅ የቀልድ ንግግሮችና ተግባሮች) እና ለ ‘ረፈስ’ (ፆታዊ ስሜትን ቀስቃሽ ለሆኑ ንግግሮች) ማፅጃ፤ ለምስኪኖች (ድሆች) መብል ሲሆን በግዴታ መልኩ ደንግገውታል፡፡ ስለዚህም ከኢድ ሰላት በፊት (ዘካውን በመስጠት ግዴታውን የተወጣ) ተቀባይነት ያለው ዘካን ሰጥቷል፤ ከኢድ ሰላት በኋላ ዘካውን የሰጠ ከሌላ ግዴታ ያልሆነ ሰደቃ አንዱ እንደሆነ ይታሰብለታል፡፡›› (አቡዳውድ እና ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል)
➧የዘካተል ፊጥር መጠን
➲ኢብኑ ኡመር ሀዲስ ላይ እንዲህ የሚል መልዕክት ስለተላለፈ ነው
➧‹‹የአላህ መልዕክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን) ከተምር ወይም ከገብስ አንድ ‹‹ሷዕ›› በእያንዳንዱ ሙስሊም፤ ባሪያ፣ ጨዋ (ባሪያ ያልሆነ)፣ሴት፣ ህፃን፣ አዋቂ ላይ ግዴታ አድርገዋል፡፡ እንዲሁም ሰዎች ወደ (ዒድ) ሰላት ከመውጣታቸው በፊት ለሚገባቸው ሰዎች እንዲደርስ አዘዋል፡፡››(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
➭ሷዕ የመስፈሪያ አይነት ሲሆን በድሮ ጊዜ የነበረ የእህል መስፈሪያ ነው። በዘመናዊ መለኪያ አንድ ‹‹ሷዕ›› 2.04-2.5 ኪ.ግ ይመዝናል፡፡ 1 ሷዕ = 4 የሁለት ዕጅ እፍኞች ነው።
➛ዘካተል ፊጥር በማን ላይ ግዴታ ይሆናል? የሚለውን ኢንሻአላህ ቀጣይ ክፍል እናየዋለን።
ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➱➱➱➱➱➱➱
➧ዘካተል ፊጥር ከረመዳን ወር ፆም መጠናቀቅ ጋር በተያያዘ ግዴታ የሚሆን የዘካ አይነት ነው፡፡ዘካተል ፊጥርን መስጠት እያንዳንዱ ሙስሊም ላይ በነፍስ ወከፍ ግዴታ ሲሆን፤ እያንዳንዱም አባወራ የራሱን ጨምሮ በእርሱ ስር ስላሉ ቤተሰቦቹ ሁሉ መስጠት ይጠበቅበታል፡፡
➧ኢብኑል ሙንዚር ‘አል-ኢጅማዕ’ በተሰኘው ኪታባቸው ‹‹ዒልምን የተማርንባቸው ዑለማዎች ሁሉ ዘካተል ፊጥር ግዴታ መሆኑን ተስማምተውበታል›› በማለት የጉዳዩን ግዴታነት ከሚያመለክቱት ነብያዊ ሀዲሶች በተጨማሪም የኡለማዎችን አጠቃላይ ስምምነት (ኢጅማዕ) የተገኘበት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
➧ዘካተል ፊጥር የተደነገገበት ጥበብ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ድሆች በባዕሉ (ዒድ) እለት ሰዎችን ከመለመን እንዲድኑና የእለቱ ደስታ ተካፋይ እንዲሆኑ ማድረግ እንዲሁም በፆም ወቅት ተከስተው ላለፉ አንዳንድ ጉድለቶች (ግድፈቶች) ማሟያ እንዲሆን ነው፡፡ ይህን አስመልክቶ ዐብደላህ ኢብን አባስ እንዲህ ይላሉ፡፡
▪️عن ابن عباس ـ رضي الله عنهما ـ قال: "فرض رسول الله صلى الله عليه وسلم زكاة الفطر طهرة للصائم من اللغو والرفث وطعمة للمساكين، فمن أداها قبل الصلاة فهي زكاة مقبولة، ومن أداها بعد الصلاة فهي صدقة من الصدقات" رواه أبو داود وابن ماجه
➲‹‹የአላህ መልዕክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን) ዘካተል ፊጥርን ለፆመኛ ለ ‘ለግዉ’ (ጥቅም ለሌላቸው ውድቅ የቀልድ ንግግሮችና ተግባሮች) እና ለ ‘ረፈስ’ (ፆታዊ ስሜትን ቀስቃሽ ለሆኑ ንግግሮች) ማፅጃ፤ ለምስኪኖች (ድሆች) መብል ሲሆን በግዴታ መልኩ ደንግገውታል፡፡ ስለዚህም ከኢድ ሰላት በፊት (ዘካውን በመስጠት ግዴታውን የተወጣ) ተቀባይነት ያለው ዘካን ሰጥቷል፤ ከኢድ ሰላት በኋላ ዘካውን የሰጠ ከሌላ ግዴታ ያልሆነ ሰደቃ አንዱ እንደሆነ ይታሰብለታል፡፡›› (አቡዳውድ እና ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል)
➧የዘካተል ፊጥር መጠን
➲ኢብኑ ኡመር ሀዲስ ላይ እንዲህ የሚል መልዕክት ስለተላለፈ ነው
➧‹‹የአላህ መልዕክተኛ (የአላህ ሰላትና ሰላም በሳቸው ላይ ይሁን) ከተምር ወይም ከገብስ አንድ ‹‹ሷዕ›› በእያንዳንዱ ሙስሊም፤ ባሪያ፣ ጨዋ (ባሪያ ያልሆነ)፣ሴት፣ ህፃን፣ አዋቂ ላይ ግዴታ አድርገዋል፡፡ እንዲሁም ሰዎች ወደ (ዒድ) ሰላት ከመውጣታቸው በፊት ለሚገባቸው ሰዎች እንዲደርስ አዘዋል፡፡››(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
➭ሷዕ የመስፈሪያ አይነት ሲሆን በድሮ ጊዜ የነበረ የእህል መስፈሪያ ነው። በዘመናዊ መለኪያ አንድ ‹‹ሷዕ›› 2.04-2.5 ኪ.ግ ይመዝናል፡፡ 1 ሷዕ = 4 የሁለት ዕጅ እፍኞች ነው።
➛ዘካተል ፊጥር በማን ላይ ግዴታ ይሆናል? የሚለውን ኢንሻአላህ ቀጣይ ክፍል እናየዋለን።
ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይጠቀማሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
صلاۃ التراويح رمضان ١٤٤٣
Abu Useymin
✅ ማራኪ የተራዊህ ሶላት ቂርአት
●رمضان ١٤٤٣ ليلة ٢٥
🕌 በቦዲቲ ከተማ ኹለፋኡ ራሺዲን መስጊድ ።
🎙️𝔸𝕓𝕦 𝕌𝕤𝕖𝕪𝕞𝕚𝕟 ℍ𝕒𝕗𝕚𝕫𝕙𝕦𝕝𝕝𝕒𝕙
➧https://t.me/abuUseyminabdurehman
●رمضان ١٤٤٣ ليلة ٢٥
🕌 በቦዲቲ ከተማ ኹለፋኡ ራሺዲን መስጊድ ።
🎙️𝔸𝕓𝕦 𝕌𝕤𝕖𝕪𝕞𝕚𝕟 ℍ𝕒𝕗𝕚𝕫𝕙𝕦𝕝𝕝𝕒𝕙
➧https://t.me/abuUseyminabdurehman
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
በኑረዲን አል አረቢ – የተውሂድ አሳሳቢነቱ 5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM