💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله

إذا رأيت نفسك تنشرح لفعل السيئات وتضيق ذرعا بفعل الطاعات فاحذر وأنقذ نفسك وتب إلى الله عز وجل حتى ييسر الله لك ومهما أذنبت إذا أقبلت على الله عز وجل أقبل الله عليك.

(شرح رياض الصالحين / ج4 / ص558).

Sheikhህ ኢብኑ ዑተይሚን ራሂመሁላህ ብለዋል

መጥፎ ስራዎችን ለመስራት ሲያስረዱ እና የመታዘዝ ድርጊቶችን በመፈፀም ትዕግስት እንደሌለው ከተመለከቱ ጥንቃቄ ያድርጉ ፣ እራስዎን ያድኑ እና እአላህ ቀላል እንዲያደርጉሎት ወደ ሁሉን ቻይ ወደ አላህ ተውባ ያድርጉ ፣ እና ወደ ሁሉን ቻይ ወደ አላህ ቢመለሱ የሚሳሳቱት ነገሮች ሁሉ አሏህ
ይቀበላችሁ #ምንጭ⬇️
(شرح رياض الصالحين / ج4 / ص558).
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🔸ሸይጣን ሱረቱል በቀራህ ከሚቀራበት ቤት ይሸሻል
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
የተውሒድ ጉዳይ ጊዜ ሊሰጠው የሚችል ነገር አይደለም።
ሰው በሽርክ ሲሞት እያዩ ዝም ማለት ማዘንም አይደለም።

🎤በትላንትናው እለት እሁድ ሀርቡ ላይ የተደረገ ሙሃደራ
🎧በኡስታዝ ሳዳት ከማል አቡ መርየም።
<አድስ መሆኑን እንዳትዘነጉ>
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
ኡስታዝ ኸድር አህመድ (አል-ኬሚሴ)
ኢልም ከንግግርም ከተግባርም ይቀድማል በሚል ርዕስ ቆንጆ ሙሐደራ አድርጓል
  ↷⇣🔊⇣↶
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
● قال الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله:
.
💎المرأةُ في ميزان الإسلام، دُرَّة ثمينة، وجوهرةٌ كريمة، تُصان من كل أذىً وتحمى من كل رذيلة.

💎በኢስላም ሚዛን ሴት ልጅ፤ ውድ እንቁ እና የከበረ ፈርጥ ናት ።
ከአሰቸጋሪ እና ከመጥፎ ምግባር ሁሉ ጥበቃ ሊደረግላት ይገባል።

📓 موعظةُ النساء - 11

💎https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
አብዱላህ ኢብኑ መስኡድ (ረዲየላሁ አንሁ) እንዲህ ይላሉ

"አዋጅ!! ማንም ሰው በዲኑ ጉዳይ ሌላውን በጭፍን አይከተል። እንዲያ የሚያደርግ ከሆነ ሰውየው ሲያምን ያምናል፣ ሰውየው ሲከፍር ይከፍራል።"
ይላሉ

[አጥ-ጦበራኒ: (9/152)
Audio
የደሴ መርጥ ዑለሞች በሙስጦፋ ላይ ባደባባይ መልድ(ረድ)ጀመሩ እነሆ #ሸይኽ ሙሐመድ መኪን ሐፊዞሁሏህ በኢኽዋኖችና በሙስጤ አስጠነቀቁ

አያይዘውም በድን ላይ መገለባበጥ የቢድዓ ምልክት ነው ብለው አስተነቀቁ!!

በሚቀጥለው የሸይኽ ሙሐመድ ደበቅ(አሚን)ን እንለቃለን ኢንሻአላህ

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
↬ከምንም በላይ እጅግ በጣም ሙእሚኖች የሚናፍቁትና በጉጉት የሚጠብቁት ጥሪ፥

《يا أيتها النفس المطمئنة إرجعي إلى ربك راضية مرضية فادخلي في عبادي وادخلي جنتي》

↬(አንተ፥ በጌታዋ በሚገባ በማመኗ የተረጋጋች ነፍስ -መንፈስ- ባለቤት ሆይ፥ አላህ የሰጠህን ምንዳ በደስታ ተቀብለህ ከደጋግ ባሮቼ ጋር {ጀነት ግባ} የሚለው ጥሪ ነው፡፡

🤲ያረብ ይህን ጥሪ በቀጥታ ሰምተው ከሚደሰቱ ባሮችህ አድርገን
ለዚህ ትልቅ ማዕረግ የሚያበቃውን "ኢማን" ልናውቀውና ልንጠብቀው ይገባናል

ኡስታዝ አህመድ ሸይኽ ኣደም (ሐፊዘሁላህ)

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
⇢አላህን ከልቡ የሚፈራ ወንድ ቢሆን እንጅ በዚህ ዘመን አያደርገውም ።

🍃አነስ ረድላሁ ዐንሁ እንድህ ሲል ያስተላልፋል፦

⇢" አንድት ሴት ባጠገብህ ካለፈች እስከምታልፍህ ድረስ አይንህን ስበር።"
( አል ወረእ ሊብኒ አቢዱንያ 72)

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
በሀርቡ ሙሐደራ ላይ የተ ጠየቁ ጥያቄዎችና መልሶቻቻው
በሸይ ሀሰን አሊ
በኡስታዝ ኸድር አህመድና
በኡስታዝ ሳዳት ከማል
  ↷⇣🔊⇣↶

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➤▸የክስረት ሁሉ ክስረት ማለት:- የቂያማ እለት ራሱንም ቤተሰቡንም ያከሰረና ለጀሀነም እሳት የዳረገ ሰው ነው ።

➤▸ነገ የቂያማ እለት አንተንም ቤተሰብህንም ከክስረት ለማዳን የምትፈልግ ከሆነ ዛሬ ዱንያ ላይ ሳለህ ነፍስህንም ቤተሰብህንም ወደ መልካም ነገር ልትመራቸውና ከመጥፎ ነገሮች ልትታደጋቸው ይገባል ።

➤▸የመልካም ነገሮች ሁሉ ቁንጮ ተውሒድና ሱና ነውና ነፍስህን እንዲሁም ቤተሰብህን በተውሒድና በሱና አንፅ ።

➤▸የመጥፎ ነገሮች ሁሉ ዋና የሚባሉት ደግሞ ሽርክና ቢድአ ናቸውና ነፍስህንም እንዲሁም ቤተሰብህን ከሽርክና ከቢድአ ልትታደግ ይገባል ።

አላህ የቂያማ እለት ከሚከስሩት አያድርገን አሚን ።
መንቁል...!!
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
📌♻️ ጊዜህን በቁም ነገር ላይ አውለው ♻️📌

ሸህ ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ።

🔺 ጊዜውን 👉አላህን በማውሳት (በዚክር)
👉ቁርአን በመቅራት
👉ከመልካም ሰዎች ጋር በመሆን
👉ከዝንጉና ከመጥፎ ጓደኞችን
በመራቅ ያሳለፈ ሰው
🔺 ቀልቡ ያማረና የለሰለሰ ይሆንለታል።

📚 مجموع فتاوى ابن باز (5/244)
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
#ተውሒድ
#ክፍል

#ወሳኝና_ጠቃሚ_ነጥቦች፡-----
①–እነዚህ ሦስት የተውሂድ ክፍሎች ከፍተኛ ትስስርና ተዛምዶ ያላቸው በመሆኑ በአንዱ አምኖ በሌላው መካድ በሁሉም እንደመካድ
ይቆጠራል።
②–በአላህ መልዕእክተኛ ወቅት የነበሩት ከሃዲያን የሁሉ ነገር ፈጣሪ ፤ ሲሳይን ሰጪ ፤ ሕይወት የሚሰጠውና የሚነሳው አላህ ብቻ
መሆኑን ጠንቅቀው ያውቁና ያምኑ ነበር። ይሁን እንጂ ከአላህ ውጭ የሆነን አካል ያመልኩ ስለነበር ይህ እምነታቸው ሙስሊሞች
አልቻለም።
#አላህ_እንዲህ_ይላል
ﻗُﻞْ ﻣَﻦ ﻳَﺮْﺯُﻗُﻜُﻢ ﻣِّﻦَ ﺍﻟﺴَّﻤَﺎﺀِ ﻭَﺍﻟْﺄَﺭْﺽِ ﺃَﻣَّﻦ ﻳَﻤْﻠِﻚُ ﺍﻟﺴَّﻤْﻊَ ﻭَﺍﻟْﺄَﺑْﺼَﺎﺭَ ﻭَﻣَﻦﻳُﺨْﺮِﺝُ ﺍﻟْﺤَﻲَّ ﻣِﻦَ ﺍﻟْﻤَﻴِّﺖِ ﻭَﻳُﺨْﺮِﺝُ ﺍﻟْﻤَﻴِّﺖَ ﻣِﻦَ ﺍﻟْﺤَﻲِّ ﻭَﻣَﻦ ﻳُﺪَﺑِّﺮُ ﺍﻟْﺄَﻣْﺮَ ۚ
ﻓَﺴَﻴَﻘُﻮﻟُﻮﻥَ ﺍﻟﻠَّﻪُ ۚ ﻓَﻘُﻞْ ﺃَﻓَﻠَﺎ ﺗَﺘَّﻘُﻮﻥَ
«ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው።መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው ነገሩን ሁሉ
የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ (ለምን ታጋራላችሁ) አትፈሩትምን» በላቸው፡፡
(ዩኑስ 31)
③–የመልእክተኞች የመጀመሪያ ጥሪ ተውሂዱል ኡሉሂያ[አላህን ብቻ ተገዙ)
የሚለው ቁም ነገር ነው። ምክንያቱም ማንኛውም አምልኮ ተቀባይነት ይኖረው
ዘንድ ተውሂዱል ኡሉሂያ ዋና መሰረት ስለሆነና እሱ ካልተረጋገጠ ተቃራኒው ሺርክ መኖሩ አይቀሬ ስለሆነ ነው።
④–በወገኖቻቸው መካከል አለመግባባትና
ጭቅጭቅ የተፈጠረውም በዚሁ የተውሂድ ክፍል ነበር። ስለዚህ ይህን የተውሂድ ክፍል
ማወቅና በሚገባ መረዳት የማንኛውም ሰው ግዴታ ነው ። የተውሂድ ወሳኝነትና ደረጃው፡፡
①- ተውሂድ ከእስልምና መሰረቶች የመጀመሪያውን ቦታ የሚይዝ ዋና መሰረት
ነው። በመሆኑም አንድ ሰው ወደ እስልምና ሃይማኖት መግባት የሚችለው፡-
#ላኢላሀ_ኢለላህ ወይም ከአላህ በስተቀር በሀቅ የሚገዙት አምላክ አለመኖሩን
ሲመሰክርና አላህን ብቻ መገዛት እንዳለበት አምኖ ሲቀበል ነው።
የአላህ መልእክተኛ ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ፡"ኢስላም በአምስት ነጥቦች ላይ ተመሰረተ፡-ከአላህ በስተቀር በእውነት
የሚገዙት አምላክ አለመኖሩንና ሙሀመድ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን
መመስከር፤ ሶላትን መስገድ፤ ዘካን መክፈል፤ የተከበረውን የአላህን ቤት ሓጅ
ጉብኝት ማድረግና የረመዷንን ወር መፆም ናቸው ”ብለዋል።
②- ተውሂድ ከማንኛውም አምልኮ በፊት መታወቅ ያለበትና ወደ እርሱ ጥሪ
ሊደረግለት የሚገባው ወሳኝ ነጥብ ነው ።
#የአላህ_መልእክተኛ ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ ሙዓዝ የተባለውን
ሱሃቢ "የመን" ወደ ተባለ አገር ላስተማሪነት ሲልኩት፦“መጽሐፍ የተሰጣቸውን ሰዎች ታገኛለህ ስለዚህ ከአላህ በስተቀር በእውነት
የሚገዙት ጌታ አለመኖሩንና እኔ የአላህ መልእክተኛ መሆኔን አስተምራቸው ”አሉት።
③– አንድ አምልኮ ተቀባይነት ያገኝ ዘንድ ተውሂድ ዋና መስፈርትና መሰረት ነው።
#ለምሳሌ፦ ሶላት ያለ ውዱእ ተቀባይነት እንደማያገኝ ሁሉ ማንኛውም አምልኮ ያለ ተውሂድ ተቀባይነት አያገኝም።
④-ተውሂድ በዚችም ሆነ በመጪዋ ዓለም የተቃና እድልና ሰላም ለማግኘት ዋና ምክንያት ነው።
#በአሏህ_ፈቃድ_ይቀጥላል…………
<~~~~~~~~~~~~~~~~>
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➦ኢማሙ ሻፊዒይ (ረሂመሁሏህ ተዓላ)
እንድህ ይላሉ:_
➬ጡሩ ጓደኛ ማገኘት ከባድ ነው።
ከሱ መለየት ደሞ በጣም ቀላል ነገር ነውና! አሏህን ወደ መታዘዝ የሚመላክትህናየሚግዝህ ጓደኛ ካገኘህ በእጅህ አጥብቀህ ያዘው!!
Audio
♻️🔺ድንቅ ምክር ከሸህ ፈውዛን🔺♻️

🔺በየሚዲያ ወንድን ለሚፈትኑ
🔺የተጣበቀ ልብስ ለሚለብሱ
🔺በሰርግና በመዝናኛ ቦታ ላይ ከወንድ ጋር ለሚቀላቀሉ
🔺ፀጉራቸውና የተወሰነ የሰውነ አካላቸውን ለሚከፍቱ ሁሉ ይመለከታል

👂👂👂👂👂👂👂👂

🎙️للشيخ العلامة :صالح الفوزان - حفظه الله تعالى:
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
እህቴ ሆይ !
[ ከማህበራዊ ሚዲያ ጋር ]
~ ሚድያ ልቅ ነው። ከጀርባው ያጠፋሽውም ያለማሽውም ራይት እና ኤክስ የሚሰጥ ሰው የለውም በዚህ ምስቅልቅሉ በወጣ መድረክ ጌታውን የፈራ የጌታው መለኮታዊ ራዕይ በማሰራጨት የተጠመደ ውስኑ ቢኖርም ለተራ ጊዜው ለማቃጠል እንዲሁም ነፍስያው ወደ ምትነዳው የሚነዳ የባህር አረፋ የሆነም በርካታ ህዝብ አቅፎዋል። እንደ እኔ ባለ ሐያዐዋ ትርምሶች በበዙበት መድረክ ማህበራዊ ሚዲያ መጠቀም አግባብነት የለውም። በጥቅል የፌስ ቡክ ጃሒል ላደረገኝ ጌታ ምስጋና ይገባው ያሉ አሊም አውቃለሁ።
~ እኔ ሚዲያ ካልተጠቀምኩ ኢልም አላገኝም ኢልም ፍለጋ ነው ካልሽ እንፈለጉ የማይረጋገጡበት የቴሌ ግራም ቻናሎች ላይ የፈለግሽው ዑስታዝ ቻናል Join በማድረግ መከታተል ትቺያለሽ

~ አይ እኩልነትስ የሚል ነፍሲያ ከነፋፋሽ ምንም ማድረግ አልችልም ስትጠቀሚ እንደሴት ተጠቀሚ ከማለት ውጭ
__ውስጤ የሚያምንበት ነገር አለ እሱም ፌስቡክ የምትጠቀም የእውቀት ባለቤት እንደሌለች። ምክንያቱም አውቃለች የምትባለዋ ከአፍዋ የሚወጣው ስለማይ ነው። ከንግግርዋ የምረዳው እያለ አይ እስዋማ ተግባር ላይ እንዲህ ነች ብሎ የሚያታልል ልብ የለኝም። ዑለማዎች የማይደፍሩ መሣዐላ እንደ ፍትፍት ለማቅረብ ስትሞክር ሲታይ እንዴት በፌስቡክ አሊም አለ ያስብላል! ሲጀመር ለሴት የማያስፈልጋቸው ወንድ ባለበት ቦታ ሁሉ እኔም የጉዳዩ ባለቤት ነኝ ማለት በእራሱ ከዲን እውቀት የመነጨ አይደለም ምዕራባውያን ያመጡት በ- እኩልነት በሚል በርሜል ውስጥ ተነክረው የወጡት መፈክር እንጂ!። የተብዲዕና የተክፊር መሳላዐ ላይ የተጠመዱ ጥቂት ሴቶች ሳይ እንደው ኤፍ ቢ ......ብቻ ከዚህ ውጭ የሆኑ የፊዚክስ የኬምስትሪ የሌሎች የዱንያዊ ትምህርት እውቀቶች ጭንቅላታቸው የሞሉ ብዙ መኖራቸው እርግጥ ነው።በዱንያ ትምህርት ዲን ላይ ለማውራት ሞመከር ከሞኝነት ነው። እና ይሄም ምዕራባዊያን ያጠመዱት ወጥመድ ነው እራቂ ነው ምለው። እስቲ ጀምሪ ኢልም ፍለጋ አይሻ እኮ ሐዲስ በማስተላለፍ ከምርጦች ውስጥ ሆናለች ከሴቶች ምርጥ መሰለሽ?! በነቢዩ ዘመን ከነበሩ ከትላልቅ ታጋዬች ከእነ አቡ ኹረይራህ.....ከደረጃዎች ውስጥ ተመድባለች ።

ከሴቶቶችማ አሳልፈናል እኮ ! እረሳችሁት? ቁጥር አንድ እና ሁለት ጽሁፌ ላይ ልንገራችሁ እሺ "ምድር ላይ ያሉ ሴቶች የነቢዩ ሚስቶች ጨምሮ ኢልማቸው ቢሰበሰብ እና የአይሻ ኢልም ይበልጥ ነበር" ኢማም አዙሁርይ

የአንቺ ኢልም ምን ላይ ደረሰ ?!
አየሽ !አደጋ ላይ መሆንሽ
እሺ ላመላክትሽ
~ቁራዐን በመቅራት የእለተለት እንደ ቁርስ ምሳ እራትሽ የማይረሳ ይሁን። ቁራዐን እኮ የኢልም ዘርፎች ሁሉ የሚጨለፍበት ባህር ነው።ሀያዐም ያላብሳል።ከጌታችን ጋር ያለው ትስስር ያጠናክራል በተለየ የሌሊት እና ከሱብሒ በኃላ ማስተንተን ተጨምሮበትማ አይኖች እያነቡ ሆድን እያባባ ......ብቻ ከቁራን ጋ ያለው ትስስር ይጠክር።

~ትርፍ ሳት የሚሉት ነገር አያስጠላም? ሙሚን ጌታው እስኪገናኝ ዕረፍ የለውም ለዛም ነው አላህ ለነቢያችን፦

فَإِذَا فَرَغْتَ فَانصَبْ

{ በጨረስክም ጊዜ ልፋ ቀጥል }ያላቸው

ለውዱ ነቢይ ይህ ከተባሉ በውዥንብር ሜዳ ላይ የሚጠቅም የሚጎዳው ለይቶ ማወቅ ለተሳነው ለእኔ አይነት ትውልድማ ምን ሊባል ነው። ትርፍ ሳት ብሎ ያመጡትም ምዕራባዊያን ናቸው። ያልገቡበት የለም!እኛን ለማዋለል! ትርፍ ሳት የማኪያቶ ሳት የእንቅልፍ የክረምት፣ የመንፈቅ ፣ቤተሰብ ጋ፣ አጎት ጋ እረፍት.... እያለ ሳቶቹ በቂራት ያልተጠመደውማ ! ! አደጋ ነው።
ብቻ ጊዜሽን በአግባቡ ተጠቀሚ የሚል መልክት ጨምቄ ላስላተልፍ እየሞከርኩ ነው። ገብቶሻል
ከቁራን ቀጥሎ የኪታብ ቂራቶች ላይ ጠንክሪ መድረሳ ሂጄ ልቀራ ፈልጌ እንዲ ..... አይነት ዑዝር እያልሽ ብትደረድሪ አልሰማሽም። አስቀሪው ቤትሽ ድረስ መጥቶልሻል ሪከርዱ ከፍተሽ ኪታብሽ ገልጦ መቅራት አያጅብም በስልክሽ ከፍቶ መቅራት አልሐምዱሊላህ አላህ የዋለልን ጸጋ ። አጅ ነብይ አይባል በእጅሽ ይዘሽው የምትሽከረከሪ ስልክሽ ነው እና በተዘረጉልሽ አመቺ መንገዶች ሁሉ ኢልምሽ ላይ ጠንክሪ።
አላህ ያበርታችሁ ቆራጥ ታጋይ ጀግኖች አላህ ያድርጋችሁ ነገሮች አላህ ያቅልላችሁ

አብዱልከሪም መህዲ
Forwarded from ተቀርተዉ ያለቁ ደርሶች ማስቀመጫ ቻናል
📌ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ የሚባል ዚክር

📌لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ، لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيْرُ، اَللَّهُمَّ لاَ مَانِعَ لِمَا أَعْطَيْتَ، وَلاَ مُعْطِيَ لِمَا مَنَعْتَ، وَلاَ يَنْفَعُ ذَا الْجَدِّ مِنْكَ الْجَدُّ.

📌ከአላህ በስተቀር በሀቅ አሚመለክ የለም፡፡አንድ ነው፡፡ አጋርም የለውም፡፡ ስልጣን የርሱ ብቻ ነው፡፡ ምስጋናም የሚገባው ለርሱ ብቻ ነው፡፡ አላህ ሆይ! አንተ የሰጠኸውን ነገር የሚከለክል የለም፡፡ የከለከልከውን የሚሰጥ የለም፡፡ የክብር ባለቤትከአንተ ዘንድ ክብሩ ቅንጣት አይፈይደውም፡፡
🎻🎷🎺🎸🪕🩺🚫🚫

ሙዚቃን ማዳመጥ ወይንስ መንዙማን ማዳመጥ በጣም ከባዱ ወንጀል?

"አል አላማሀ አህመድ አነጅሚ አሏህ ይዘንለት
# ሙዚቃን ማዳማጥ ወንጀል ነው በዛ ላይ መቆየቱ ደግሞ ፊስቂነት ነው

" ነሺዳን ማዳማጥ ቢዳዓ ነው በዛ ላይ መቆየቱ ሙብተዲዕ ያስብለዋል

የፋሲቅ ሸር ከሙብተዲዕ ቀለል ያለ ነው

الفتاوى الجلية ج (١

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
በኢኽዋኖች እና በሙስጦፋ ላይ ያስጠነቀቁበት ድምፅ

(ሸይኽ ሙሐመድ አሚን/ደበቅ)

https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w