💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲አትራፊው የንግድ ማዕከላት ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➛ክፍል አስር ➭➭➭➭➭➭➭ ➧የነብዩን صلى الله عليه وسلم ቋሚ የሆነ የሶላት አፈጻጸምን በተመለከተ ኢብን አልቀይም ራሂመሁላህ እንደሚከተለው አጠር አድርጎ ገልጾታል፡- ➭“ነብዩ صلى الله عليه وسلم በቀንና በሌሊት አርባ ረከዓዎችን ተጠባብቀው ይሰግዱ ነበሩ፡፡ አስራ ሰባት ፈርዶች ፣ አስራ ሁለት ራቲባ…
➲አትራፊው የንግድ ማዕከላት
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አስራ አንድ
➛➛➛➛➛➛➛➛
➲እያንዳንዱ ሙስሊም ይብዛም ይነስም ለመልካም ስራዎች አላህ ከገጠመው
በሰራው ስራ ሊሸነገል አይገባውም፡፡በተለይ የስራው ቁጥርና ጥራት ቢበዛም ሊታለል አይገባም፡፡
▪️አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ ስለሙእሚኖች ባህሪ የሚከተለውን ተናግሯል፡
وَالَّذِينَ يُؤْتُونَ مَا آتَوا وَّقُلُوبُهُمْ وَجِلَةٌ أَنَّهُمْ إِلَىٰ رَبِّهِمْ رَاجِعُونَ
“እነዚያም የሚሰጡትን ነገር እነርሱ ወደ ጌታቸው ተመላሾች መሆናቸውን ልቦቻቸው የሚፈሩ ሆነው የሚሰጡት፡፡” አል ሙእሚኑን፡ 60
➧የሙእሚኖች እናት ዓኢሻ ረድየላህ አንሁ ስለዚህ ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ጥያቄ ጠየቀች፡- “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ዝሙት ፣ ስርቆት አስካሪ መጠጥ የሚጠጡ ናቸውን?”
የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጡ፡-
▪️"لا يا بنت أبي بكر، أو لا يا بنت الصديق، ولكنه الرجل يصوم ويصلي ويتصدق وهو يخاف أن لا يقبل منه"
➧“የአቡበክር ልጅ ሆይ! ወይም የሲዲቅ ልጅ ሆይ! ነገሩ እንደዚያ አይደለም፡፡ ሰውየው እየጾመ ፣ እየሰገደ ፣ እየሶደቀ አላህ አይቀበለኝም ብሎ የሚፈራ ነው፡፡” አህመድ፡ 25705 ቲርሚዚይ፡3175 ኢብኑ ማጀህ፡ 4198 ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል አስ ሶሂህ፡162
➧ረሡል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ሐዲስ ተናግረዋል፡-
▪️"لن يدخل أحدا منكم عمله الجنة" قالوا: ولا أنت؟ يا رسول الله قال: "ولا أنا، إلا أن يتغمدني الله منه بفضل ورحمة"
“ከእናንተ ለአንዳችሁ ስራው ጀነት አያስገባውም” በማለት ረሡል صلى الله عليه وسلم ተናገሩ፡፡ “አንተም የአላህ መልእክተኛ ሆይ!” በማለት ሶሃቦቹ ጠየቁ፡፡ “እኔም ብሆን ፤ አላህ በችሮታው እና በእዝነቱ እስካልሸፈነኝ ድረስ” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ ቡኻሪ፡5673 ሙስሊም፡2816
➲አንድ ሰው መልካም ስራ ስለሰራ መደነቅ ፣ መታለል የለበትም፡፡ይልቁንም መልካም ስራዎችን እያበዛ ፣ ዘወትር አላህ ስራውን እንዲወድለት ፣ እንዲቀበለው ለወደፊትም ለመልካም ስራ እንዲገጥመው ይማጸን፡፡
➧ለእያንዳንዱ ሙስሊም ከሞት በኋላ ያለው ሁለተኛው እድሜው ሊሰወርበት አይገባም፡፡ ይህ እድሜ አላህ የገጠመው ካልሆነ በቀር አብዛኛው አይነቃበትም፡፡ለአንድ ሰው ሁለተኛ እድሜ አለው፡፡እርሱም ከሞት በኋላ የሚገኝ ሁለተኛው የመልካም ስራ እድሜው ነው፡፡
▪️ይህን አስመልክቶ ረሡል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ሐዲስ ተናግረዋል፡-
▪️"إذا مات الإنسان انقطع عنه عمله إلا من ثالثة: إلا من صدقة جارية، أو علم ينتفع به، أو ولد صالح يدعو له"
➧የሰው ልጅ ሲሞት ሶስት ነገሮች ሲቀሩ ስራው ሁሉ ይቋረጣል፡ ቋሚ (ቀጣይ) የሆነ ሶደቃ ፣ ወይም በእርሱ ተጠቃሚ የሚሆኑበት እውቀት ወይም ለእርሱ ዱኣ የሚያደርግለት ሷሊህ (ደግ) ልጅ” ሙስሊም፡1631
▪️وقال في الحديث الآخر "سبع يجر للعبد أجرهن من بعد موته، وهو في قبره: من علم علما، أو كرى نهرا، أو حفر بئرا، أو غرس نخلا، أو بنى مسجدا، أو ورث مصحفا، أو ترك ولدا يستغفر له بعد موته"
▪️በሌላ ሐዲስ፡ “ባሪያው ከሞተ በኋላ በቀብር ውስጥ የሰባት ነገሮቸ ምንዳ ይፈሱለታል፡፡ እውቀትን ያስተማረ ፣ ቆፍሮ ውሃ ያወጣ ወይም የጉድጓድ ውሃ የቆፈረ ወይም የተምር ዛፍ የተከለ ወይም መስጅድ የገነባ ወይም ኪታብ ወቅፍ ያደረገ ወይም ለእርሱ ከሞተ በኋላ ኢስቲግፋር የሚያደርግለት ልጅን የተወ” በዛር በሙስለዳቸው፡ 7289 ላይ አቡ ኑዓይም ደገሞ ሂልየቱ አል አውሊያእ፡2/343 ላይ ዘግበውታል ሐዲሱን አልባኒ ሐሰን ብለውታል ሶሂህ አል ጃሚዕ፡3602
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➭ ኢንሻ አሏህ ክፍል አስራ ሁለት ይቀጥላል◉◉◉✍
▪️ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አስራ አንድ
➛➛➛➛➛➛➛➛
➲እያንዳንዱ ሙስሊም ይብዛም ይነስም ለመልካም ስራዎች አላህ ከገጠመው
በሰራው ስራ ሊሸነገል አይገባውም፡፡በተለይ የስራው ቁጥርና ጥራት ቢበዛም ሊታለል አይገባም፡፡
▪️አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ ስለሙእሚኖች ባህሪ የሚከተለውን ተናግሯል፡
وَالَّذِينَ يُؤْتُونَ مَا آتَوا وَّقُلُوبُهُمْ وَجِلَةٌ أَنَّهُمْ إِلَىٰ رَبِّهِمْ رَاجِعُونَ
“እነዚያም የሚሰጡትን ነገር እነርሱ ወደ ጌታቸው ተመላሾች መሆናቸውን ልቦቻቸው የሚፈሩ ሆነው የሚሰጡት፡፡” አል ሙእሚኑን፡ 60
➧የሙእሚኖች እናት ዓኢሻ ረድየላህ አንሁ ስለዚህ ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ጥያቄ ጠየቀች፡- “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ዝሙት ፣ ስርቆት አስካሪ መጠጥ የሚጠጡ ናቸውን?”
የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምላሽ ሰጡ፡-
▪️"لا يا بنت أبي بكر، أو لا يا بنت الصديق، ولكنه الرجل يصوم ويصلي ويتصدق وهو يخاف أن لا يقبل منه"
➧“የአቡበክር ልጅ ሆይ! ወይም የሲዲቅ ልጅ ሆይ! ነገሩ እንደዚያ አይደለም፡፡ ሰውየው እየጾመ ፣ እየሰገደ ፣ እየሶደቀ አላህ አይቀበለኝም ብሎ የሚፈራ ነው፡፡” አህመድ፡ 25705 ቲርሚዚይ፡3175 ኢብኑ ማጀህ፡ 4198 ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል አስ ሶሂህ፡162
➧ረሡል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ሐዲስ ተናግረዋል፡-
▪️"لن يدخل أحدا منكم عمله الجنة" قالوا: ولا أنت؟ يا رسول الله قال: "ولا أنا، إلا أن يتغمدني الله منه بفضل ورحمة"
“ከእናንተ ለአንዳችሁ ስራው ጀነት አያስገባውም” በማለት ረሡል صلى الله عليه وسلم ተናገሩ፡፡ “አንተም የአላህ መልእክተኛ ሆይ!” በማለት ሶሃቦቹ ጠየቁ፡፡ “እኔም ብሆን ፤ አላህ በችሮታው እና በእዝነቱ እስካልሸፈነኝ ድረስ” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ ቡኻሪ፡5673 ሙስሊም፡2816
➲አንድ ሰው መልካም ስራ ስለሰራ መደነቅ ፣ መታለል የለበትም፡፡ይልቁንም መልካም ስራዎችን እያበዛ ፣ ዘወትር አላህ ስራውን እንዲወድለት ፣ እንዲቀበለው ለወደፊትም ለመልካም ስራ እንዲገጥመው ይማጸን፡፡
➧ለእያንዳንዱ ሙስሊም ከሞት በኋላ ያለው ሁለተኛው እድሜው ሊሰወርበት አይገባም፡፡ ይህ እድሜ አላህ የገጠመው ካልሆነ በቀር አብዛኛው አይነቃበትም፡፡ለአንድ ሰው ሁለተኛ እድሜ አለው፡፡እርሱም ከሞት በኋላ የሚገኝ ሁለተኛው የመልካም ስራ እድሜው ነው፡፡
▪️ይህን አስመልክቶ ረሡል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ሐዲስ ተናግረዋል፡-
▪️"إذا مات الإنسان انقطع عنه عمله إلا من ثالثة: إلا من صدقة جارية، أو علم ينتفع به، أو ولد صالح يدعو له"
➧የሰው ልጅ ሲሞት ሶስት ነገሮች ሲቀሩ ስራው ሁሉ ይቋረጣል፡ ቋሚ (ቀጣይ) የሆነ ሶደቃ ፣ ወይም በእርሱ ተጠቃሚ የሚሆኑበት እውቀት ወይም ለእርሱ ዱኣ የሚያደርግለት ሷሊህ (ደግ) ልጅ” ሙስሊም፡1631
▪️وقال في الحديث الآخر "سبع يجر للعبد أجرهن من بعد موته، وهو في قبره: من علم علما، أو كرى نهرا، أو حفر بئرا، أو غرس نخلا، أو بنى مسجدا، أو ورث مصحفا، أو ترك ولدا يستغفر له بعد موته"
▪️በሌላ ሐዲስ፡ “ባሪያው ከሞተ በኋላ በቀብር ውስጥ የሰባት ነገሮቸ ምንዳ ይፈሱለታል፡፡ እውቀትን ያስተማረ ፣ ቆፍሮ ውሃ ያወጣ ወይም የጉድጓድ ውሃ የቆፈረ ወይም የተምር ዛፍ የተከለ ወይም መስጅድ የገነባ ወይም ኪታብ ወቅፍ ያደረገ ወይም ለእርሱ ከሞተ በኋላ ኢስቲግፋር የሚያደርግለት ልጅን የተወ” በዛር በሙስለዳቸው፡ 7289 ላይ አቡ ኑዓይም ደገሞ ሂልየቱ አል አውሊያእ፡2/343 ላይ ዘግበውታል ሐዲሱን አልባኒ ሐሰን ብለውታል ሶሂህ አል ጃሚዕ፡3602
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➭ ኢንሻ አሏህ ክፍል አስራ ሁለት ይቀጥላል◉◉◉✍
▪️ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዳን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️የእርጉዝና የምታጠባ ሴት ፃም
◾️ቀዷውን ሳያወጣ ረመዷን የገባበት
◾️የሌሎችን ህይወት ለማዳን ማፍጠር
◾️በህመም ምክንያት ያልፃማቸው ቀናቶችና ቀዷ ሳያወጣ የሞተ ሰው
《ክፍል 1⃣7⃣》
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️የእርጉዝና የምታጠባ ሴት ፃም
◾️ቀዷውን ሳያወጣ ረመዷን የገባበት
◾️የሌሎችን ህይወት ለማዳን ማፍጠር
◾️በህመም ምክንያት ያልፃማቸው ቀናቶችና ቀዷ ሳያወጣ የሞተ ሰው
《ክፍል 1⃣7⃣》
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ⑥⑤➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ⑥⑤➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➲ጊዜህን በቁም ነገር ላይ አውለው
➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛
▪️ሸይህ ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ።
➧ጊዜውን ➴➴➴➴
➛አላህን በማውሳት (በዚክር)
➛ቁርአን በመቅራት
➛ከመልካም ሰዎች ጋር በመሆን
➛ከዝንጉና ከመጥፎ ጓደኞችን በመራቅ ያሳለፈ ሰው
➲ቀልቡ ያማረና የለሰለሰ ይሆንለታል።
📚 مجموع فتاوى ابن باز (5/244)
https://t.me/https_Asselefya1
➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛
▪️ሸይህ ኢብኑ ባዝ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ።
➧ጊዜውን ➴➴➴➴
➛አላህን በማውሳት (በዚክር)
➛ቁርአን በመቅራት
➛ከመልካም ሰዎች ጋር በመሆን
➛ከዝንጉና ከመጥፎ ጓደኞችን በመራቅ ያሳለፈ ሰው
➲ቀልቡ ያማረና የለሰለሰ ይሆንለታል።
📚 مجموع فتاوى ابن باز (5/244)
https://t.me/https_Asselefya1
قال صلى الله عليه وسلم :
(( أسعدُ النّاسِ بِشَفاعَتِي يَوْمَ القِيامَةِ مَنْ قالَ : لا إله إلاّ اللَّهُ خالِصاً مُخْلِصاً منْ قَلْبِهِ )).
📝 رواه البخاري
(( أسعدُ النّاسِ بِشَفاعَتِي يَوْمَ القِيامَةِ مَنْ قالَ : لا إله إلاّ اللَّهُ خالِصاً مُخْلِصاً منْ قَلْبِهِ )).
📝 رواه البخاري
አሁን ቀጥታ ስርጭት የነዋቂዱል ኢስላም ማብራሪያ የእስልምና አፍራሾች ማብራሪያ -42 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም…
<unknown>
♦️የትዳር ጨረታውን በተመለከተ ኡስታዝ አቡ ሙስሊም አላህን ፍሩ በሚል ያስተላለፈው መልክት ነው በሀራም አትነግድ የሚል መልክት አለውና አድርሱለት !!
▪️ከነዋቂዱል ኢስላም ደርስ ከክፍል -42 የተወሰደ ነው!
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️ከነዋቂዱል ኢስላም ደርስ ከክፍል -42 የተወሰደ ነው!
🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭ ➻ ክፍል አስራ ሶስት ➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧አንድ ሰው የመልካም ባህሪያት ሁሉ ከእርሱ ላይ ካልተሰባሰቡ ከኢማምነት ደረጃዎች ሊደርስ አይችልም፡፡ በመልካም ባህሪያቶች ለሰዎች አርአያ ሊሆን ይገባል፡፡ ➛የእውቀት አይነቶችን እየሰበሰበ ነገር ግን የተግባር ሰው ካልሆነ ይህ ሰው እርሱ እንዳልተጠቀመ ሁሉ በእውቀቱ ሌሎች…
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➛ክፍል አስራ አራት
〰〰〰〰〰〰〰
➲ዘጠነኛው፡- በእውቀቱ ለመስራት አላህን መማጸን ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ዱኣ ያዘወትሩ ነበር” ትላለች ኡመ ሰለማ ረዲየሏህ አንሃ
▪️"اللهم إني أسألك علما نافعا، ورزقا طيبا، وعمال متقبال"
“አላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን ፤ ተቀባይነት ያለውን ስራ እጠይቅሃለሁ፡፡” አህመድ፡(26521) ኢብኑ ማጀህ፡( 925) ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ ኢብኑ ማጀህ፡(762)
➲ይህን የተባረከ ዱዓ በቀኑ መጀመሪያ ላይ ማድረጉ ተስማሚ ነው፡፡ ምክንያቱም ቀን የስራዎች ሜዳ በመሆኑ ነው። የሙስሊም አላማና ግቡ ደግሞ እነዚህ ሶስት ነገሮች ናቸው ፤ ሌላ አራተኛ የለም፡፡ ጠቃሚ እውቀት ፣ ተቀባይነተ ያለው ስራ ፣ መልካም የሆነ ሲሳይ ናቸው፡፡
➧ስለዚህ ፈጅርን ከሰገድክ በኋላ ይህን ዱዓ ማድረግህ በጣም የተስማማ ነው፡፡ በአላህ ታግዘሃል ፤ እውቀትን በመፈለግ ተማጽነሀል ፤ ለስራህ አላህ እንዲያግዝህ ለምነሀል ፤ ሲሳይን ለማግኘት ከአላህ እገዛን ጠይቀሃል፡፡ በቃ ከዚያም የቀን ስራህን በሰላም ትጀምራለህ ማለት ነው፡፡
➲አስረኛው፡- እውቀትን ወደስራ ያልቀየረ የተወገዘ ነው በስራ ላይ ያልተጠመደን ፣ ለስራ ትኩረት ያልሰጠን አካል ሰለፎች ያነወሩበት በርካታ መረጃዎች አሉ፡፡ ከዚህ መካከል የሚከተለው የአቡሁረይራ ረዲየሏህ አንሁ ንግግር ነው፡-
▪️"مثل علم لا يعمل به كمثل كنز لا ينفق منه في سبيل الله"
➧“በእርሱ የማይሰሩበት እውቀት በአላህ መንገድ ወጭ እንደማይደረግ ድልብ ሐብት አምሳያ ነው፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡ (12) አልባኒ ሰነዱን መውቁፍ ነው ምንም አይልም በለውታል
➧ሀዲስን በብዛት ስለሚጽፍ ሰው ኢማም አህመድ -ረሂመሁሏህ- ተጠየቁ፡፡ከዚያም
የሚከተለውን መለሱ፡-
▪️"ينبغي أن يكثر العمل به على قدر زيادته في الطلب"
➧“እውቀትን በሚፈልግበት መጠን በእርሱ መሰራትን ሊያበዛ ይገባል፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12 )ከዚያም አያይዘው የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"سبل العلم مثل سبل المال، إن المال إذا ازداد ازدادت زكاته"
“የእውቀት መንገዶች ልክ የገንዘብ መንገዶችን አምሳያ ናቸው፡፡ ገንዘብ በጨመረ ቁጥር ዘካው እየጨመረ ይሄዳል፡፡”
➲ኸጢብ አልበግዳድይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
“ያለወጭ ገንዘብ እንደማይጠቅመው ሁሉ በእርሱ ለሰራበት፣ ዋጅቦችን ተጠባብቆ ለፈጸመ እንጅ እውቀትም እንዲሁ አይጠቅምም፡፡ አንድ ግለሰብ ነፍሱን ይመልከት ፤ወቅቱን ይጠቀምበት ፤ … ጉዞው ቅርብ ነው ፤ መንገዱ አስፈሪ ነው ፤ መታለሉ ብዙ ነው ፤ አደጋው ትልቅ ነው ፤… አላህ በመጠባበቂያ (ቦታ) ላይ ነው ፤ መመለሻው ወደርሱ ነው፡፡ አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12)
➤አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ ⓻وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ⓼
➧“የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡ የብናኝ ክብደት
ያክልም ክፉን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡” ዘልዘላህ፡(7_8)
▪️ሀሰን አልበስርይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
◀"أنزل القرآن ليعمل به، فاتخذ الناس تالوته عمال"
“ቁርኣንን ያወረደው በእርሱ ሊሰሩበት ነው፡፡ ሰዎች ግን ማንበቡን ስራ አድርገው
ይዘውታል፡፡” ይህን ንግግር ብን አልጀውዝ “ተብሊስ ወኢብሊስ” በሚባለው ኪታብ ከዘገበ በኋላ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"أنهم اقتصروا على التالوة، وتركوا العمل به"
➲"እነርሱ በንባቡ ብቻ ተገደቡ በእርሱ መስራትን ተው” ተብሊስ ወኢብሊስ፡ ገፅ(137)
➧ለኢብራሂም ብን አድሀም -ረሂመሁሏህ- አንድ ሰው የሚከተለውን ጥያቄ አቀረበላቸው፡- “አላህ በቁርኣኑ “እኔን ለምኑኝ እቀበላችኋለሁ” ጋፊር፡ (60) በማለት ተናግሮ ሲያበቃ እኛ ዱዓ እያደረግን ለምንድን ነው ዱዓችን ተቀባይነትን ያጣው?” በማለት
ጠየቃቸው፡፡
➲ኢብራሂም ለዚህ ሰው የሚከተለውን መልስ ሰጡት፡-“ዱዓችን ተቀባይነት ያጣው በአምስት ምክንያቶች ነው” በማለት መልስ ሰጡት፡፡እርሱም “ምንድን ናቸው?!” በማለት ጠየቃቸው። እርሳቸውም “አላህን አውቃችሁ
የእርሱን ሐቅ አለመወጣታችሁ፡፡ ቁርኣንን አንብባችሁ በእርሱ አለመስራታችሁ፡፡ረሡልን صلى الله عليه وسلم እንወዳለን ብላችሁ ሱናቸውን በመተዋችሁ፤ ኢብሊስን እንራገማለን ትላላችሁ ነገር ግን እርሱን ትታዘዛላችሁ ፤ አምስተኛ የራሳችሁን ነውር ትታችሁ የሰው ነውር ትከታተላላችሁ፡፡” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡(1220)
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ አምስት ይቀጥላል◉◉◉✍
➧ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭➭
➛ክፍል አስራ አራት
〰〰〰〰〰〰〰
➲ዘጠነኛው፡- በእውቀቱ ለመስራት አላህን መማጸን ነብዩ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ዱኣ ያዘወትሩ ነበር” ትላለች ኡመ ሰለማ ረዲየሏህ አንሃ
▪️"اللهم إني أسألك علما نافعا، ورزقا طيبا، وعمال متقبال"
“አላህ ሆይ! ጠቃሚ እውቀትን ፤ ተቀባይነት ያለውን ስራ እጠይቅሃለሁ፡፡” አህመድ፡(26521) ኢብኑ ማጀህ፡( 925) ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሶሂህ ኢብኑ ማጀህ፡(762)
➲ይህን የተባረከ ዱዓ በቀኑ መጀመሪያ ላይ ማድረጉ ተስማሚ ነው፡፡ ምክንያቱም ቀን የስራዎች ሜዳ በመሆኑ ነው። የሙስሊም አላማና ግቡ ደግሞ እነዚህ ሶስት ነገሮች ናቸው ፤ ሌላ አራተኛ የለም፡፡ ጠቃሚ እውቀት ፣ ተቀባይነተ ያለው ስራ ፣ መልካም የሆነ ሲሳይ ናቸው፡፡
➧ስለዚህ ፈጅርን ከሰገድክ በኋላ ይህን ዱዓ ማድረግህ በጣም የተስማማ ነው፡፡ በአላህ ታግዘሃል ፤ እውቀትን በመፈለግ ተማጽነሀል ፤ ለስራህ አላህ እንዲያግዝህ ለምነሀል ፤ ሲሳይን ለማግኘት ከአላህ እገዛን ጠይቀሃል፡፡ በቃ ከዚያም የቀን ስራህን በሰላም ትጀምራለህ ማለት ነው፡፡
➲አስረኛው፡- እውቀትን ወደስራ ያልቀየረ የተወገዘ ነው በስራ ላይ ያልተጠመደን ፣ ለስራ ትኩረት ያልሰጠን አካል ሰለፎች ያነወሩበት በርካታ መረጃዎች አሉ፡፡ ከዚህ መካከል የሚከተለው የአቡሁረይራ ረዲየሏህ አንሁ ንግግር ነው፡-
▪️"مثل علم لا يعمل به كمثل كنز لا ينفق منه في سبيل الله"
➧“በእርሱ የማይሰሩበት እውቀት በአላህ መንገድ ወጭ እንደማይደረግ ድልብ ሐብት አምሳያ ነው፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡ (12) አልባኒ ሰነዱን መውቁፍ ነው ምንም አይልም በለውታል
➧ሀዲስን በብዛት ስለሚጽፍ ሰው ኢማም አህመድ -ረሂመሁሏህ- ተጠየቁ፡፡ከዚያም
የሚከተለውን መለሱ፡-
▪️"ينبغي أن يكثر العمل به على قدر زيادته في الطلب"
➧“እውቀትን በሚፈልግበት መጠን በእርሱ መሰራትን ሊያበዛ ይገባል፡፡” አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12 )ከዚያም አያይዘው የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"سبل العلم مثل سبل المال، إن المال إذا ازداد ازدادت زكاته"
“የእውቀት መንገዶች ልክ የገንዘብ መንገዶችን አምሳያ ናቸው፡፡ ገንዘብ በጨመረ ቁጥር ዘካው እየጨመረ ይሄዳል፡፡”
➲ኸጢብ አልበግዳድይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
“ያለወጭ ገንዘብ እንደማይጠቅመው ሁሉ በእርሱ ለሰራበት፣ ዋጅቦችን ተጠባብቆ ለፈጸመ እንጅ እውቀትም እንዲሁ አይጠቅምም፡፡ አንድ ግለሰብ ነፍሱን ይመልከት ፤ወቅቱን ይጠቀምበት ፤ … ጉዞው ቅርብ ነው ፤ መንገዱ አስፈሪ ነው ፤ መታለሉ ብዙ ነው ፤ አደጋው ትልቅ ነው ፤… አላህ በመጠባበቂያ (ቦታ) ላይ ነው ፤ መመለሻው ወደርሱ ነው፡፡ አል ኸጢብ ፊልኢቅቲዳ፡(12)
➤አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◀فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ ⓻وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ⓼
➧“የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡ የብናኝ ክብደት
ያክልም ክፉን የሰራ ሰው ያገኘዋል፡፡” ዘልዘላህ፡(7_8)
▪️ሀሰን አልበስርይ -ረሂመሁሏህ- የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
◀"أنزل القرآن ليعمل به، فاتخذ الناس تالوته عمال"
“ቁርኣንን ያወረደው በእርሱ ሊሰሩበት ነው፡፡ ሰዎች ግን ማንበቡን ስራ አድርገው
ይዘውታል፡፡” ይህን ንግግር ብን አልጀውዝ “ተብሊስ ወኢብሊስ” በሚባለው ኪታብ ከዘገበ በኋላ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
▪️"أنهم اقتصروا على التالوة، وتركوا العمل به"
➲"እነርሱ በንባቡ ብቻ ተገደቡ በእርሱ መስራትን ተው” ተብሊስ ወኢብሊስ፡ ገፅ(137)
➧ለኢብራሂም ብን አድሀም -ረሂመሁሏህ- አንድ ሰው የሚከተለውን ጥያቄ አቀረበላቸው፡- “አላህ በቁርኣኑ “እኔን ለምኑኝ እቀበላችኋለሁ” ጋፊር፡ (60) በማለት ተናግሮ ሲያበቃ እኛ ዱዓ እያደረግን ለምንድን ነው ዱዓችን ተቀባይነትን ያጣው?” በማለት
ጠየቃቸው፡፡
➲ኢብራሂም ለዚህ ሰው የሚከተለውን መልስ ሰጡት፡-“ዱዓችን ተቀባይነት ያጣው በአምስት ምክንያቶች ነው” በማለት መልስ ሰጡት፡፡እርሱም “ምንድን ናቸው?!” በማለት ጠየቃቸው። እርሳቸውም “አላህን አውቃችሁ
የእርሱን ሐቅ አለመወጣታችሁ፡፡ ቁርኣንን አንብባችሁ በእርሱ አለመስራታችሁ፡፡ረሡልን صلى الله عليه وسلم እንወዳለን ብላችሁ ሱናቸውን በመተዋችሁ፤ ኢብሊስን እንራገማለን ትላላችሁ ነገር ግን እርሱን ትታዘዛላችሁ ፤ አምስተኛ የራሳችሁን ነውር ትታችሁ የሰው ነውር ትከታተላላችሁ፡፡” ጃሚዑ በያኒ አል ዒልም፡(1220)
〰 〰 〰 〰 〰 〰 〰
➧ኢንሻአላህ ክፍል አስራ አምስት ይቀጥላል◉◉◉✍
➧ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا
اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ.
▪️وعن عبد اللَّه بن عمرو بن العــــــاص رَضِيَ اللَّهُ عَنهُما أنه سمع رَسُــول اللَّهِ ﷺ يقول: (من صلي عليّ صلاة صلى اللَّه عليه بها عشرا)
📖| رواه مسلم
.https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
.
اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ.
▪️وعن عبد اللَّه بن عمرو بن العــــــاص رَضِيَ اللَّهُ عَنهُما أنه سمع رَسُــول اللَّهِ ﷺ يقول: (من صلي عليّ صلاة صلى اللَّه عليه بها عشرا)
📖| رواه مسلم
.https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጁሙዓ ቀን ትሩፋቶችና ብይኖች
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
خُطْبَةُ الْجُمُعَةِ
የጁሙዓ ኹጥባ
فَضَائِلُ وَأَحكَامُ يَومٍ الجُمُعَةِ
የጁሙዓ ቀን ትሩፋቶች እና ብይኖች
🕌 ደሴ አል-አዝሓር መስጂድ
📅 يوم الجمعة 2 رجب 1443 الموافق 4/2/2022
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4756
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4756
የጁሙዓ ኹጥባ
فَضَائِلُ وَأَحكَامُ يَومٍ الجُمُعَةِ
የጁሙዓ ቀን ትሩፋቶች እና ብይኖች
🕌 ደሴ አል-አዝሓር መስጂድ
📅 يوم الجمعة 2 رجب 1443 الموافق 4/2/2022
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4756
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4756
Audio
💢ተከታታይ ስለ ረመዳን ዳሰሳ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️የኢባዳዎች መለያየት ሒክማው
◾️ሙሉ የአላህ ባርነት የሚረጋገጠው
◾️በአላህ ትእዛዝ ላይ ቀጥ ማለትን በተመለከተ ተዳሶበታል
《ክፍል 1⃣8⃣》
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የመጃሊስ ሸህር ረመዳን የኪታብ ቂርአት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
◾️የኢባዳዎች መለያየት ሒክማው
◾️ሙሉ የአላህ ባርነት የሚረጋገጠው
◾️በአላህ ትእዛዝ ላይ ቀጥ ማለትን በተመለከተ ተዳሶበታል
《ክፍል 1⃣8⃣》
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➧ሴት ልጅ በየትኛውም የዕድሜ ደረጃ ላይ ብትሆንም እንኳን ፡
➫ለህፃን ልጅ ከሚደረግለት ጥበቃና እንክብካቤ በበለጠ መልኩ ለርሷ ሊደረግላት ይገባል ፡፡
እናትህን ሚስትህን ሴት ልጆችህን ከህፃናቶች በበለጠ ተከባከባቸው!!
⚘https://t.me/https_Asselefya1
➫ለህፃን ልጅ ከሚደረግለት ጥበቃና እንክብካቤ በበለጠ መልኩ ለርሷ ሊደረግላት ይገባል ፡፡
እናትህን ሚስትህን ሴት ልጆችህን ከህፃናቶች በበለጠ ተከባከባቸው!!
⚘https://t.me/https_Asselefya1
✍️ኢማም ረቢዕ ቢን ሃዲ አልመድኸሊ ((حفظه الله تعالى))እንዲህ ይላሉ:-
"الحق مُرٌّ على كثير من الناس، إلا من يوفقهم اللّه."
➫ለብዙሃኑ ሕዝብ ሐቅ መራራ ናት። አሏህ ያደላቸው ሲቀሩ።
[عمدة الأبي - ص76]
⚘https://t.me/https_Asselefya1
"الحق مُرٌّ على كثير من الناس، إلا من يوفقهم اللّه."
➫ለብዙሃኑ ሕዝብ ሐቅ መራራ ናት። አሏህ ያደላቸው ሲቀሩ።
[عمدة الأبي - ص76]
⚘https://t.me/https_Asselefya1
➧ሉቅማን ለልጁ ከሰጣቸው ምክሮች አንዱ
وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍۢ فَخُورٍۢ
«ጉንጭህንም (በኩራት) ከሰዎች አታዙር፡፡ በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ፡፡ አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛን ሁሉ አይወድምና፡፡
⚘https://t.me/https_Asselefya1
وَلَا تُصَعِّرْ خَدَّكَ لِلنَّاسِ وَلَا تَمْشِ فِى ٱلْأَرْضِ مَرَحًا ۖ إِنَّ ٱللَّهَ لَا يُحِبُّ كُلَّ مُخْتَالٍۢ فَخُورٍۢ
«ጉንጭህንም (በኩራት) ከሰዎች አታዙር፡፡ በምድርም ላይ ተንበጥርረህ አትሂድ፡፡ አላህ ተንበጥራሪን ጉረኛን ሁሉ አይወድምና፡፡
⚘https://t.me/https_Asselefya1
【يَا لِسَانُ قُلْ خَيْرًا تَغْنَمْ واسْكُتْ عَنْ شَرٍّ تَسْلَمْ مِنْ قَبْلَ أَنْ تَنْدَمَ】
✅ አንተ ምላስ ሆይ‼️ፀፀት በማይጠቅምበት ቀን ከመፀፀትህ በፊት፦ መልካምን ተናገር ትርፋማ ትሆናለህ። ከመጥፎ ነገር ዝም በል ትድናለህ።
✅ አንተ ምላስ ሆይ‼️ፀፀት በማይጠቅምበት ቀን ከመፀፀትህ በፊት፦ መልካምን ተናገር ትርፋማ ትሆናለህ። ከመጥፎ ነገር ዝም በል ትድናለህ።
Audio
➡️ ሰሞኑ በሚዲያ እየተደረገ ያለው የትዳር ጫረታ በተመለከተ የተሰጠ ምክር
♦️የሀያእ አስፈላጊነት
♦️የተሳሳተ የትዳር መንገድ
♦️የሴት ውበት በአደባባይ መግለፅ
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
♦️የሀያእ አስፈላጊነት
♦️የተሳሳተ የትዳር መንገድ
♦️የሴት ውበት በአደባባይ መግለፅ
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➡️ ሰሞኑ በሚዲያ እየተደረገ ያለው የትዳር ጫረታ በተመለከተ የተሰጠ ምክር ♦️የሀያእ አስፈላጊነት ♦️የተሳሳተ የትዳር መንገድ ♦️የሴት ውበት በአደባባይ መግለፅ 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
ውድ እህቶቼ ከልብ ሁናችሁ አዳምጡት እስኪ!!!
➧ሀቂቀተን በዚህ ሰሞን የምንሰማው ነገር በጣም ነው የሚያሳፍረው!
ለምን ግን እያወቀን ሀያዐችንን እርግፍ አድርገን እንጥላለን ለምን ያአላህ ውዷ እህቴ ሆይ አላህ ሱበሀኑሁ ወተአላ ለአንቺ ያልቀደረውን ያልፃፈውን ላታገኝው ለምን እራስሺን ታወርጃለሺ ታረክሻለሺ??
➲እረ ተው ልብ ግዙ እንደዚህ አይነቱ ትዳር ቅርት ቢልብሺስ ራስሺን አዋርደሺ ያገኘሺው ትዳር ትዳር ሆኖ የምትኖሪ ይመስልሻልን? አይምሰልሺ እራስሺን አስከብሪ በጌታሺ ላይ ሙዕሚን ሁኚ የጌታሺን ትዕዛዝ አክብሪ አላህ አንቺ ካሰብሺው በላይ ይሰጥሻል! ለሁሉም ነገር ከልብ ሁኚ ቁጥብ ሁኚ እራስሺን አታዋርጂ!! ልብ ግዙዙዙ........✍ምክሩ ለእራሴም ነው አላህ ሂድያ ይስጠን እህቶቼ!!!
➧ሀቂቀተን በዚህ ሰሞን የምንሰማው ነገር በጣም ነው የሚያሳፍረው!
ለምን ግን እያወቀን ሀያዐችንን እርግፍ አድርገን እንጥላለን ለምን ያአላህ ውዷ እህቴ ሆይ አላህ ሱበሀኑሁ ወተአላ ለአንቺ ያልቀደረውን ያልፃፈውን ላታገኝው ለምን እራስሺን ታወርጃለሺ ታረክሻለሺ??
➲እረ ተው ልብ ግዙ እንደዚህ አይነቱ ትዳር ቅርት ቢልብሺስ ራስሺን አዋርደሺ ያገኘሺው ትዳር ትዳር ሆኖ የምትኖሪ ይመስልሻልን? አይምሰልሺ እራስሺን አስከብሪ በጌታሺ ላይ ሙዕሚን ሁኚ የጌታሺን ትዕዛዝ አክብሪ አላህ አንቺ ካሰብሺው በላይ ይሰጥሻል! ለሁሉም ነገር ከልብ ሁኚ ቁጥብ ሁኚ እራስሺን አታዋርጂ!! ልብ ግዙዙዙ........✍ምክሩ ለእራሴም ነው አላህ ሂድያ ይስጠን እህቶቼ!!!