كن سلفيا على الجادة (02)
አቡ ረይስ ኢብኑ ኢማም
↪️አድስ የኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖
➡️ኩን ሰለፊየን አለል ጃዳህ
📝للشيخ عبد السلام بن سالم السحيمي
◾️ክፍል ሁለት ⓶
〰〰〰〰〰〰
↪️የኪታቡን PDF ለማገኘት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Asselefya1/3378
https://t.me/Asselefya1/3378
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖
➡️ኩን ሰለፊየን አለል ጃዳህ
📝للشيخ عبد السلام بن سالم السحيمي
◾️ክፍል ሁለት ⓶
〰〰〰〰〰〰
↪️የኪታቡን PDF ለማገኘት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Asselefya1/3378
https://t.me/Asselefya1/3378
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④⑥➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④⑥➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️قال الفضيل بن عياض - رحمه الله
《 إذا قيل لك هل تخاف الله ؟ فقل : نسأل الله ذلك ، فإنك إن قلت نعم ، كذبت ، وإن قلت لا ، كفرت 》.
📓📔 |[ تزكية النفوس (١١٧) ]|
《 إذا قيل لك هل تخاف الله ؟ فقل : نسأل الله ذلك ، فإنك إن قلت نعم ، كذبت ، وإن قلت لا ، كفرت 》.
📓📔 |[ تزكية النفوس (١١٧) ]|
ضوابط في الفتن يحتاجها كل مسلم
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
✅ ማንኛዉን ሙስሊም የሚያስፈልገዉ የሆነ የፈተና ግዜ መርሆዎች
↪️ ክፍል ሁለት ↩️
〰〰〰〰〰
【ደዋቢጡል ፊተን】
♦️የኪታቡን pdf ለማግኘት
➘➴➷➘➴➷➘➘➴➷➘➴➷
https://t.me/Asselefya1/3376
https://t.me/Asselefya1/3376
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
↪️ ክፍል ሁለት ↩️
〰〰〰〰〰
【ደዋቢጡል ፊተን】
♦️የኪታቡን pdf ለማግኘት
➘➴➷➘➴➷➘➘➴➷➘➴➷
https://t.me/Asselefya1/3376
https://t.me/Asselefya1/3376
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
https://t.me/abu_reyyis_arreyyis
▪︎قال العلاّمة صالح الفوزان حفظه الله:
"لا يسبّ أهل السنة وعلماء الحديث؛
إلاّ خبيث فاسد القلب،
➲ልቡ የተበላሸ ሰው ቢሆን እንጂ አህሉ ሱናወችንና የሀዲስ ሊቃውንቶችን አይሰድብም።
لأنه ما سبّهم من أجل أشخاصهم؛
إنما من أجل ما يحملونه من العلم؛
والدفاع عن الحق" .
➛ምክንያቱም;-የሰደባቸው ለማንነታቸው ሳይሆን በተሸከሙት እውቀት እና ከሀቅ በመከላከላቸው ምክንያት ነው።
📔[ شرح الكافية الشافية (٦٠٣) ]
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
"لا يسبّ أهل السنة وعلماء الحديث؛
إلاّ خبيث فاسد القلب،
➲ልቡ የተበላሸ ሰው ቢሆን እንጂ አህሉ ሱናወችንና የሀዲስ ሊቃውንቶችን አይሰድብም።
لأنه ما سبّهم من أجل أشخاصهم؛
إنما من أجل ما يحملونه من العلم؛
والدفاع عن الحق" .
➛ምክንያቱም;-የሰደባቸው ለማንነታቸው ሳይሆን በተሸከሙት እውቀት እና ከሀቅ በመከላከላቸው ምክንያት ነው።
📔[ شرح الكافية الشافية (٦٠٣) ]
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️قال صلى الله عليه وسلم: إنَّ من أحبكم إليَّ وأقربكم مني مجلسًا يوم القيامة أحاسنكم أخلاقًا
➧የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ ብለዋል
✅ወደኔ እጂግ ተወዳጂ የቂያማ እለትም መቀመጫው ለኔ ቅርብ የሆነው ሰው ስነ መግባሩ ያማረው ነው።
• رواه الترمذي
https://t.me/Asselefya1
➧የአላህ መልዕክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ ብለዋል
✅ወደኔ እጂግ ተወዳጂ የቂያማ እለትም መቀመጫው ለኔ ቅርብ የሆነው ሰው ስነ መግባሩ ያማረው ነው።
• رواه الترمذي
https://t.me/Asselefya1
Audio
▪️ قراءة خاشعة من سورة الإسراء ..
▪️ القارئ #عبدالله_غيلان
🌸ቁርአን የልብ መርጊያ💎
◉አል_ሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚ ((ረሂመሁላህ)) እንዲህ ይላሉ◉
➩◉ልብ ፅናት እና ሰላምን ከምታገኝባቸው ምክንያቶች በጣም ትልቁ ነገር ➷ቁርአን መቅራትን ➷ማብዛት ነው!
➛ተጋበዙልኝ የማለዳ ቲላዋ🌹
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️ القارئ #عبدالله_غيلان
🌸ቁርአን የልብ መርጊያ💎
◉አል_ሸይኽ ኢብኑ ኡሰይሚ ((ረሂመሁላህ)) እንዲህ ይላሉ◉
➩◉ልብ ፅናት እና ሰላምን ከምታገኝባቸው ምክንያቶች በጣም ትልቁ ነገር ➷ቁርአን መቅራትን ➷ማብዛት ነው!
➛ተጋበዙልኝ የማለዳ ቲላዋ🌹
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➧የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➛ክፍል ዘጠኝ 〰〰〰〰〰 ✅አምስተኛው፡ - ሰለፎቹ ባወቁት ለመስራት ተሸቀዳዳሚ ነበሩ ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➲ይህን ደረጃ ከሚያብራሩ ነጥቦች መካከል፡ የሰለፎች አስደናቂ ባህሪያቸው ነው፡፡ሰለፎቹ ተግባርን በቋሚነት ለመፈጸም ይሽቀዳደሙ ነበር፡፡ ከረሡል صلى الله عليه وسلم የሰሙትን ፈጥነው ለመተግባር ይቸኩሉ ነበር፡፡…
➲የእውቀት ፍሬው ተግባር ነው
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል አስር
➭➭➭➭➭➭➭
➧ረሡል የዚህ ተመሳሳይ ለአቡደርዳእ አደራ እንዳሉት እንደሚከተለው ግልጽ አድርጓል፡-“ወዳጀ እስካለሁ ድረስ እንዳልተዋቸው በሶስት ነገሮች አደራ ብሎኛል” ከዚያም ከላይ የተዘረዘሩ ሶስት ነገሮችን አወሳ፡፡ ሙስሊም፡722
➠እድሜው አነስተኛ የሆነው ዑመር ብን አቢ ሰለማህ ረድየላህ አንሁ የዚህ ተመሳሳይ ተናግሯል፡- “ረሡል ተንከባክበው የሚያሳድጉኝ ትንሽ ልጅ ነበርኩ፡፡ እጀ በየማዕዱ ከዚያም ከዚህም ይንቀሳቀስ ነበር፡፡ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምክር መከሩኝ፡፡
▪️"يا غلام! سم الله، وكل بيمينك، وكل مما يليك"
“አንተ ልጅ ሆይ! ቢስሚላህ ብለህ ብላ ፣ በቀኝህ እጅህ ብላ ፣ የፊት የፊትህን ብላ፡፡”
ቡኻሪ ደግሞ የሚከተለውን ጨምረዋል፡-
"فما زالت تلك طعمتي بعد"
“ከዚያ በኋላ አመጋገቤ (እንደመከሩኝ) ከመሆን አልተወገደም” ቡኻሪ፡5376 ሙስሊም፡2022 በህጻንነቴ ይህን ምክር ከመከሩኝ ጀምሮ ማለቱ ነው፡፡
➧ልጆች በተደጋጋሚ - አንድ ጊዜ ፣ ሁለት ጊዜ ፣ ሶስት ጊዜ - ሲምመከሩ ምክርን አይቀበሉም፡፡ ይህ ትንሽ ሶሃባ ግን በአንድ ጊዜ የተመከረውን ምክር ተቀብሎ የሚከተለውን ንግግር መናገሩን አስተውል! “ከዚያ በኋላ አመጋገቤ (እንደመከሩኝ) ከመሆን አልተወገደም”
➲ይህ ፣ ሰለፎቹ በአንድ በኩል ምን ያክል ለመልካም ነገር እንደሚሽቀዳደሙ ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እስከሚሞቱ በአንድ መልካም ስራ ላይ እንዴት እንደሚዘወትሩ ያስረዳል፡፡ የደጋግ ሰለፎችን ታሪክ ብናጠና በዚህ ትርጉም ላይ በርከታ ታሪኮችን ማቅረብ እንችላለን፡፡
▪️ለምሳሌ፡- የሱፍያን አስ'ሰውርይን -ረሂመሁሏህ- ንግግር እንከታተል፡-
▪️"ما بلغني حديث عن رسول الله – صلى الله عليه وسلم – إلا عملت به"
➧“ከረሡል صلى الله عليه وسلم አንድም ሐዲስ አይደርሰኝም በእርሱ የምሰራበት ቢሆን እንጅ፡፡”ዓምር ብን ቀይስ አልመላዒይ - ረሂመሁሏህ - ደግሞ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"إذا بلغك الحديث عن رسول الله – صلى الله عليه وسلم – فاعمل به ولو مرة تكن أهله"
“የረሡል ሐዲስ ከደረሰህ አንድ ጊዜ እንኳ ቢሆን በእርሱ ስራ ፣ ከ (ሱና) ባለቤቶች ትሆናለህና፡፡”
➲“አንድ ጊዜ እንኳ ቢሆን በእርሱ ስራ” ማለት ሱናዎችን በተመለከተ ነው፡፡ ፈርድና ዋጅቦችን ግን አንድ ጊዜ መስራቱ ከ (ሱና) ባለቤቶቹ አያደርገውም፡፡
➧ኢብን አልቀይም - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን የአቢ ኡማማህ ሐዲስ
እንደሚከተለው አስተላልፈዋል፡-
"من قرأ آية الكرسي دبر كل صالة مكتوبة لم يكن بينه وبين الجنة إلا أن يموت"
“ከሶላት በኋላ አየተል ኩርስይ የቀራ ሰው ሞት እንጅ በእርሱ እና በጀነት መካከል ምንም (የሚጋርደው) የለም፡፡” ነሳኢይ ፈልዓመሊ አል የውሚ ወለይላ፡ 100 ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሲልሲለቱ አል ሐዲስ አስ ሶሂህ፡972
▪️“ሸይኹል ኢስላም - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን እንደተናገረ ደረሰኝ ይላል የእርሱ ደረሳ የሆነው ኢብን አልቀይም - ረሂመሁሏህ -
"ما تركتها عقيب كل صالة"
“(አየተል ኩርስይን) ከየሶላቱ መጨረሻ አንድም ትቻት አላውቅም፡፡” ዛዱ አል ማኣድ፡ 1/ 285 ከኢማም አህመድ - ረሂመሁሏህ - ደግሞ የሚከተለው ተወርቷል፡-
"ما كتبت حديثا إلا عملت به"
“አንድም ሐዲስ አልጽፍም የምሰራበት ቢሆን እንጅ፡፡” ከዚያም የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"حتى إنني سمعت أن النبي صلى الله عليه وسلم احتجم وأعطى الحاجم دينارا فاحتجمت وأعطيت الحاجم دينارا"
➭“ነብዩ صلى الله عليه وسلم ዋግምት ታግመው ላገማቸው አካል አንድ ዲናር መስጠታቸውን ስሰማ ፣እኔም ዋግምት ታገምኩና ለአጋሚው አንድ ዲናር ሰጥቻለሁ፡፡
➲ይህ ነው እንግዲህ ሰለፎች ለመልካም የነበራቸው ጉጉት ፤ በአንድ መልካም ስራ
ላይ የነበራቸው መዘውተር፡፡ አንድን እውቀት ፈጥነው ወደተግባር ይቀይሩታል፡፡ ከዚያም ቋሚ ደንበኛ ይሆናሉ፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰
➛ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉✍
➧ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➛ክፍል አስር
➭➭➭➭➭➭➭
➧ረሡል የዚህ ተመሳሳይ ለአቡደርዳእ አደራ እንዳሉት እንደሚከተለው ግልጽ አድርጓል፡-“ወዳጀ እስካለሁ ድረስ እንዳልተዋቸው በሶስት ነገሮች አደራ ብሎኛል” ከዚያም ከላይ የተዘረዘሩ ሶስት ነገሮችን አወሳ፡፡ ሙስሊም፡722
➠እድሜው አነስተኛ የሆነው ዑመር ብን አቢ ሰለማህ ረድየላህ አንሁ የዚህ ተመሳሳይ ተናግሯል፡- “ረሡል ተንከባክበው የሚያሳድጉኝ ትንሽ ልጅ ነበርኩ፡፡ እጀ በየማዕዱ ከዚያም ከዚህም ይንቀሳቀስ ነበር፡፡ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ምክር መከሩኝ፡፡
▪️"يا غلام! سم الله، وكل بيمينك، وكل مما يليك"
“አንተ ልጅ ሆይ! ቢስሚላህ ብለህ ብላ ፣ በቀኝህ እጅህ ብላ ፣ የፊት የፊትህን ብላ፡፡”
ቡኻሪ ደግሞ የሚከተለውን ጨምረዋል፡-
"فما زالت تلك طعمتي بعد"
“ከዚያ በኋላ አመጋገቤ (እንደመከሩኝ) ከመሆን አልተወገደም” ቡኻሪ፡5376 ሙስሊም፡2022 በህጻንነቴ ይህን ምክር ከመከሩኝ ጀምሮ ማለቱ ነው፡፡
➧ልጆች በተደጋጋሚ - አንድ ጊዜ ፣ ሁለት ጊዜ ፣ ሶስት ጊዜ - ሲምመከሩ ምክርን አይቀበሉም፡፡ ይህ ትንሽ ሶሃባ ግን በአንድ ጊዜ የተመከረውን ምክር ተቀብሎ የሚከተለውን ንግግር መናገሩን አስተውል! “ከዚያ በኋላ አመጋገቤ (እንደመከሩኝ) ከመሆን አልተወገደም”
➲ይህ ፣ ሰለፎቹ በአንድ በኩል ምን ያክል ለመልካም ነገር እንደሚሽቀዳደሙ ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እስከሚሞቱ በአንድ መልካም ስራ ላይ እንዴት እንደሚዘወትሩ ያስረዳል፡፡ የደጋግ ሰለፎችን ታሪክ ብናጠና በዚህ ትርጉም ላይ በርከታ ታሪኮችን ማቅረብ እንችላለን፡፡
▪️ለምሳሌ፡- የሱፍያን አስ'ሰውርይን -ረሂመሁሏህ- ንግግር እንከታተል፡-
▪️"ما بلغني حديث عن رسول الله – صلى الله عليه وسلم – إلا عملت به"
➧“ከረሡል صلى الله عليه وسلم አንድም ሐዲስ አይደርሰኝም በእርሱ የምሰራበት ቢሆን እንጅ፡፡”ዓምር ብን ቀይስ አልመላዒይ - ረሂመሁሏህ - ደግሞ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
▪️"إذا بلغك الحديث عن رسول الله – صلى الله عليه وسلم – فاعمل به ولو مرة تكن أهله"
“የረሡል ሐዲስ ከደረሰህ አንድ ጊዜ እንኳ ቢሆን በእርሱ ስራ ፣ ከ (ሱና) ባለቤቶች ትሆናለህና፡፡”
➲“አንድ ጊዜ እንኳ ቢሆን በእርሱ ስራ” ማለት ሱናዎችን በተመለከተ ነው፡፡ ፈርድና ዋጅቦችን ግን አንድ ጊዜ መስራቱ ከ (ሱና) ባለቤቶቹ አያደርገውም፡፡
➧ኢብን አልቀይም - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን የአቢ ኡማማህ ሐዲስ
እንደሚከተለው አስተላልፈዋል፡-
"من قرأ آية الكرسي دبر كل صالة مكتوبة لم يكن بينه وبين الجنة إلا أن يموت"
“ከሶላት በኋላ አየተል ኩርስይ የቀራ ሰው ሞት እንጅ በእርሱ እና በጀነት መካከል ምንም (የሚጋርደው) የለም፡፡” ነሳኢይ ፈልዓመሊ አል የውሚ ወለይላ፡ 100 ሐዲሱን አልባኒ ሶሂህ ብለውታል ሲልሲለቱ አል ሐዲስ አስ ሶሂህ፡972
▪️“ሸይኹል ኢስላም - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን እንደተናገረ ደረሰኝ ይላል የእርሱ ደረሳ የሆነው ኢብን አልቀይም - ረሂመሁሏህ -
"ما تركتها عقيب كل صالة"
“(አየተል ኩርስይን) ከየሶላቱ መጨረሻ አንድም ትቻት አላውቅም፡፡” ዛዱ አል ማኣድ፡ 1/ 285 ከኢማም አህመድ - ረሂመሁሏህ - ደግሞ የሚከተለው ተወርቷል፡-
"ما كتبت حديثا إلا عملت به"
“አንድም ሐዲስ አልጽፍም የምሰራበት ቢሆን እንጅ፡፡” ከዚያም የሚከተለውን ተናገሩ፡-
▪️"حتى إنني سمعت أن النبي صلى الله عليه وسلم احتجم وأعطى الحاجم دينارا فاحتجمت وأعطيت الحاجم دينارا"
➭“ነብዩ صلى الله عليه وسلم ዋግምት ታግመው ላገማቸው አካል አንድ ዲናር መስጠታቸውን ስሰማ ፣እኔም ዋግምት ታገምኩና ለአጋሚው አንድ ዲናር ሰጥቻለሁ፡፡
➲ይህ ነው እንግዲህ ሰለፎች ለመልካም የነበራቸው ጉጉት ፤ በአንድ መልካም ስራ
ላይ የነበራቸው መዘውተር፡፡ አንድን እውቀት ፈጥነው ወደተግባር ይቀይሩታል፡፡ ከዚያም ቋሚ ደንበኛ ይሆናሉ፡፡
〰 〰 〰 〰 〰 〰
➛ኢንሻአላህ ይቀጥላል◉◉◉✍
➧ዓብዱረዛቅ ብን ዓብዱልሙህሲን አል ዓባድ ኪታብ የተወሰደ በየሱፍ አህመድ የተተረጎመ
【አንብብ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገኛል】📚📚📚📚📚
➧ ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Audio
◾️ተከታታይ የቂርአት ፕሮግራም
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④⑦➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
➡️ ሸርህ አቂደቱል ዋሲጥያ የፈውዛን
➰ክፍል ④⑦➰
〰〰〰〰〰
🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
كن سلفيا على الجادة (03)
አቡ ረይስ ኢብኑ ኢማም
↪️አድስ የኪታብ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖
➡️ኩን ሰለፊየን አለል ጃዳህ
📝للشيخ عبد السلام بن سالم السحيمي
◾️ክፍል ሶስት ⓷
〰〰〰〰〰〰
↪️የኪታቡን PDF ለማገኘት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Asselefya1/3378
https://t.me/Asselefya1/3378
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖
➡️ኩን ሰለፊየን አለል ጃዳህ
📝للشيخ عبد السلام بن سالم السحيمي
◾️ክፍል ሶስት ⓷
〰〰〰〰〰〰
↪️የኪታቡን PDF ለማገኘት
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Asselefya1/3378
https://t.me/Asselefya1/3378
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ضوابط في الفتن يحتاجها كل مسلم
አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
✅ ማንኛዉን ሙስሊም የሚያስፈልገዉ የሆነ የፈተና ግዜ መርሆዎች
↪️ ክፍል ሁለት ↩️
〰〰〰〰〰
【ደዋቢጡል ፊተን】
♦️የኪታቡን pdf ለማግኘት
➘➴➷➘➴➷➘➘➴➷➘➴➷
https://t.me/Asselefya1/3376
https://t.me/Asselefya1/3376
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
↪️ ክፍል ሁለት ↩️
〰〰〰〰〰
【ደዋቢጡል ፊተን】
♦️የኪታቡን pdf ለማግኘት
➘➴➷➘➴➷➘➘➴➷➘➴➷
https://t.me/Asselefya1/3376
https://t.me/Asselefya1/3376
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Forwarded from قناة أَبي ماحي محمد اَلحبشي الْوَلّوي
ምክር ከሰለፎቻችን
◼️ሸይኽ ሙቅቢል አል—ዋዲዒ رحمه الله እንድህ አሉ:—
አላህ ባንተ ላይ ትልቅ ፀጋዉን ዋለልህ !!
💢 መጥፎዉን ከጡሩዉ፣
💢 ሐቅን ከባጢል መለያ የሆነን ዓቅልን(አዕምሩን) ሰጠህ !!
ነገር ግን ይህን ዓቅልህን የሰጠህ በሱ
➛ የአላህን ኪታብ(ቁርአንን) እና
➛የርሱልን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና ልተሞግትበት አይደለም የሰጠህ !!!
ይልቁን (እዉነታዉ) በቁርአንና በሱናዉ ልታገናዝብበት (ልታዉቅ) ልትሰራበት፣ ዘንድ ነዉ ዓቅልን የሰጠህ!!
📚ምንጭ:—
[إجابة السائل ص ٢٦٧— ٢٦٨]
🚫✋🏻 لايسمح بتغيير الرابط أو حذفه
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
◼️ሸይኽ ሙቅቢል አል—ዋዲዒ رحمه الله እንድህ አሉ:—
አላህ ባንተ ላይ ትልቅ ፀጋዉን ዋለልህ !!
💢 መጥፎዉን ከጡሩዉ፣
💢 ሐቅን ከባጢል መለያ የሆነን ዓቅልን(አዕምሩን) ሰጠህ !!
ነገር ግን ይህን ዓቅልህን የሰጠህ በሱ
➛ የአላህን ኪታብ(ቁርአንን) እና
➛የርሱልን ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ሱና ልተሞግትበት አይደለም የሰጠህ !!!
ይልቁን (እዉነታዉ) በቁርአንና በሱናዉ ልታገናዝብበት (ልታዉቅ) ልትሰራበት፣ ዘንድ ነዉ ዓቅልን የሰጠህ!!
📚ምንጭ:—
[إجابة السائل ص ٢٦٧— ٢٦٨]
🚫✋🏻 لايسمح بتغيير الرابط أو حذفه
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
https://t.me/Abu_Mahi_Ibnu_Idris
▪️قال أبو الدرداء رضِيَ الله عنْهُ: إنّ الذِينَ ألسنتهم رطبة بِذِكْرِ الله، يدخلون الجنّة وهم يضحكون.
እነዚያ ምላሳቸው አላህን በማውሳት የረጠቡ ሰዎች እየሳቁ ጀነት ይገባሉ።
📙 الزهد للإمام أحمد (١٠٣١)
እነዚያ ምላሳቸው አላህን በማውሳት የረጠቡ ሰዎች እየሳቁ ጀነት ይገባሉ።
📙 الزهد للإمام أحمد (١٠٣١)
قالت عائشة لسيدنا محمد ﷺ: يا رسول الله ادع لي 🍃
فقال: "اللهم اغفر لعائشة ما تقدم من ذنبها وما تأخر وما أسرت وما أعلنت"
فضحكت من شدة سرورها حتى سقط رأسها في حجرها من شدة الضحك🌹
فقال لها: أيسركِ دعائي؟
قالت ومالي لا يسرني دعائك؟
قال: والله إنها لدعوتي لأمتي في كل صلاة🌸
كان يحبنا ﷺ
صلوات ربي وسلامه عليه
فقال: "اللهم اغفر لعائشة ما تقدم من ذنبها وما تأخر وما أسرت وما أعلنت"
فضحكت من شدة سرورها حتى سقط رأسها في حجرها من شدة الضحك🌹
فقال لها: أيسركِ دعائي؟
قالت ومالي لا يسرني دعائك؟
قال: والله إنها لدعوتي لأمتي في كل صلاة🌸
كان يحبنا ﷺ
صلوات ربي وسلامه عليه
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#صلوا_على_النبي_ﷺ
▪️﴿ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ﴾ .
▪️اللهم صل علی محمد وعلی آل محمد كما صليت علی ابراهيم وعلی آل ابراهيم انك حميد مجيد
اللهم بارك علی محمد وعلی آل محمد كما باركت علی ابراهيم وعلی آل ابراهيم انك حميد مجيد
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
▪️﴿ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ﴾ .
▪️اللهم صل علی محمد وعلی آل محمد كما صليت علی ابراهيم وعلی آل ابراهيم انك حميد مجيد
اللهم بارك علی محمد وعلی آل محمد كما باركت علی ابراهيم وعلی آل ابراهيم انك حميد مجيد
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
الشيخ سعد الغامدي سورة الكهف كاملة
➧ሱረቱል ከህፍ
♦️የቻለ ይቅራ ያልቻለ ያዳምጥ
#سورة الكهف
↩️القارئ سعد الغامدي📚
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
♦️የቻለ ይቅራ ያልቻለ ያዳምጥ
#سورة الكهف
↩️القارئ سعد الغامدي📚
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ኹጥባ_ጫትና ጉዳቶቹ
አቡ ረይስ ኢብኑ ኢማም
خطبة الجمعة
የጁሙዓ ኹጥባ
🌐 حكم أكل شجرة القات وما فيها من الآفات
🌐 የጫትን ቅጠል መብላት ብይኑ እና በዉስጧ ያለዉ ጉዳት
🕌 ደሴ አል አዝሐር መስጂድ
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4416
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4416
የጁሙዓ ኹጥባ
🌐 حكم أكل شجرة القات وما فيها من الآفات
🌐 የጫትን ቅጠል መብላት ብይኑ እና በዉስጧ ያለዉ ጉዳት
🕌 ደሴ አል አዝሐር መስጂድ
🎙አቡ ረይስ ሙሀመድ ኢብኑ ኢማም
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4416
t.me/abu_reyyis_arreyyis/4416