Audio
◾️በአላህ ላይ ተመከሰ‼️
➖➖➖➖➖➖➖➖
➠«ነብዩ ላይ ኢብራሂም ከህዝባቸው ጋር የነበረው ትግል»
➠«በጨነቀንና በጠበበን ጊዜ ምን ማድረግ እንዳለብን»
➡️ ሀስቢየላሁ ወኒእመል ወኪል
➲ነብዩላህ ኢብራሂም እሳት ላይ በሚወረወሩበት ጊዜ ብለውታል
➲ነብያችንም ሙሽሪኮች ባስፈራሯቸው ጊዜ ብለውታል
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➖➖➖➖➖➖➖➖
➠«ነብዩ ላይ ኢብራሂም ከህዝባቸው ጋር የነበረው ትግል»
➠«በጨነቀንና በጠበበን ጊዜ ምን ማድረግ እንዳለብን»
➡️ ሀስቢየላሁ ወኒእመል ወኪል
➲ነብዩላህ ኢብራሂም እሳት ላይ በሚወረወሩበት ጊዜ ብለውታል
➲ነብያችንም ሙሽሪኮች ባስፈራሯቸው ጊዜ ብለውታል
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➽"ጥቅል የቀደምት ደጋግ የአላህ ባሮች ዓቂዳ" ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➻ክፍል አስራ ሁለት ➲በቀደር ማመን ከኢማን መሰረቶች ነው ➯➯➯➯➯➯➯➯➯➯➯➯➯➯➯➯ በቀደር ማመን ከኢማን መሰረቶች አንዱ እንደሆነ በጅብሪል ሐዲስ ላይ ግልጽ ተደርጓል፡፡ ጅብሪል ነብዩን صلى الله عليه وسلم ስለኢማን በጠየቃቸው ጊዜ የሚከተለውን ምላሽ ሰጠውታል፡- ◆الإيمان أن تؤمن…
➲"ጥቅል የቀደምት ደጋግ የአላህ ባሮች ዓቂዳ"
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➯ክፍል አስራ ሶስት
〰〰〰〰〰〰〰
➧ይህ ጥቅል የሆነው የአህለሱና ወልጀማዓ ሰለፍዬች ዓቂዳ ነው፡፡ አላህን እስክንገናኝ ሐቅን አጥብቀን የምንይዝ ፣ በሐቁ ላይ የምንታገስና የምንጸና እኛንም እናንተንም በልግስናው በችሮታው ከአህለሱናዎች እንዲያደርገን እማጸናለሁ፡፡
➲የአህለሱና ወልጀማዓን ዓቂዳ አጥብቆ የሚይዝ ሰው በእውቀትና በቅን ጎዳና ላይ መሆን አለበት፡፡ ህይዎቱን የሚመራው ረሡል صلى الله عليه وسلم እና ሶሃቦችን በተጓዙበት ግልጽ የቁርኣንና የሱና ጎዳና ላይ በመሆኑ ልቡ የተረጋጋ የጸና መሆን አለበት፡፡
➠የአህለሱና ወልጀማዓን መንገድ የተከተለ ሰው በማንኛውም መልኩ የተረጋጋ ሰው ነው፡፡ በዲኑ የጸና ነው፡፡ በሄዱበት ሁሉ በጭንቀትና በሀሳብ ውስጥ ያሉ ሌሎች ጠማማ ቡድኖች ባላገኙት ልዩና ታላቅ በሆነ መልካም ህይዎት ውስጥ ነው፡፡
➽አህሉ ሱና ወልጀማዓዎች በሐቅ ላይ ጽኑ ናቸው፡፡ በዲን ውስጥ የሚከሰቱ
ብዥታዎች አያስደነግጧቸውም፡፡ከእነርሱ ዘንድ ልብ ወለድን መከተል የሚባል ነገር የለም፡፡ ምክንያቱም የሚጓዙበት ጎዳና እና አመለካከት አንድ ነው፡፡ መረጃቸው አንድ እና አንድ ነው፡፡
➳የአህለሱናን ዓቂዳ አጥብቀው ለሚይዙ ሰዎች ምንም የማይወገድ የሆነ የዘላለም ጸጋን አላህ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡
አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል
◆الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው፡፡” አል ንዓም፡82
➻ኢንሻአላህ
ይቀጥላል
ام فاروق
=
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➯ክፍል አስራ ሶስት
〰〰〰〰〰〰〰
➧ይህ ጥቅል የሆነው የአህለሱና ወልጀማዓ ሰለፍዬች ዓቂዳ ነው፡፡ አላህን እስክንገናኝ ሐቅን አጥብቀን የምንይዝ ፣ በሐቁ ላይ የምንታገስና የምንጸና እኛንም እናንተንም በልግስናው በችሮታው ከአህለሱናዎች እንዲያደርገን እማጸናለሁ፡፡
➲የአህለሱና ወልጀማዓን ዓቂዳ አጥብቆ የሚይዝ ሰው በእውቀትና በቅን ጎዳና ላይ መሆን አለበት፡፡ ህይዎቱን የሚመራው ረሡል صلى الله عليه وسلم እና ሶሃቦችን በተጓዙበት ግልጽ የቁርኣንና የሱና ጎዳና ላይ በመሆኑ ልቡ የተረጋጋ የጸና መሆን አለበት፡፡
➠የአህለሱና ወልጀማዓን መንገድ የተከተለ ሰው በማንኛውም መልኩ የተረጋጋ ሰው ነው፡፡ በዲኑ የጸና ነው፡፡ በሄዱበት ሁሉ በጭንቀትና በሀሳብ ውስጥ ያሉ ሌሎች ጠማማ ቡድኖች ባላገኙት ልዩና ታላቅ በሆነ መልካም ህይዎት ውስጥ ነው፡፡
➽አህሉ ሱና ወልጀማዓዎች በሐቅ ላይ ጽኑ ናቸው፡፡ በዲን ውስጥ የሚከሰቱ
ብዥታዎች አያስደነግጧቸውም፡፡ከእነርሱ ዘንድ ልብ ወለድን መከተል የሚባል ነገር የለም፡፡ ምክንያቱም የሚጓዙበት ጎዳና እና አመለካከት አንድ ነው፡፡ መረጃቸው አንድ እና አንድ ነው፡፡
➳የአህለሱናን ዓቂዳ አጥብቀው ለሚይዙ ሰዎች ምንም የማይወገድ የሆነ የዘላለም ጸጋን አላህ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡
አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል
◆الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነሱም የተመሩ ናቸው፡፡” አል ንዓም፡82
➻ኢንሻአላህ
ይቀጥላል
ام فاروق
=
https://t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➲የጁመዓ ቀን ሱናዎች
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
①) ሲዋክ መጠቀም
②) ገላን መታጠብ
③) ሽቶ መቀባት
④) ሱረቱ ከህፍን መቅራት
⑤) ጥሩ ልብስ መልበስ
⑥) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ
⑦) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት ስላለ መጠባበቅ
⑧) በነብዩ ﷺ ላይ ሰላትና ሰለዋት ማብዛት
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
①) ሲዋክ መጠቀም
②) ገላን መታጠብ
③) ሽቶ መቀባት
④) ሱረቱ ከህፍን መቅራት
⑤) ጥሩ ልብስ መልበስ
⑥) በጧት ለጁመዓ ሶላት መሄድ
⑦) ዱአ ተቀባይነት ያለበትን ሰአት ስላለ መጠባበቅ
⑧) በነብዩ ﷺ ላይ ሰላትና ሰለዋት ማብዛት
https://t.me/joinchat/AAAAAFgdAPPfoRzUemL4vw
▪️قال أبو الدرداء - رضي اللّه عنه :
"تعلموا الصمت كما تتعلمون الكلام".
📘رواه الخرائطي في [ مكارم الأخلاق ]
✅ዝምታ
〰〰〰〰
አቡ ደርዳዕ ረዲየሏሁ አንሁ እንዲህ አሉ፦
ንግግርን እንደምትማሩ ሁሉ ዝምታንም ተማሩ።
"تعلموا الصمت كما تتعلمون الكلام".
📘رواه الخرائطي في [ مكارم الأخلاق ]
✅ዝምታ
〰〰〰〰
አቡ ደርዳዕ ረዲየሏሁ አንሁ እንዲህ አሉ፦
ንግግርን እንደምትማሩ ሁሉ ዝምታንም ተማሩ።
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
➲"ጥቅል የቀደምት ደጋግ የአላህ ባሮች ዓቂዳ" ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➯ክፍል አስራ ሶስት 〰〰〰〰〰〰〰 ➧ይህ ጥቅል የሆነው የአህለሱና ወልጀማዓ ሰለፍዬች ዓቂዳ ነው፡፡ አላህን እስክንገናኝ ሐቅን አጥብቀን የምንይዝ ፣ በሐቁ ላይ የምንታገስና የምንጸና እኛንም እናንተንም በልግስናው በችሮታው ከአህለሱናዎች እንዲያደርገን እማጸናለሁ፡፡ ➲የአህለሱና ወልጀማዓን ዓቂዳ አጥብቆ…
➲ጥቅል የቀደምት ደጋግ የአላህ ባሮች ዓቂዳ"
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አስራ አራት
〰〰〰〰〰〰〰〰
➠በአኼራ ከቅጣት ሰላም ይሆናሉ፡፡ በዱንያ ከጥመት ጎዳና ነጻ አድርጎ ትክክለኛውን ጎዳና ይመራቸዋል፡፡ አህለሱናዎች በዱንያ ላይ የተመሩ ናቸው፡፡ ጠማማም አጥማሚም አይደሉም፡፡
ሰዎች በሚፈሩበት ፣ በሚደነግጡበት ፣ በድንጋጤ ልቦች በሚቆራረጡበት የትንሳኤ ቀን ሰላም አላቸው፡፡ አህለሱና ወልጀማዓህ የሐቅ ባለቤቶች ናቸው፡፡
➧አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◆لَا يَحْزُنُهُمُ الْفَزَعُ الْأَكْبَرُ وَتَتَلَقَّاهُمُ الْمَلَائِكَةُ هَٰذَا يَوْمُكُمُ الَّذِي كُنتُمْ تُوعَدُونَ
“ታላቁ ድንጋጤ አያስተክዛቸውም፡፡ መላእክትም ይህ ያ ትቀጠሩት የነበራችሁት ቀናችሁ ነው ፤ እያሉ ይቀበሏቸዋል፡፡” አል አንቢያዕ 103
◆إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُونَ◍نَحْنُ أَوْلِيَاؤُكُمْ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۖ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَشْتَهِي أَنفُسُكُمْ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَدَّعُونَ◍نُزُلًا مِّنْ غَفُورٍ رَّحِيمٍ
➳“እነዚያ “ጌታችን አላህ ነው” ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ “አትፍሩ ፤ አትዘኑም ፤በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ” በማለት በነሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ “እኛ በቅርቢቱም ህይወት በመጨረሻይቱም ረዳቶቻችሁ ነን! ለእናንተም በእርሷ ውስጥ ነፍሶቻችሁ የሚሹት ሁሉ እልላችሁ፡፡ ለእናንተም በእርሷ ውስጥ የምትፈልጉት ሁሉ አልላችሁ፡፡ “መሃሪ አዛኝ ከሆነው አላህ መስተንግዶ ሲሆን” (ይባላሉ)፡፡” ፉሲለት፡30_32
➠የዚህ ሰላማዊ ዓቂዳ ባለቤቶች በዱንያ እና በአኼራ የሚያገኙት ምስጉን የሆነ ዋጋ፡፡
➧አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◆مَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَلَنُحْيِيَنَّهُ حَيَاةً طَيِّبَةً ۖ وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَجْرَهُم بِأَحْسَنِ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
➻“ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ሆኖ በጎን የሰራ መልካም ኑሮን በእርግጥ
እናኖረዋለን፡፡ ይሰሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡” አን ነህል፡97
➠ይህ ለሐቅ ባለቤት ለሆኑት አህለሱና ወልጀማዓ አላህ ቃል የገባው ነው፡፡ እነርሱ በዚህ በዱንያም ይሁን በአኼራ በመልካም ላይ ናቸው፡፡
➳እኛንም እናንተንም በችሮታው በልግስናው ከእነርሱ እንዲያደርገን ፤ ሐቁን በሐቅነት እንዲያሳየን ፣ እርሱን መከተልንም እንዲለግሰን ፤ ውሸትን በውሸትነቱ እንዲያሳየን ፣ ከእርሱም እንዲያርቀን እንለምነዋለን፡፡
➽በዚህ ተጠናቀቀ
➛ከሸይኽ ሷሊህ ብን ፈውዛን ብን ዓብዲላህ አል`ፈውዛን ሃፊዞሁሏህ የድምፅ ቅጅ ተወስዶ በፅሁፍ የተዘጋጀ
🖊ام فاروق
እኔንም እናንተንም ባወቅነው ነገር ተጠቃሚቃዎች ያድርገን!እያልኩኝ እህታችሁን መምከር ከስህተቷ ማስተካከል ለምትፈልጉ ከታች ባለው አድራሻ ማስቀመጥ ትችላላችሁ ስህተቴን ለነገረኝ ሰው የአላህ እዝነት ከእሱ ጋር ይሁን!
=
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➻ክፍል አስራ አራት
〰〰〰〰〰〰〰〰
➠በአኼራ ከቅጣት ሰላም ይሆናሉ፡፡ በዱንያ ከጥመት ጎዳና ነጻ አድርጎ ትክክለኛውን ጎዳና ይመራቸዋል፡፡ አህለሱናዎች በዱንያ ላይ የተመሩ ናቸው፡፡ ጠማማም አጥማሚም አይደሉም፡፡
ሰዎች በሚፈሩበት ፣ በሚደነግጡበት ፣ በድንጋጤ ልቦች በሚቆራረጡበት የትንሳኤ ቀን ሰላም አላቸው፡፡ አህለሱና ወልጀማዓህ የሐቅ ባለቤቶች ናቸው፡፡
➧አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◆لَا يَحْزُنُهُمُ الْفَزَعُ الْأَكْبَرُ وَتَتَلَقَّاهُمُ الْمَلَائِكَةُ هَٰذَا يَوْمُكُمُ الَّذِي كُنتُمْ تُوعَدُونَ
“ታላቁ ድንጋጤ አያስተክዛቸውም፡፡ መላእክትም ይህ ያ ትቀጠሩት የነበራችሁት ቀናችሁ ነው ፤ እያሉ ይቀበሏቸዋል፡፡” አል አንቢያዕ 103
◆إِنَّ الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللَّهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا تَتَنَزَّلُ عَلَيْهِمُ الْمَلَائِكَةُ أَلَّا تَخَافُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَبْشِرُوا بِالْجَنَّةِ الَّتِي كُنتُمْ تُوعَدُونَ◍نَحْنُ أَوْلِيَاؤُكُمْ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۖ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَشْتَهِي أَنفُسُكُمْ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَدَّعُونَ◍نُزُلًا مِّنْ غَفُورٍ رَّحِيمٍ
➳“እነዚያ “ጌታችን አላህ ነው” ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ “አትፍሩ ፤ አትዘኑም ፤በዚያችም ተስፋ ቃል ትደረግላችሁ በነበራችሁት ገነት ተበሰሩ” በማለት በነሱ ላይ መላእክት ይወርዳሉ፡፡ “እኛ በቅርቢቱም ህይወት በመጨረሻይቱም ረዳቶቻችሁ ነን! ለእናንተም በእርሷ ውስጥ ነፍሶቻችሁ የሚሹት ሁሉ እልላችሁ፡፡ ለእናንተም በእርሷ ውስጥ የምትፈልጉት ሁሉ አልላችሁ፡፡ “መሃሪ አዛኝ ከሆነው አላህ መስተንግዶ ሲሆን” (ይባላሉ)፡፡” ፉሲለት፡30_32
➠የዚህ ሰላማዊ ዓቂዳ ባለቤቶች በዱንያ እና በአኼራ የሚያገኙት ምስጉን የሆነ ዋጋ፡፡
➧አላህ በተከበረው ቁርኣናዊ አንቀጽ የሚከተለውን ተናግሯል፡
◆مَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَلَنُحْيِيَنَّهُ حَيَاةً طَيِّبَةً ۖ وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَجْرَهُم بِأَحْسَنِ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
➻“ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ሆኖ በጎን የሰራ መልካም ኑሮን በእርግጥ
እናኖረዋለን፡፡ ይሰሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡” አን ነህል፡97
➠ይህ ለሐቅ ባለቤት ለሆኑት አህለሱና ወልጀማዓ አላህ ቃል የገባው ነው፡፡ እነርሱ በዚህ በዱንያም ይሁን በአኼራ በመልካም ላይ ናቸው፡፡
➳እኛንም እናንተንም በችሮታው በልግስናው ከእነርሱ እንዲያደርገን ፤ ሐቁን በሐቅነት እንዲያሳየን ፣ እርሱን መከተልንም እንዲለግሰን ፤ ውሸትን በውሸትነቱ እንዲያሳየን ፣ ከእርሱም እንዲያርቀን እንለምነዋለን፡፡
➽በዚህ ተጠናቀቀ
➛ከሸይኽ ሷሊህ ብን ፈውዛን ብን ዓብዲላህ አል`ፈውዛን ሃፊዞሁሏህ የድምፅ ቅጅ ተወስዶ በፅሁፍ የተዘጋጀ
🖊ام فاروق
እኔንም እናንተንም ባወቅነው ነገር ተጠቃሚቃዎች ያድርገን!እያልኩኝ እህታችሁን መምከር ከስህተቷ ማስተካከል ለምትፈልጉ ከታች ባለው አድራሻ ማስቀመጥ ትችላላችሁ ስህተቴን ለነገረኝ ሰው የአላህ እዝነት ከእሱ ጋር ይሁን!
=
https://t.me/https_Asselefya1
➧ውዷ እህቴ ሆይ
➫➫➫➫➫➫
መሸፋፈንሺን ብቻ ሳይሆን የተሸፈንሺበትንም ልብስ አስተውይ!!
➳ስስ ልብስ የለበሱ የተወሰኑ ሴቶች አኢሻ ዘንድ ገቡ እሷም እንድህ አለቻቸው እናንተ አማኝ ከሆናችሁ ይሄ ልብስ የአማኝ ሴት አይደለም።
📝ምንጭ ተፍሲር አል ቁርጢቢ 14/244
➫➫➫➫➫➫
መሸፋፈንሺን ብቻ ሳይሆን የተሸፈንሺበትንም ልብስ አስተውይ!!
➳ስስ ልብስ የለበሱ የተወሰኑ ሴቶች አኢሻ ዘንድ ገቡ እሷም እንድህ አለቻቸው እናንተ አማኝ ከሆናችሁ ይሄ ልብስ የአማኝ ሴት አይደለም።
📝ምንጭ ተፍሲር አል ቁርጢቢ 14/244
Audio
◾️አዝካር ወል አዳብ
➖➖➖➖➖➖
🔻الأذكار والآداب
➡️ የሀሜት አስከፊነት
➡️ ሰዎችን ለማሳቅ መዋሸት
➡️ ሰዎችን በፊታቸው ማወደስ
➡️ ጥሩ ስነምግባርና ምንዳዎቹ
↪️ ክፍል 4⃣1⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖
🔻الأذكار والآداب
➡️ የሀሜት አስከፊነት
➡️ ሰዎችን ለማሳቅ መዋሸት
➡️ ሰዎችን በፊታቸው ማወደስ
➡️ ጥሩ ስነምግባርና ምንዳዎቹ
↪️ ክፍል 4⃣1⃣ ↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌹قصيدةُ أنا السّلفي يا أبتِ لحسّانة إبنة الشيخ ابن باز رحمه ﷲ🌹
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Kitabu Tewhid #50
Ibnu Munewor
↪️ ተከታታይ የኪታቡ ተውሒድ ደርስ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️ርዕስمسائل:
بَابُ مَا جَاءَ فِي الاسْتِسْقَاءِ بِالْأَنْوَاءِ
↪️ ክፍል 5⃣0⃣↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
🔻حفظه الله تعالى
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
↪️ርዕስمسائل:
بَابُ مَا جَاءَ فِي الاسْتِسْقَاءِ بِالْأَنْوَاءِ
↪️ ክፍል 5⃣0⃣↩️
〰〰〰〰〰〰
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
🔻حفظه الله تعالى
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
Audio
🎧 የ ሩቃ ቁርዓን በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)።
🎼 ማራኪ የሆነ ድምፅ ከ ኢብኑ አባስ መርከዝ
🎙 الخضر بن أحمد الخميسي الولوي الحبشي
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
🎼 ማራኪ የሆነ ድምፅ ከ ኢብኑ አባስ መርከዝ
🎙 الخضر بن أحمد الخميسي الولوي الحبشي
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
➲የተዘረጋው የአላህ ገመድ
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧“የተዘረጋው የአላህ ገመድ” የሚለው ስያሜ ክቡር ለሆነው የአላህ ቁርኣን የተሰጠ ስያሜ ሲሆን ስያሜው በነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛ ሐዲስም ተረጋግጦ ይገኛል፡፡
فقد روى الإمام مسلم في "صحيحه" من حديث زيد بن أرقم رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "ألا وإني تارك فيكم ثقلين : أحدهما كتاب الله عز وجل ، هو حبل الله، من اتبعه كان على الهدى ، ومن تركه كان على ضلالة"
◆በሙስሊም ዘገባ ዘይድ ብን አርቀም رضي الله عنه የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፏል፡-
➠“ንቁ! እኔ በእናንተ ውስጥ ሁለት ታላላቅ ነገሮችን ትቸላችኋለሁ፡፡ አንደኛው የአላህ ኪታብ ነው፡፡ እርሱም የአላህ ገመድ ነው፡፡ እርሱን የተከተለው በቅን ጎዳና ላይ ይሆናል፡፡ እርሱን የተወው ደግሞ በጥመት ላይ ይሆናል፡፡” ሙስሊም፡ (2408)
"وروى الإمام أحمد في "مسنده" من حديث أبي سعيد الخدري رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "كتاب اللّٰه حبل ممدود من السماء إلى الأرض"
◆ኢማም አህመድ በዘገቡት ደግሞ አቡሰዒድ አል'ኹድርይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➠“የአላህ መጽሐፍ ከሰማይ ወደምድር የተለቀቀ የአላህ ገመድ ነው፡፡” አህመድ፡11104 ቲርሚዚይ፡3788
وروى ابن أبي شيبة في "مصنفه" من حديث أبي شريح الخزاعي رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "أبشروا أبشروا ، أليس تشهدون أن لا إله إلا الله وأني رسول الله ؟" قالوا : نعم ، قال : "فإن هذا القرآن سبب طرفه بيد الله، وطرفه بأيديكم فتمسكوا به ، فإنكم لن تضلوا ، ولن تهلكوا بعده أبدا"
➧ኢብን አቢ ሸይባ በዘገቡት አቡ'ሹረይህ አል'ኹዛዒይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➲“አብሽሩ! አብሽሩ! ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ እንደሌለ ፣ እኔም የአላህ መልክተኛ እንደሆንኩ ትመሰክራላችሁ አይደል?” በማለት ረሡል صلى الله عليه وسلمሶሃቦችን ጠየቁ፡፡ ሶሃቦችም “አዎ!” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ የአላህ መልክተኛም “ይህ ቁርኣን ገመድ ነው፡፡ አንዱ ጫፍ በአላህ እጅ ነው ፤ ሌላኛው ጫፍ ደግሞ በእናንተ እጅ ነው፡፡
እርሱን አጥብቃችሁ ያዙ ፣ ከእርሱ በኋላ ፍጹም አትጠፉም” በማለት ተናገሩ፡፡ ሙሰነፍ ሊብኒ አቢ ሸይባ፡ አልባኒ ሐዲሱን በሙስሊም መስፈርት ሶሂህ ነው ብለውታል አስ ሶሂህ፡
وروى الدارمي عن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه أنه قال : "إن هذا الصراط محتضر تحضره الشياطين ينادون يا عبد الله هذا الطريق ، فاعتصموا بحبل الله ، فإن حبل الله القرآن"
አድ ዳሪሚይ በዘገቡት ዓብደሏህ ብን መስዑድ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➳“ይህ (ቀጥተኛ የኢስላም) መንገድ ሰይጣናት ይገኙበታል ፤ (ሰይጣናት) “አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! ቀጥተኛ ያልሆነውን መንገድ ይህ ትክክለኛው መንገድ ነው” እያሉ ጥሪ ያደርጋሉ። የአላህን ገመድ አጥብቃችሁ ያዙ ፤የአላህ ገመድ በእርግጥ ቁርኣን ነው” አድ ዳሪሚይ፡ 3360
➢ኢንሻአላህ
ይቀጥላል
https://t.me/https_Asselefya1
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧“የተዘረጋው የአላህ ገመድ” የሚለው ስያሜ ክቡር ለሆነው የአላህ ቁርኣን የተሰጠ ስያሜ ሲሆን ስያሜው በነብዩ صلى الله عليه وسلم ትክክለኛ ሐዲስም ተረጋግጦ ይገኛል፡፡
فقد روى الإمام مسلم في "صحيحه" من حديث زيد بن أرقم رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "ألا وإني تارك فيكم ثقلين : أحدهما كتاب الله عز وجل ، هو حبل الله، من اتبعه كان على الهدى ، ومن تركه كان على ضلالة"
◆በሙስሊም ዘገባ ዘይድ ብን አርቀም رضي الله عنه የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፏል፡-
➠“ንቁ! እኔ በእናንተ ውስጥ ሁለት ታላላቅ ነገሮችን ትቸላችኋለሁ፡፡ አንደኛው የአላህ ኪታብ ነው፡፡ እርሱም የአላህ ገመድ ነው፡፡ እርሱን የተከተለው በቅን ጎዳና ላይ ይሆናል፡፡ እርሱን የተወው ደግሞ በጥመት ላይ ይሆናል፡፡” ሙስሊም፡ (2408)
"وروى الإمام أحمد في "مسنده" من حديث أبي سعيد الخدري رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "كتاب اللّٰه حبل ممدود من السماء إلى الأرض"
◆ኢማም አህመድ በዘገቡት ደግሞ አቡሰዒድ አል'ኹድርይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➠“የአላህ መጽሐፍ ከሰማይ ወደምድር የተለቀቀ የአላህ ገመድ ነው፡፡” አህመድ፡11104 ቲርሚዚይ፡3788
وروى ابن أبي شيبة في "مصنفه" من حديث أبي شريح الخزاعي رضي الله عنه أن النبي صَلَى اْللّٰهُ عَلَيْه وَسَلَم قال: "أبشروا أبشروا ، أليس تشهدون أن لا إله إلا الله وأني رسول الله ؟" قالوا : نعم ، قال : "فإن هذا القرآن سبب طرفه بيد الله، وطرفه بأيديكم فتمسكوا به ، فإنكم لن تضلوا ، ولن تهلكوا بعده أبدا"
➧ኢብን አቢ ሸይባ በዘገቡት አቡ'ሹረይህ አል'ኹዛዒይ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➲“አብሽሩ! አብሽሩ! ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ እንደሌለ ፣ እኔም የአላህ መልክተኛ እንደሆንኩ ትመሰክራላችሁ አይደል?” በማለት ረሡል صلى الله عليه وسلمሶሃቦችን ጠየቁ፡፡ ሶሃቦችም “አዎ!” በማለት ምላሽ ሰጡ፡፡ የአላህ መልክተኛም “ይህ ቁርኣን ገመድ ነው፡፡ አንዱ ጫፍ በአላህ እጅ ነው ፤ ሌላኛው ጫፍ ደግሞ በእናንተ እጅ ነው፡፡
እርሱን አጥብቃችሁ ያዙ ፣ ከእርሱ በኋላ ፍጹም አትጠፉም” በማለት ተናገሩ፡፡ ሙሰነፍ ሊብኒ አቢ ሸይባ፡ አልባኒ ሐዲሱን በሙስሊም መስፈርት ሶሂህ ነው ብለውታል አስ ሶሂህ፡
وروى الدارمي عن عبد الله بن مسعود رضي الله عنه أنه قال : "إن هذا الصراط محتضر تحضره الشياطين ينادون يا عبد الله هذا الطريق ، فاعتصموا بحبل الله ، فإن حبل الله القرآن"
አድ ዳሪሚይ በዘገቡት ዓብደሏህ ብን መስዑድ ረድየሏሁ አንሁ የሚከተለውን ሐዲስ አስተላልፈዋል፡-
➳“ይህ (ቀጥተኛ የኢስላም) መንገድ ሰይጣናት ይገኙበታል ፤ (ሰይጣናት) “አንተ የአላህ ባሪያ ሆይ! ቀጥተኛ ያልሆነውን መንገድ ይህ ትክክለኛው መንገድ ነው” እያሉ ጥሪ ያደርጋሉ። የአላህን ገመድ አጥብቃችሁ ያዙ ፤የአላህ ገመድ በእርግጥ ቁርኣን ነው” አድ ዳሪሚይ፡ 3360
➢ኢንሻአላህ
ይቀጥላል
https://t.me/https_Asselefya1
أصول_السنة_للإمام_أحمد_بن_حنبل_.pdf
236.5 KB
ኡሱሉ አስ‐ሱናህ pdf
Audio
📚 አዲስ የተጀመረ ኪታብ
~~~~~~~~~~~~~~~~
#ኡሱሉ_አስሱናህ ፨
📓 متن أصول السنۃ
✍ إمام أحمد بن حنبل رحمه الله
✅ ክፍል => 1⃣
🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
#ኡሱሉ_አስሱናህ ፨
📓 متن أصول السنۃ
✍ إمام أحمد بن حنبل رحمه الله
✅ ክፍል => 1⃣
🎙 አብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
https://t.me/joinchat/AAAAAFfWT8MnOTBo42gK-w
ልጄን ልዳረው ወይ Fejr Ena Zeweje
Sheh Fewzan
✅ልጄን ልዳረው ወይ
የሸኽ ፈውዛን አስደማሚ መልስ
የሴት ልጅ አባት አስተዋይነት ስንቶች ይሁን ኢሄን ጥያቄ ሚጠይቁት በልጃቸው ትዳር ላይ
ትርጉም፦
በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
የሸኽ ፈውዛን አስደማሚ መልስ
የሴት ልጅ አባት አስተዋይነት ስንቶች ይሁን ኢሄን ጥያቄ ሚጠይቁት በልጃቸው ትዳር ላይ
ትርጉም፦
በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ