💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15.1K subscribers
4.47K photos
2.08K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
ቆፍጣና ወንድ ወደፊት ይጓዛል እንጂ ስሞታ አያበዛም! አለበለዚያ ምንም ሳይከፈልህ የተጎጂን የመስዕዋትነት ገፀ ባህሪን እድሜህን ሙሉ በብቃት ትተውናለህ! የመስዕዋት በግ!

منقول
✌️
ሰዉየዉ ምን ጠጥቶ ነዉ ማይኩ የያዘዉ 👀  ሰዉ በዚህ ልክ ይወርዳል !?


👇👇👇👇👇👇👇

https://youtu.be/P5CWwHcP0A8?si=XQCb4u-H4xAe--Od

https://youtu.be/P5CWwHcP0A8?si=XQCb4u-H4xAe--Od
➲በኒቃብ የተሸፍፈኑ ዉብ ሴቶች አምሳያ በደመና የተሸፈነች ፀሀይ ነች። ደመናው ጸሀይነቷን እንደማይነጥቃት ሁሉ ኒቃባቸው ትክክለኛውን ዉበታቸውን አያሳጣቸውም!!

🔖ያኦኽቲል ጋሊህ በኒቃብሺ ሺፍን በይ💎!

➣ t.me/Basmat_Salafiya1
القارئ أسامه الغانم | الذين عاهدت منهم
💭🌸خدمة تلاوات🎧​
🌾⛅•|تلاوة صباحية|•⛅🌾

﴿ٱلَّذِينَ عَـٰهَدتَّ مِنْهُمْ ثُمَّ يَنقُضُونَ عَهْدَهُمْ فِى كُلِّ مَرَّةٍۢ وَهُمْ لَا يَتَّقُونَ ۝٥٦﴾

=
ዋሽቶ ማስታረቅ እና ዋሽቶ ማጣላት
~
የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦

ليسَ الكَذَّابُ الذي يُصْلِحُ بيْنَ النَّاسِ، فَيَنْمِي خَيْرًا، أوْ يقولُ خَيْرًا
​"በሰዎች መካከል ለማስታረቅ ሲል መልካምን ነገር የሚያስተላልፍ ወይም መልካምን ነገር የሚናገር ሰው ውሸታም አይደለም።"

[አልቡኻሪይ፡ 2692] [ሙስሊም፡ 2605]

መልእክቱ ምን ማለት ነው?
=
የተጣሉት ሰዎች መሀላቸው ቅሬታ ባለበት ሁኔታ ላይ፣ አስታራቂው አካል አንዳቸው ለሌላው ጥሩ እሳቤ እንዳላቸው የሚጠቁሙ ቃላትን ዋሽቶ በመናገር ማስታረቅ ሊሆን ይችላል፣ ለምሳሌ። በሌላ ቦታ ከባድ ጥፋት የሆነው ውሸት እርቅ ለማውረድ ያህል ብቻ ተፈቀደ ማለት ነው።

ዋሽቶ የሚያጣላስ ከሆነ? ሁለት ከባባድ ወንጀሎች አለበት።
አንደኛው መዋሸቱ ነው። ሌላኛው ማጣላቱ ነው። ባልን ከሚስቱ ዋሽታ የምታጣላ ስንት እህት፣ ስንት እናት አለች?! አንድን ወንድ ከእህቱ፣ ከእናቱ ዋሸታ የምታራርቅ ስንት ሚስት አለች?! ጓደኛን ከጓደኛ በውሸት የሚያራርቅ ስንት ሰው አለ?! አላህ ማስተዋልን ያድለን።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
↙️ بابُ خِصَال المَرأَةِ الصَّالِحَةِ
ዉድ ሞክሼዎቼ ሆይ በጣም እየሳሳሁላት ከእናንተ አይበልጥም ብዬ ሰጠኋችሁ ዉሰዱ🤝 ሞክሸዎቼ ብዙ አላህ ያብዛችሁ 🌹💎🌸
سيظل الحجاب فرضًا ولو خلعته كُل النّساء.

« ሁሉም ሴቶች ሒጃብን አውልቀው ቢጥሉም እንኳን የሒጃብ ግዴታነት ሁሌም የፀና ነው። »

#ትክክለኛው ሒጃብ

منقول
=
t.me/https_Asselefya1
"አንድ አይን ያለው በአይን አይቀልድም" ይባላል፤ አንተም አንድ ህይወት ነው ያለህ፤ አላህ በሰጠህ ዕድሜ ያመንክበትን ማድረግ አለብህ! "እኔኮ አልችልም! ይሄ ይጎድለኛል! እድል የለኝም!" እያልክ እስከመቼ ትቀጥላለህ? አንድ ሰው አስተሳሰቡን ሲቀይር ሁሉ ነገሩ ይቀየራል!

=
t.me/https_Asselefya1
إبراهيم مدهش المنصري
{ مَنْ خَشِيَ الرَّحْمَنَ بِالْغَيْبِ وَجَاءَ بِقَلْبٍ مُنِيبٍ }


=