ጣፋጭ ኩርኩም
~
ህንዳዊ ሃኪም ነው። ፂሙ ከደረቱ ደርሷል። አንድ ፂሙን የላጨ በቁርኣንና ሱና ላይ የጠለቀ እውቀት ያለው የአዝሀር ሊቅ ጋር ተገናኘ። ህንዳዊው ስለ ፂም ጠየቀው።
የአዝሀሩ ሊቅ፡ "ፂም ማሳደግ የፈፀመው የሚመነዳበት፣ የተወው የማይቀጣበት ሱና ነው" ብሎ መለሰለት።
ህንዳዊው ሃኪም፡ "እኔ ምን እንደምትል አላውቅም። ግን የአላህ መልእክተኛ እንደኔ ናቸው? ወይስ እንዳንተ? " አለው።
አዝሀሪዩ ፡ "አይ እንዳንተ ናቸው" ብሎ መለሰ።
[ሸርሑል ሙሐረር፡ 114]
* አንዳንዱ በእውቀት ካንተ ቢያንስ እንኳ አሻራው እድሜ ልክህን የማይጠፋ ቁንጥጫ ይሰጥሃል።
እይታህ ቢለይ እንኳ ከፍ ያለውን መምረጥ ላይ አይንህን አትሽ።
{ أَتَسۡتَبۡدِلُونَ ٱلَّذِی هُوَ أَدۡنَىٰ بِٱلَّذِی هُوَ خَیۡرٌۚ }
"ያንን እርሱ ዝቅተኛ የሆነውን በዚያ እርሱ በላጭ በሆነው ነገር መለወጥን ትፈልጋላችሁን?" [አልበቀረህ፡ 61]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
~
ህንዳዊ ሃኪም ነው። ፂሙ ከደረቱ ደርሷል። አንድ ፂሙን የላጨ በቁርኣንና ሱና ላይ የጠለቀ እውቀት ያለው የአዝሀር ሊቅ ጋር ተገናኘ። ህንዳዊው ስለ ፂም ጠየቀው።
የአዝሀሩ ሊቅ፡ "ፂም ማሳደግ የፈፀመው የሚመነዳበት፣ የተወው የማይቀጣበት ሱና ነው" ብሎ መለሰለት።
ህንዳዊው ሃኪም፡ "እኔ ምን እንደምትል አላውቅም። ግን የአላህ መልእክተኛ እንደኔ ናቸው? ወይስ እንዳንተ? " አለው።
አዝሀሪዩ ፡ "አይ እንዳንተ ናቸው" ብሎ መለሰ።
[ሸርሑል ሙሐረር፡ 114]
* አንዳንዱ በእውቀት ካንተ ቢያንስ እንኳ አሻራው እድሜ ልክህን የማይጠፋ ቁንጥጫ ይሰጥሃል።
እይታህ ቢለይ እንኳ ከፍ ያለውን መምረጥ ላይ አይንህን አትሽ።
{ أَتَسۡتَبۡدِلُونَ ٱلَّذِی هُوَ أَدۡنَىٰ بِٱلَّذِی هُوَ خَیۡرٌۚ }
"ያንን እርሱ ዝቅተኛ የሆነውን በዚያ እርሱ በላጭ በሆነው ነገር መለወጥን ትፈልጋላችሁን?" [አልበቀረህ፡ 61]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሺ0 ወታደር ነው። "ዓኢሻ የእሳት ናት" ብሎ ግድግዳ ላይ ፅፎ ፎክሮ ሳይጨርስ የዓኢሻ ጌታ አፈር አበላው። የአላህ እርግማን በበዳዮች ላይ ይሁን።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
ረሃ«ደስታ» ያለዉ በኢባዳ ነዉ።
=
በሱጅድ ነዉ በረጅም ዱዓ ነዉ! በኢስቲግፋር ነዉ ። የተቸገረን ሰዉ ረድቶ ችግር ያኮማተረዉን ፊት በደስታ ፈገግ እንዲል በማድረግ ነዉ ከዉስጥ የመነጨ ጀዛከላሁ ኸይር የሚል ዱዓ እንድያደርግ በማድረግ ነዉ። =
ታገስ!
ሁልጊዜም በህይወት መነሻህና መድረሻህ ስታስበው ቀላል ነው፤ መሀሉ ግን አይነገርም! አየህ ፈተናው፣ ተስፋ መቁረጡና ከባዱ ጊዜ ያለው መሀሉ ላይ ነው። ይሄን ወሳኝ ጊዜ በጥበብ ልታልፍ የምትችለው በአንድ ነገር ብቻ ነው 'በትዕግስት!' ወዳጄ ታገስ አለበለዚያ ምንም ብትለፋ ህይወትህን አትቀይርም!
=
t.me/https_Asselefya1
ሁልጊዜም በህይወት መነሻህና መድረሻህ ስታስበው ቀላል ነው፤ መሀሉ ግን አይነገርም! አየህ ፈተናው፣ ተስፋ መቁረጡና ከባዱ ጊዜ ያለው መሀሉ ላይ ነው። ይሄን ወሳኝ ጊዜ በጥበብ ልታልፍ የምትችለው በአንድ ነገር ብቻ ነው 'በትዕግስት!' ወዳጄ ታገስ አለበለዚያ ምንም ብትለፋ ህይወትህን አትቀይርም!
=
t.me/https_Asselefya1
•• أهميّة تعليم الأولاد الصّدق
❍ قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله :
علمــوا أولادكم الصّـدق بالقـول والفعـل؛ فـإذا
حدثتموهم فلا تكذبوا عليهم؛ وإذا وعدتموهم
فلا تخلفــوا وعدكم.
=
❍ قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله :
علمــوا أولادكم الصّـدق بالقـول والفعـل؛ فـإذا
حدثتموهم فلا تكذبوا عليهم؛ وإذا وعدتموهم
فلا تخلفــوا وعدكم.
الضياء اللامع (٩٦/٦)
=
سُبْحَانَكَ اللَّهُمَّ وَبِحَمْدِكَ ، أَشْهَدُ أَنْ لا إِلهَ إِلَّا أَنْتَ أَسْتَغْفِرُكَ وَأَتْوبُ إِلَيْكَ !!
ሸጋ ለይል ይሁንላችሁ ¡ ትስባሑል ኸይር
=
ሸጋ ለይል ይሁንላችሁ ¡ ትስባሑል ኸይር
=
صباح الخير
መልካም ቀን ይሁንላችሁ !
=
መልካም ቀን ይሁንላችሁ !
=
أصبحنا نرجو جبرك، ونرتقبُ فرجك، لا نعوّل إلَّا عليك، ولا نؤمِّل إلَّا فيك، فبشِّرنا بصُبحٍ قريب فيه الإستجابة
=
t.me/https_Asselefya1
=
t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
كيف يعلم الزوج أهله وأبنائه شكر النعم
الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله
🛑👉
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
አረብ ቤት የምትሰሩ እህቶች ተጠንቀቁ። ምግብ ከቆሻሻ ጋር ደብልቃች አትጣሉ። አጠራቅማችሁ ውሀ ውስጥም አትጨምሩ።
ይህ ነገር ብዙ ሴቶች በየእለቱ የሚፈፅሙት ጥፋት ነው። የአላህን ኒእማ ከመካድ የሚቆጠር ወንጀል ነው። የአላህንም ቁጣ የሚያመጣ ጥፋት ነው።
🛑👉የተረፈ ምግብ ካለ፦ ለምስኪኖች መስጠት አልያም በአንድ ቦታ ሰብሰብ አድርጎ ወፎች እንዲበሉት ማድረግ አልያም ለድመቶችና ለከብቶች ምግብነትም ማዋልም ይቻላል።
🛑👉አረቦቹ እንድትደፋ ቢያዟችሁ እንኳ እሺ ብላችሁ አትተባበሩ። በጥፋት ላይ ሰውን መተባበር በራሱ ወንጀል ነውና።http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
በምንናገረው ነገር ሀላፊነት መውሰድ
አጫጭር ምክሮች
«
🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
=
በምናወራው ነገር ሁሉ ሀላፊነት መውሰድ !!»🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
=
عمر بن عبدالعزيز
﴿ وَاصْبِرْ لِحُكْمِ رَبِّكَ فَإِنَّكَ بِأَعْيُنِنَا وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ حِينَ تَقُومُ ﴾
=
=
መጠንከር አለብሽ
ህይወት እየቀለለ እንዲሄድ አትመኝ! እንደውም አንቺ እየጠነከርሽ መሄድ ነው ያለብሽ። አየሽ ትልቅ ነገር የሚፈልግ ሰው ትልቅ ዋጋ ይከፍላል! አይምሮሽን ለትናንሽ ድሎች ሳይሆን ለታላቅነት አዘጋጂው።
=
t.me/https_Asselefya1
ህይወት እየቀለለ እንዲሄድ አትመኝ! እንደውም አንቺ እየጠነከርሽ መሄድ ነው ያለብሽ። አየሽ ትልቅ ነገር የሚፈልግ ሰው ትልቅ ዋጋ ይከፍላል! አይምሮሽን ለትናንሽ ድሎች ሳይሆን ለታላቅነት አዘጋጂው።
=
t.me/https_Asselefya1
ልክህን እወቅ !
Abdu Razaq Baji
⁍
🎙Abdu Razaq Baji
=
ልክህን እወቅ🎙Abdu Razaq Baji
=