This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አረ ዱአ አርጉልን ይሄ ህዝቡላህ የሚባል ቡድን ሊያስጨርሰን ነዉ እየሄደ እየነካካ ! ለማንኛዉም ሁኔታ ያስፈራል የተፃፈ ካለቀ ቻዉ ማለቴ ነዉ ጦሩ ከፍቷል !
=
=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
አረ ዱአ አርጉልን ይሄ ህዝቡላህ የሚባል ቡድን ሊያስጨርሰን ነዉ እየሄደ እየነካካ ! ለማንኛዉም ሁኔታ ያስፈራል የተፃፈ ካለቀ ቻዉ ማለቴ ነዉ ጦሩ ከፍቷል ! =
ይሄ ገጠሩ ክፍል ቤህሩት ዛሬ ነዉ የጣለች ኢስራኢል አሁን ደሞ ህዝቡሏህ ሄዶ መቷታል ዳግሞ ተመልሳ ደሞ ትመታለች በቃ ቀስ በቀስ ቤህሩት እንደ ፍልስጤን ልትወድም ነዉ...!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አብሽሩ ወደ ሌላ ሰፈር ተጉዘናል ሰበቡ አድርሰናል !
=
=
እስኪ አታስመስሉ
ገንዘብ ትዳር አይሆን፣
ወስጥ ካላማረ ልቦና ከለለን፣
የመስመሰል ጌዜ ሽወዳ የበዛዉ፣
ሴቷ ብር ኑሯት ወንዱን ስትገዛዉ፣
ወንዱ ብር ሲያጣ የሴት ብር ካማረዉ፣
ሴቷም ልብን አጥተዉ መገዘብ ካቀተዉ፣
ፍቅር ሳይገባቸዉ እየተጃጃሉ ፣
ትዳር ትዳር ብለዉ ዘለዉ ይገባሉ ፣
ወንዱም ገዘብ ሲያገኝ ሂሌናን ከሸጠ፣
ሴት ልጅ እደሸቀጥ እየለዋወጠ፣
ሴቶቹም ነፍስ አቀዉ ሀብት አገኙ ሲባል፣
ገንዘብ ያለዉ ሲሉ ሀብታም የሆነ ባል፣
አንዱ ባንዱ ሲስቅ ሂወትን እደቀላል፣
ገብቶ እየተፋታ ትዳር ትዳር ይላል፣
መች ቆይቶ አየነዉ የዉሸቱ ትዳር፣
በገዘብ ጨዋታ በሂወት ላይ ቁማር፣
ሴት ገዘብ ስታገኝ ወንዱች ብር ሲያጡ፣
ትዳር ትዳር ብለዉ ስንቶች ገብተዉ ወጡ፣
=
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
•• كلمــة التّوحــــيد
❍ قال الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله :
لا إله إلا الله ؛ إنما تنفع قائلها
إذا قالها عن فهم لمعنــاها، وتحقيـق لمدلولها
وقيام بغايتها ومقصودها من توحيد الله تبارك
وتعـالى، وإخـلاص الدين له تبارك وتعالى .
⤶ الدروس المهمة لعامة الأمة لابن باز (٢)
❍ قال الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله :
لا إله إلا الله ؛ إنما تنفع قائلها
إذا قالها عن فهم لمعنــاها، وتحقيـق لمدلولها
وقيام بغايتها ومقصودها من توحيد الله تبارك
وتعـالى، وإخـلاص الدين له تبارك وتعالى .
⤶ الدروس المهمة لعامة الأمة لابن باز (٢)
فهد واصل
<unknown>
﴿ كُلُّ نَفۡسِۭ بِمَا كَسَبَتۡ رَهِينَةٌ إِلَّآ أَصۡحَٰبَ ٱلۡيَمِينِ ﴾
=
=
➪ልጆችህ ሷሊህ ሊሆኑልህ ትፈልጋለህ?
➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮
➧አራት መስፈርቶችን ከቁርዓን ተቀበለኝ፦
❶እራስህን ከምንም በፊት ቀድመህ ሷሊህ አድርግ፦
﴿وكان أَبُوهُمَا صالحا﴾
አባታቸው ሷሊህ ነበር
➋አሏህ ሆይ ልጆቼን ሷሊህ አድርግልኝ ብለህ ዱዓ አድርግላቸው፦
﴿وأصْلِحْ لي في ذُرِّيَّتِي ۖ﴾
➮ዘሮቼንም ለእኔ አብጅልኝ
❸ሰላትን በመሃላቸው አስተካክለህ ስገድ፦
{رَبِّ ٱجْعَلْنِى مُقِيمَ ٱلصَّلَوٰةِ وَمِن ذُرِّيَّتِى ۚ }
«ጌታዬ ሆይ! ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም (አድርግ)፡፡
❹ሰይጣን እንዳይቀርባቸው በአሏህ ጠብቃቸው፦
{َ وَإِنِّىٓ أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ ٱلشَّيْطَٰنِ ٱلرَّجِيمِ}
እኔም እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» አለች፡፡
☞︎︎︎ ይህን ምክሬን ከሰማሃኝ ቦሃላ እንዲህ በል፦
رَبَّنَا وَتَقَبَّلْ دُعَآءِ
ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ፤
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮➮
➧አራት መስፈርቶችን ከቁርዓን ተቀበለኝ፦
❶እራስህን ከምንም በፊት ቀድመህ ሷሊህ አድርግ፦
﴿وكان أَبُوهُمَا صالحا﴾
አባታቸው ሷሊህ ነበር
➋አሏህ ሆይ ልጆቼን ሷሊህ አድርግልኝ ብለህ ዱዓ አድርግላቸው፦
﴿وأصْلِحْ لي في ذُرِّيَّتِي ۖ﴾
➮ዘሮቼንም ለእኔ አብጅልኝ
❸ሰላትን በመሃላቸው አስተካክለህ ስገድ፦
{رَبِّ ٱجْعَلْنِى مُقِيمَ ٱلصَّلَوٰةِ وَمِن ذُرِّيَّتِى ۚ }
«ጌታዬ ሆይ! ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም (አድርግ)፡፡
❹ሰይጣን እንዳይቀርባቸው በአሏህ ጠብቃቸው፦
{َ وَإِنِّىٓ أُعِيذُهَا بِكَ وَذُرِّيَّتَهَا مِنَ ٱلشَّيْطَٰنِ ٱلرَّجِيمِ}
እኔም እስዋንም ዝርያዋንም ከተረገመው ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ» አለች፡፡
☞︎︎︎ ይህን ምክሬን ከሰማሃኝ ቦሃላ እንዲህ በል፦
رَبَّنَا وَتَقَبَّلْ دُعَآءِ
ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ፤
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አላህን እንፍራ
ኢብኑ ሙነወር
=
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🌸እውነተኛ ፍቅር🌸
➸➸➸➸➸➸➸
➲እውነተኛ ፍቅር ከልብ የመነጨ
ትዳር ተፈላልጎ በክብር ከታጨ!
➲ከሚሁኑት ጋር ከተገጣጠመ
ሲያምኑት ለማይከዳ በቃሉ ለቆመ
ፍቅር ይጨምራል ደጋግሞ እየጣመ!
➲በግልፅነት መንገድ እውነትን አውርቶ
ስህተት እንኳን ቢኖር በይቅርታ ትቶ!
➲ስህተትን ተረድቶ አጠፋሁኝ ብሎ
ለጠብ ሳይቸኩሉ ነገርን አቅልሎ!
➲በክብር ከያዙት እውነተኛ ፍቅር
አብሮ ዘላቂ ነው ተጀምሮም አይቀር!
➲እውነተኛ ፍቅር አክባሪውን ያውቃል
እስከእድሜ ፍፃሜ በክብር ይዘልቃል!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
➸➸➸➸➸➸➸
➲እውነተኛ ፍቅር ከልብ የመነጨ
ትዳር ተፈላልጎ በክብር ከታጨ!
➲ከሚሁኑት ጋር ከተገጣጠመ
ሲያምኑት ለማይከዳ በቃሉ ለቆመ
ፍቅር ይጨምራል ደጋግሞ እየጣመ!
➲በግልፅነት መንገድ እውነትን አውርቶ
ስህተት እንኳን ቢኖር በይቅርታ ትቶ!
➲ስህተትን ተረድቶ አጠፋሁኝ ብሎ
ለጠብ ሳይቸኩሉ ነገርን አቅልሎ!
➲በክብር ከያዙት እውነተኛ ፍቅር
አብሮ ዘላቂ ነው ተጀምሮም አይቀር!
➲እውነተኛ ፍቅር አክባሪውን ያውቃል
እስከእድሜ ፍፃሜ በክብር ይዘልቃል!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
➲ለሚጠቅምህ ነገር ትኩረት ስጥ ! የሌሎችን ወንጀል አትከታተል ። በፈፀምከው ወንጀል እንጂ ባለፈህ ነገር አትፀፀት ። « ቢሆን ኖሮ… » ከማለት ተጠንቀቅ - አላህ ወስኖ የሻው ሆናዋልና !✍
~ሌሎች መሆን ያለባቸውን ስታውቅ አንተ መሆን ያለብህ እንዳይጠፋህ ተጠንቀቅ።
~አንዳንዱ ስለ ሌሎች በቂ ማብራሪያ ይሰጣል።ስለ ራሱ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም። ምን ማድረግ እንዳለበት ምን ማድረግ እንደለለበት ለይቶ አያውቅም። ስለሌሎች በማውራት፣በመከታተል እራሱን ዘንግቷል።ለራሱ መሆን ያለበትን ረስቷል።
@AbuHafsaYimam
~አንዳንዱ ስለ ሌሎች በቂ ማብራሪያ ይሰጣል።ስለ ራሱ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም። ምን ማድረግ እንዳለበት ምን ማድረግ እንደለለበት ለይቶ አያውቅም። ስለሌሎች በማውራት፣በመከታተል እራሱን ዘንግቷል።ለራሱ መሆን ያለበትን ረስቷል።
@AbuHafsaYimam
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
من ثمرات الإيمان باليوم الآخر ❍ قال العلّامة ابن عثيمين رحمه الله : من ثمرات الإيمان باليوم الآخر الحرص على طاعة الله تعالى رغبة في ثواب ذلك اليوم والبعد عن معصيته خوفاً من عقاب ذلك اليوم. عقيدة أهل السنة والجماعة (٥٦) = t.me/https_Asselefya1
-
«إذا أُصبت بِمرض جِسمي طَرقت بَاب كُل طَبيب لِعلاجك ، وصَبرت علَى مَا ينَالك من ألَم عمَلية الجِراحة وعلى مَرارَة الدّواء ، فَلماذَا لا تفعَل مِثل ذلك في مَرض قَلبك بالمَعاصي!»
=
t.me/https_Asselefya1
قَال الشَّيخ الصّالح مُحمد بن صَالح العُثيمِين رَحمَه الله
«إذا أُصبت بِمرض جِسمي طَرقت بَاب كُل طَبيب لِعلاجك ، وصَبرت علَى مَا ينَالك من ألَم عمَلية الجِراحة وعلى مَرارَة الدّواء ، فَلماذَا لا تفعَل مِثل ذلك في مَرض قَلبك بالمَعاصي!»
[ عَقيدة أَهل السُّنة والجمَاعة صـ 30]
=
t.me/https_Asselefya1
«
=
ለመጀመሪያ ጊዜ እንደምናዉቃቸዉ እዉነተኛ ሁነዉ ለቀጠሉ ሰዎች ሰላም ለነሱ ይሁን !»
=
القارئ أنس العمادي | ضرب لكم مثلا
💭🌸خدمة تلاوات🎧
🌾⛅•|تلاوة صباحية|•⛅🌾
﴿ضَرَبَ لَكُم مَّثَلًا مِّنْ أَنفُسِكُمْ ۖ هَل لَّكُم مِّن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَـٰنُكُم مِّن شُرَكَآءَ فِى مَا رَزَقْنَـٰكُمْ فَأَنتُمْ فِيهِ سَوَآءٌ تَخَافُونَهُمْ كَخِيفَتِكُمْ أَنفُسَكُمْ ۚ كَذَٰلِكَ نُفَصِّلُ ٱلْأَيَـٰتِ لِقَوْمٍۢ يَعْقِلُونَ ٨٢﴾
🎙️ القارئ : أنس العمادي
🎧
t.me/https_Asselefya1
﴿ضَرَبَ لَكُم مَّثَلًا مِّنْ أَنفُسِكُمْ ۖ هَل لَّكُم مِّن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَـٰنُكُم مِّن شُرَكَآءَ فِى مَا رَزَقْنَـٰكُمْ فَأَنتُمْ فِيهِ سَوَآءٌ تَخَافُونَهُمْ كَخِيفَتِكُمْ أَنفُسَكُمْ ۚ كَذَٰلِكَ نُفَصِّلُ ٱلْأَيَـٰتِ لِقَوْمٍۢ يَعْقِلُونَ ٨٢﴾
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ደስተኛ መሆን በጣም ቀላል ነገር ነው! ያለህን ማወቅ
ያለህን ነገር ስታውቅ እና በደንብ ስትረዳው ዋጋህ ምን ያህል ከፍ ያለ እንደሆነ ትረዳለህ ከሌሉህ ነገሮች በላይ ያለህ ነገር ትልቅ ዋጋ አለው !
ስለዚህ ደስተኛ መሆን ስትፈልግ ሩቅ አትይ ቅርብህ ላይ ያለ ያንተ የሆነን ነገር ተመልከት ! =
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
•• كان علي بن أبي طالب يشتدُ خوفهُ من اثنتين:
① طــــــول الأمـــــــل ② واتّــــــباع الهـــــوى
قال : فأما طول الأمل فيُنْسي الآخرة، وأما اتّباع الهوى فيصدّ عن الحق؛ ألا وإنّ الدّنيا قد ولّت مدبرةً، والآخـرة مُقبلة، ولكل واحدة منهما بَنون، فكونوا من أبناء الآخرة ولا تكونوا من أبناء الدّنيا، فإنّ اليوم عمل ولا حسابَ وغدًا حساب ولا عمل.
الدّاء والدّواء للإمام ابن القيّم رحمه الله
=
① طــــــول الأمـــــــل ② واتّــــــباع الهـــــوى
قال : فأما طول الأمل فيُنْسي الآخرة، وأما اتّباع الهوى فيصدّ عن الحق؛ ألا وإنّ الدّنيا قد ولّت مدبرةً، والآخـرة مُقبلة، ولكل واحدة منهما بَنون، فكونوا من أبناء الآخرة ولا تكونوا من أبناء الدّنيا، فإنّ اليوم عمل ولا حسابَ وغدًا حساب ولا عمل.
الدّاء والدّواء للإمام ابن القيّم رحمه الله
=
“መፅሃፍ የበለጠ ጠንካራ፣
#አንብብ!
=
የበለጠ ዘላቂ እና ረጅም እድሜ ያለው ነገር ነው ፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተሸጋገረ ማህበረሰብን እውቀት ያስጨብጣል። እውቀታቸውን በገጾች የፃፉልን ሊቃውንት አሁንም በመካከላችን አሉ።”#አንብብ!
=