مشاري راشد العفاسي أذكار الصباح لعام 1434هـ - Mishari Alafasy Azkar…
🍃""""""አዝካሩ ሰባህ """"""🍃
🌹""""""دعاء الصباح"""""""🌹
➻አዝካሩ ሰባህ (የጠዋት ዚክር)
ሌሊቱ ሲነጋ ሲገፈፍ ጨለማው
ፀሀይዋ ስቶጣ ቀኑን ልታደምቀው!!
አልኩ الحمدلله ሲገለጡ አይኖቸ
ዛሬም እድል ሰጠኝ አላደርኩም ሙቸ!!
ሱጁደ ላይ ሆኘ ላመስግን ጌታየን
ቀኑ እድያምርልኝ ነገም እድያደርሰን!!
➷➴➷➴➷➴➷➴➷➴➷➴➷
https://t.me/https_Asselefya1
🌹""""""دعاء الصباح"""""""🌹
➻አዝካሩ ሰባህ (የጠዋት ዚክር)
ሌሊቱ ሲነጋ ሲገፈፍ ጨለማው
ፀሀይዋ ስቶጣ ቀኑን ልታደምቀው!!
አልኩ الحمدلله ሲገለጡ አይኖቸ
ዛሬም እድል ሰጠኝ አላደርኩም ሙቸ!!
ሱጁደ ላይ ሆኘ ላመስግን ጌታየን
ቀኑ እድያምርልኝ ነገም እድያደርሰን!!
➷➴➷➴➷➴➷➴➷➴➷➴➷
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
وَعِبَادُ الرَّحْمَٰنِ الَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى الْأَرْضِ هَوْنًا وَإِذَا خَاطَبَهُمُ الْجَاهِلُونَ قَالُوا سَلَامًا
የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَبِيتُونَ لِرَبِّهِمْ سُجَّدًا وَقِيَامًا
እነዚያም ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነው የሚያድሩት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَقُولُونَ رَبَّنَا اصْرِفْ عَنَّا عَذَابَ جَهَنَّمَ ۖ إِنَّ عَذَابَهَا كَانَ غَرَامًا
እነዚያም «ጌታችን ሆይ! የገሀነምን ቅጣት ከእኛ ላይ መልስልን ቅጣቷ የማይለቅ ነውና» የሚሉት ናቸው፡፡
إِنَّهَا سَاءَتْ مُسْتَقَرًّا وَمُقَامًا
እርሷ መርጊያና መቀመጫ በመኾን ከፋች! (ይላሉ)፡፡
وَالَّذِينَ إِذَا أَنفَقُوا لَمْ يُسْرِفُوا وَلَمْ يَقْتُرُوا وَكَانَ بَيْنَ ذَٰلِكَ قَوَامًا
እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የኾነ ነው፡፡
وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል፡፡
➛ከቁረእን ጋር እንኑር!!
የአልረሕማንም ባሮች እነዚያ በምድር ላይ በዝግታ የሚኼዱት፣ ባለጌዎችም (በክፉ) ባነጋገሩዋቸው ጊዜ ሰላም የሚሉት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَبِيتُونَ لِرَبِّهِمْ سُجَّدًا وَقِيَامًا
እነዚያም ለጌታቸው በግንባራቸው ተደፊዎችና ቋሚዎች ኾነው የሚያድሩት ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ يَقُولُونَ رَبَّنَا اصْرِفْ عَنَّا عَذَابَ جَهَنَّمَ ۖ إِنَّ عَذَابَهَا كَانَ غَرَامًا
እነዚያም «ጌታችን ሆይ! የገሀነምን ቅጣት ከእኛ ላይ መልስልን ቅጣቷ የማይለቅ ነውና» የሚሉት ናቸው፡፡
إِنَّهَا سَاءَتْ مُسْتَقَرًّا وَمُقَامًا
እርሷ መርጊያና መቀመጫ በመኾን ከፋች! (ይላሉ)፡፡
وَالَّذِينَ إِذَا أَنفَقُوا لَمْ يُسْرِفُوا وَلَمْ يَقْتُرُوا وَكَانَ بَيْنَ ذَٰلِكَ قَوَامًا
እነዚያም በለገሱ ጊዜ የማያባክኑ የማይቆጥቡትም ናቸው፡፡ በዚህም መካከል (ልግስናቸው) ትክክለኛ የኾነ ነው፡፡
وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል፡፡
➛ከቁረእን ጋር እንኑር!!
➧ብዙ እህቶች
➱➱➱➱➱➱
➭ብቸኝነት የሚመርጡት ወደው አይደለም።
➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻
የኛን ተራራ የሚያክል ችግር ተደብቀን የእህቶችን ብናኝ ነጥብ ማግዘፍና የነርሱን ስህተት በማጉሊያ መነፀር መመልከት ፍትህ አይደለምና እንጠንቀቅ⁉️
👉ልንገርህ ተከተለኝ_‼️
የኔ የምትለው አስተዋይ ጀግና ሰው፣
እሷን በሷነቷ ብቻ የሚቀበላት እንደራሷ የሚወዳት ፣ ያለገደብ በኢስላም መርህ መሰረት የሚያስብላት፣ለደስታዋ የሚጨነቅ፣ባጋጣሚዎች ሁላ ለሳቋ ምክኒያት ለመሆን የሚጥር ................
ሀዘኗ የሚያሳዝነው ብሶቷ የሚብሰው፣
የሂዎት እንቅፋት በሚያነቅፍት ጊዜ ሌሎች እንዳላዩ ፊታቸውን ሲያዞሩ ከጎኗ በመሆን ክፉውን ቀን አብሯት የሚገፋ.............
➧ሌሎች ስለውድቀቷ ሲያሾከሽኩ በኩራት ስለ ስኬቷ እየጮህ የሚዘምር የተውሒድ አርበኛ ጀግና የትዳር አጋር ብታገኝ ጠልታ አይደለም ብቸኝነትን የመረጠችው የሰውን ሀሳብ ሳትረዳ ለውሳኔ አትቸኩል።
ባይሆን የምትፈልገው ''እሷ ላይ በሚያየው ችግር ተመርኩዞ የወቃሳ ብትር እያነሳ'' ድክመቷን የሚጠቅስላት ሳይሆን ''ከድክመቶቿ መሀል የተሸሸገውን ጥንካሬዋን መርጦ እያወጣ በማበረታታት'' ብሎም ዛሬዋን አሻግሮ ነገዋን የሚጠቁማት..........
''የተስፋ ፋኖሷን አብሮ የሚያላኩስ፣ምንም ሳይኖራት ሁሉም እንዳላት እንዲሰማት የሚያደርጋት ሰው ብታገኝ ብዙ ሴትኮ ወላሒ አብሮነትን ትፈልጋለች።
ፍቅርን ትሻለች ከዛም አልፎ አግብታ ጓጆ መስርታ የሞቀ ሂዎትን ታልማለች።
👉ወዳ ይመስልሀል እንዴ ብቸኝነትን ጌጧ አድርጋ የተቀመጠችው⁉️
ልንገርህ ወንድሜ ሁሉንም ብዬ ባልደመድምልህም ብዙ ሴትኮ ''አጓጉል ጥንድነትን ሽሽት'' እንጂ ''ከራሷ ጋር እንድትቆም ያደረጋት ከፍቅር ጋር ቂመኛና ደመኛ ሆና አይደለም ወዳ ይመስልሀል እንዴ ........⁉️
እድሜዋ እየጨመረ ጊዜዋ እየበረረ ልቧ እየተሸበረ ብቸኛ የሆነችው ታማኝ ወንድ በማጣታ ነው የውስጥ ስሜቷን ሳታደምጥ ለውሳኔ አትቸኩል።
ደግሞ በብዙ እህቶች የልብ ስብራት ግንባር ቀደም ተጠያቂወች ወንዶች ነን የኛን ጥፋት ወደ ነርሱ እያጣበቅን ስህተታችንን ለማድበስበስ አንሞክር ጨርሻለሁ።
👉ኑር............
https://t.me/nuredinal_arebi
➷➷➷➷➷➷➘➘➘➘➘➘➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➱➱➱➱➱➱
➭ብቸኝነት የሚመርጡት ወደው አይደለም።
➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻➻
የኛን ተራራ የሚያክል ችግር ተደብቀን የእህቶችን ብናኝ ነጥብ ማግዘፍና የነርሱን ስህተት በማጉሊያ መነፀር መመልከት ፍትህ አይደለምና እንጠንቀቅ⁉️
👉ልንገርህ ተከተለኝ_‼️
የኔ የምትለው አስተዋይ ጀግና ሰው፣
እሷን በሷነቷ ብቻ የሚቀበላት እንደራሷ የሚወዳት ፣ ያለገደብ በኢስላም መርህ መሰረት የሚያስብላት፣ለደስታዋ የሚጨነቅ፣ባጋጣሚዎች ሁላ ለሳቋ ምክኒያት ለመሆን የሚጥር ................
ሀዘኗ የሚያሳዝነው ብሶቷ የሚብሰው፣
የሂዎት እንቅፋት በሚያነቅፍት ጊዜ ሌሎች እንዳላዩ ፊታቸውን ሲያዞሩ ከጎኗ በመሆን ክፉውን ቀን አብሯት የሚገፋ.............
➧ሌሎች ስለውድቀቷ ሲያሾከሽኩ በኩራት ስለ ስኬቷ እየጮህ የሚዘምር የተውሒድ አርበኛ ጀግና የትዳር አጋር ብታገኝ ጠልታ አይደለም ብቸኝነትን የመረጠችው የሰውን ሀሳብ ሳትረዳ ለውሳኔ አትቸኩል።
ባይሆን የምትፈልገው ''እሷ ላይ በሚያየው ችግር ተመርኩዞ የወቃሳ ብትር እያነሳ'' ድክመቷን የሚጠቅስላት ሳይሆን ''ከድክመቶቿ መሀል የተሸሸገውን ጥንካሬዋን መርጦ እያወጣ በማበረታታት'' ብሎም ዛሬዋን አሻግሮ ነገዋን የሚጠቁማት..........
''የተስፋ ፋኖሷን አብሮ የሚያላኩስ፣ምንም ሳይኖራት ሁሉም እንዳላት እንዲሰማት የሚያደርጋት ሰው ብታገኝ ብዙ ሴትኮ ወላሒ አብሮነትን ትፈልጋለች።
ፍቅርን ትሻለች ከዛም አልፎ አግብታ ጓጆ መስርታ የሞቀ ሂዎትን ታልማለች።
👉ወዳ ይመስልሀል እንዴ ብቸኝነትን ጌጧ አድርጋ የተቀመጠችው⁉️
ልንገርህ ወንድሜ ሁሉንም ብዬ ባልደመድምልህም ብዙ ሴትኮ ''አጓጉል ጥንድነትን ሽሽት'' እንጂ ''ከራሷ ጋር እንድትቆም ያደረጋት ከፍቅር ጋር ቂመኛና ደመኛ ሆና አይደለም ወዳ ይመስልሀል እንዴ ........⁉️
እድሜዋ እየጨመረ ጊዜዋ እየበረረ ልቧ እየተሸበረ ብቸኛ የሆነችው ታማኝ ወንድ በማጣታ ነው የውስጥ ስሜቷን ሳታደምጥ ለውሳኔ አትቸኩል።
ደግሞ በብዙ እህቶች የልብ ስብራት ግንባር ቀደም ተጠያቂወች ወንዶች ነን የኛን ጥፋት ወደ ነርሱ እያጣበቅን ስህተታችንን ለማድበስበስ አንሞክር ጨርሻለሁ።
👉ኑር............
https://t.me/nuredinal_arebi
➷➷➷➷➷➷➘➘➘➘➘➘➷➷➷➷
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
ደግ አረፈዳችሁ ✈️
=
=
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
➲ዱንያ ስትጠብህ
➱➱➱➱➱➱➱
የኑሮ ጣዕሙ ውሉ ሲጠፋብህ
ጭንቀቱ ሀሳቡ ሲደራረብብህ!
ይች ጠፊ ምድር ግራ ስታጋባህ
ጓደኛ ስታጣ ሀሳብ የሚጋራህ
ተስፋህን አድርገዉ ወዴ ሰሚዉ ጌታህ!
እሱ ቻይ ነዉና ሁሉን ሊያደርግልህ።
➱➱➱➱➱➱➱
የኑሮ ጣዕሙ ውሉ ሲጠፋብህ
ጭንቀቱ ሀሳቡ ሲደራረብብህ!
ይች ጠፊ ምድር ግራ ስታጋባህ
ጓደኛ ስታጣ ሀሳብ የሚጋራህ
ተስፋህን አድርገዉ ወዴ ሰሚዉ ጌታህ!
እሱ ቻይ ነዉና ሁሉን ሊያደርግልህ።
በየ ቀን ድምፀ በሰማን ቁጥር ጭንቀት እህ
ፈተና !
#بيروت
=
ፈተና !
አይዟችሁ ቤህሩቶች ሪዝቅ ካለቀ አልቋል ካላለቀ ገና ነዉ ያለ ቀናችን አንሞትም ብዙ አትጨነቁ እሺ አብሽሩ ።#بيروت
=
«
منقول
ትላችሁ አለች ከባህር ማዶ ኡሙ ዑሰይሚን
=
የሞቴ ዜና ከደረሳችሁ ይቅር በሉኝ ፣ነዉሬን ደብቁልኝ፣በእዝነት ዱአ አደርጉልኝ፣ጓደኝነትን አስታዉሱ፣ተሳስቼ ቢሆን እኳን ስተቴን እርሱት፣
ጥሩ ጎኔን አስታዉሱ…።» ታውቃላችሁ በጨለማ ብቸኝነትን አልወድም በዱአ አዉሩኝ መቃብሬን ብረሀን አድርጉት ምን አልባት መሄጃዬ ቅርብ ሊሆን ይችላል።منقول
ትላችሁ አለች ከባህር ማዶ ኡሙ ዑሰይሚን
=
«ትከበራለህ !»
«
«
=
t.me/https_Asselefya1
«
ሰዎች የሚያከብሩህ በምትሰጣቸው ማንነትህ ልክ ነው ! ቃላቶችህ ማንንም አይሸውዱም ዛሬ ላይ በእነርሱ ብትከበር ነገ ተግባርህ መልሶ ሊጥልህ ይችላል !»«
ለሰዎች ከምትነግራቸው በላይ ስጣቸው ከልብህ ሁንላቸው አስብላቸው ያኔ ስጡኝ ሳትላቸው የሚገባህን ክብር የሚሰጡህ እነርሱ ናቸው ከምንም ነገር በላይ ግን መልካም ሁን !»=
t.me/https_Asselefya1
القارئ أحمد ديبان | أم عندهم خزائن رحمة ربك
💭🌸خدمة تلاوات🎧
﴿أَمْ عِندَهُمْ خَزَآئِنُ رَحْمَةِ رَبِّكَ ٱلْعَزِيزِ ٱلْوَهَّابِ ﴾
🎙القارئ : أحمد ديبان
=
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
«
እድል በየትኛዉ ቀዳዳ በኩል እንደሚመጣ አታዉቅም ስለዚህ አትዘናጋ ባገኘኸው አጋጣሚ ሁሉ ተጠቀም ወደኃላ አትበል !»ወደ ፊት ሂድ !
=
t.me/https_Asselefya1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ከድሞፁ ጋር ዉበቱ ደስ አይልም ወይ እ
=
=
➪አንተን ቢከፋህም ሌሎችን አስደስት ... ምክንያቱም ለሌሎች የምትዘራው ተክል በልብህ ላይ ፍሬ ያፈራል።