05-ረመዷናዊ ምክር رمضان ٩-١٤٤٥
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
ረመዷናዊ ምክር - 05
🔖 የዱዓ አሳሳቢነት
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ሐፊዘሁላህ
🗓 ዛሬ ማክሰኞ ረመዷን 09-1445 (መጋቢት 10-2016) ከዓስር ሰላት የተሰጠ ምክር ነው ።
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
🔖 የዱዓ አሳሳቢነት
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ሐፊዘሁላህ
🗓 ዛሬ ማክሰኞ ረመዷን 09-1445 (መጋቢት 10-2016) ከዓስር ሰላት የተሰጠ ምክር ነው ።
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
Audio
የሸይጧን ወታደሮች በዚህ በተከበረ ወር የሚያመጧቸውን ሙሰልሰሎች ተጠንቀቁ‼️
احذروا جند الشيطان في هذا الشهر الكريم .
🎙ሸይኽ ሳሊህ'ል ፈውዛን
t.me/abdu_rheman_aman
احذروا جند الشيطان في هذا الشهر الكريم .
🎙ሸይኽ ሳሊህ'ል ፈውዛን
t.me/abdu_rheman_aman
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Sadat – በመፀሀፍት ማመን
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🛑👉ዛሬ አንዲ ሚስጥር ላዉጣ ሴቶች ትጠነቀቁ ትነቁ ዘንድ !!
~
=
~
መጥቶ ለትዳር የሚጠይቅሺ ወንድ ሁሉ ሊያገባሺ እንዳልሆነ እወቂ! አንዳዱ ከሰዉ ተፎካክሮ እሷ እኔ ጠይቄት እንቢ አትልም ብሎ የሚመጣም አለ! አሉ! እና ለጠየቃችሁ ሁሉ ቶሎ እሺ አትበሉ! ደሞ ቶሎ ለመተያየት አትቸኩሉ ቀስ ብላችሁ ዘሎ መተያየት ዋጋ ያስከፍላል እና ቀስ በሉ ማለቴ ነዉ። አይዟችሁ ለናንተ የተፃፈ የትም አይሄዳት ይመጣል ስአቱ ጠብቆ! እስከዛ ራሳችሁ ጠብቁ ለመጣዉ ጩልሌ ሁላ ኒቃባችሁ አትግለጡ በራችሁ በደንብ ቆልፋችሁ ቁጭ በሉ !!
=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
🛑👉ትእዛዝን በአቅም ልክ መፈፀም ይገባል! ~ عن أبي هريرة عبدالرحمن بن صخر قال: سمعتُ رسول الله ﷺ يقول: ما نهيتُكم عنه فاجتنبوه، وما أمرتُكم به فأتوا منه ما استطعتُم، فإنما أهلك الذين من قبلكم كثرةُ مسائلهم واختلافُهم على أنبيائهم. رواه البخاري ومسلم. «ከአቡ ሁረይራ ዐብዱርረሕማን…
🛑👉አላህ ጥሩን እንጅ አይቀበልም
~
ከአቡ ሁረይራ ረዲየለሁ አንሁ ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንድህ ብለዋል አሉ፦ አላህ ጥሩ (ከነዉር ሁሉ የፀዳ)ነዉ። ጥሩንጅ አይቀበልም። አላህ መልእክተኞችን ባዘዘበት አማኞችን አዟል። የላቀዉ አላህ እንድህ ብሏል፦ እናንተ መልእክተኞች ሆይ ! ከጥሩ ነገሮች ብሉ። መልካምንም ስሩ። የላቀዉ አላህ እንድህ ብሏል፦ እናንተ ያመናችሁ ሆይ !
⊰ሐዲሱ ያለዉ የላቀ ደረጃ፦
«ከሐዲሱ የሚወሰዱ ቁም ነገሮች፦»
⇘አላህ ጥሩን እንጅ ስለማይቀበል መስጅድ መገንባት ፣ሶደቃን መሰደቅ፣መልካም ስራን መስራት የሚሻ ሁሉ የግድ ከሐላል ገንዘቡ ሊሆን እንደሚገባ (ነብዩﷺዉዱእ የሌለበት ሶላትና የተጭበረበረ ገንዘብ ምፀዋት ተቀባይነት የለዉም ብለዋል( ሙስሊም :224)
⇘ነብያትምእንደተራዉ ህዝብ በአምልኮት የታዘዙ እንደሆነ !
⇘ምግባችን እና ልብሳችን ሐላል ሊሆን እንደሚገባ !
⇘
⇘አንድ ሰዉ እነዚህን ቢያሟላ እንኳን ሐራም የሚመገብ፣ሀራም የሚጠጣ፣ሀራም የሚለብስ፣ከሐራም ጋር የሚተሳሰር ከሆነ ዱዓዉ ተቀባይነት እንደማያገኝ ከሐዲሱ እንማራለን።
=
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
~
عن أبي هريرة قال: قال رسولُ الله ﷺ: إنَّ الله تعالى طيب لا يقبل إلا طيبًا، وإنَّ الله أمر المؤمنين بما أمر به المُرسلين؛ فقال تعالى: يَا أَيُّهَا الرُّسُلُ كُلُوا مِنَ الطَّيِّبَاتِ وَاعْمَلُوا صَالِحًا [المؤمنون:51]، وقال تعالى: يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُلُوا مِنْ طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ [البقرة:172]، ثم ذكر الرجلَ يُطيل السفر، أشعث، أغبر، يمد يديه إلى السماء: يا رب، يا رب، ومطعمه حرام، وملبسه حرام، وغُذي بالحرام، فأنَّى يُستجاب له؟! رواه مسلم.
ከአቡ ሁረይራ ረዲየለሁ አንሁ ተይዞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንድህ ብለዋል አሉ፦ አላህ ጥሩ (ከነዉር ሁሉ የፀዳ)ነዉ። ጥሩንጅ አይቀበልም። አላህ መልእክተኞችን ባዘዘበት አማኞችን አዟል። የላቀዉ አላህ እንድህ ብሏል፦ እናንተ መልእክተኞች ሆይ ! ከጥሩ ነገሮች ብሉ። መልካምንም ስሩ። የላቀዉ አላህ እንድህ ብሏል፦ እናንተ ያመናችሁ ሆይ !
ከለገስናችሁ ከጥሩዎቹ ብሉ። ከዚያም የሆነን(በመልካም ስራ ላይ) ጉዞ የሚያረዝም ሰዉ ጠቀሱ። ፀጉሩ የተንጨባረረ፣ አቧራ የለበሰ ነዉ። ጌታየ ሆይ ! ጌታየ ሆይ! እያለ እጆቹን ወደ ሰማይ ይዘረጋል ። ምግቡ ግን ሐራም ነዉ። መጠጡም ሐራም ነዉ። ልብሱም ሐራም ነዉ። በሐራምም ተገንብቷል። ታድያ እንደት (ዱዓዉ) ተቀባይነት ይኖረዋል!? ሙስሊም ዘግበዉታል ።(1015)⊰ሐዲሱ ያለዉ የላቀ ደረጃ፦
ይሄ ሐዲስ የኢስላም መርሆች እና የህግጋት (አሕካም)ህንፃዎች ከቆሙባቸዉ ሐዲሶች አንዱ ነዉ። ይላሉ ኢማሙ ነወዉይ ረሒመሁሏህ(ሸርሑ ሶሒሕ ሙስሊም:7/88)«ከሐዲሱ የሚወሰዱ ቁም ነገሮች፦»
⇘አላህ ጥሩን እንጅ ስለማይቀበል መስጅድ መገንባት ፣ሶደቃን መሰደቅ፣መልካም ስራን መስራት የሚሻ ሁሉ የግድ ከሐላል ገንዘቡ ሊሆን እንደሚገባ (ነብዩﷺዉዱእ የሌለበት ሶላትና የተጭበረበረ ገንዘብ ምፀዋት ተቀባይነት የለዉም ብለዋል( ሙስሊም :224)
⇘ነብያትምእንደተራዉ ህዝብ በአምልኮት የታዘዙ እንደሆነ !
⇘ምግባችን እና ልብሳችን ሐላል ሊሆን እንደሚገባ !
⇘
በሱንናዉ መሠረት መጓዝ፣መንገደኛ መሆን ፣መጎሳቆል፣መተናነስ፣ሐላል መመገብ ዱዓ ተቀባይነት ያገኝ ዘንድ ከሚያግዙ ሰበቦች እንደሆኑ!⇘አንድ ሰዉ እነዚህን ቢያሟላ እንኳን ሐራም የሚመገብ፣ሀራም የሚጠጣ፣ሀራም የሚለብስ፣ከሐራም ጋር የሚተሳሰር ከሆነ ዱዓዉ ተቀባይነት እንደማያገኝ ከሐዲሱ እንማራለን።
=
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
الشيخ علي الحذيفي – ቁርአን ጁዝ ⑫
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቁርአን ጁዝ ⑬
الشيخ علي الحذيفي
ቁርአን በረመዷን አብረንእናኽትም!
∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼
«الليلة (⑬) رمضان ١٤٤٥»
☞ጁዝ ⑬
🎙الشيخ علي الحذيفي حفظه الله
«۞ከሱረቱል ዩሱፍ አንቀፀ 53 እስከ ሱረቱል ኢብራሒም አንቀፀ 52 »
=
t.me/https_Asselefya1/18687
∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼∼
«الليلة (⑬) رمضان ١٤٤٥»
☞ጁዝ ⑬
🎙الشيخ علي الحذيفي حفظه الله
«۞ከሱረቱል ዩሱፍ አንቀፀ 53 እስከ ሱረቱል ኢብራሒም አንቀፀ 52 »
=
t.me/https_Asselefya1/18687
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 05-ረመዷናዊ ምክር رمضان ٩-١٤٤٥
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
06-ረመዷናዊ ምክር رمضان ١٠-١٤٤٥
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
ረመዷናዊ ምክር - 06
🛑👉ስለ ዚክር (አላህን ማዉሳት)ተዳሷል !!
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ሀፊዘሁላህ
🗓ዛሬ እሮብ ረመዷን 10-1445 (መጋቢት 11-2016) ከዓሱር ሰላት በኃላ ፉሪ አቡበክር አስ'ሲዲቅ መስጂድ የተሰጠ ምክር ነው ።
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
🛑👉ስለ ዚክር (አላህን ማዉሳት)ተዳሷል !!
🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ሀፊዘሁላህ
🗓ዛሬ እሮብ ረመዷን 10-1445 (መጋቢት 11-2016) ከዓሱር ሰላት በኃላ ፉሪ አቡበክር አስ'ሲዲቅ መስጂድ የተሰጠ ምክር ነው ።
t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn
t.me/SheikhMuhammedZainAdam
قَالَ تعَالَى:
(قِيلَ لَهَا ادْخُلِي الصَّرْحَ ۖ فَلَمَّا رَأَتْهُ حَسِبَتْهُ لُجَّةً وَكَشَفَتْ عَن سَاقَيْهَا)
قَال الشَّيخُ ابْن عُثيمِينَ -رحمه اللهُ-:
- المَرأةُ مِن قَديمِ الزَّمانِ شيمَتُها التَّسَتُّر؛ لِأنَّ قَوْلهُ: (وَكَشَفَتْ عَن سَاقَيْهَا)، دَليلٌ علَى أنَّ الأصْلَ أنَّها مَستُورَة".
تَفسِيرُ سُورةِ النَّملِ (ص/٢٤٨)
=
t.me/https_Asselefya1