እነዚያ የቻነልህን ሊንክ ነቅለው
አቡ ዑበይዳ ፦ t.me/AbuOubeida
እያነሱ የራሳቸውን የሚተክሉት ሰዎች፡የፖሰትከው ፖስት እንዳስተማራቸውና ሌሎችንም እንደሚያስተምር አምነዋል።ነገር ግን የነርሱን ሊንክ በመትከል ኬላ ላይ ቆመው ወደራሳቸው ጉምሩክ ነው ማስገባት የፈለጉት።ክፉ ልማድ ቢሆንም እነርሱን ካስደሰታቸው ግደለም ይሁን ፍላጎታችን ትምህርቱ እንዲደርስ ነው ደርሷል።
~አቡ ዑበይዳ ፦ t.me/AbuOubeida
አንዳዴ....
እስኪ አንተ ታወለቃለህ ጀሊሉ.......!
=
ነገሮች ከአቅማችን በላይ ሲሆኑ
ምንም ማድረግ ሳንችል ስንቀር ዝም እንላለን!
እስኪ አንተ ታወለቃለህ ጀሊሉ.......!
=
አቂደቱል ዋሲጢያህ ኪታብ በአማረኛ
ግቡ አንብቡ ሸርሁ የሸይኽ ፈዉዛን ኪታብ በአረበኛ ብቀሩት የበለጠ ሸጋ ነዉ አረበኛ ለከበደዉ በአማረኛ ማንበብ➴➴
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
ግቡ አንብቡ ሸርሁ የሸይኽ ፈዉዛን ኪታብ በአረበኛ ብቀሩት የበለጠ ሸጋ ነዉ አረበኛ ለከበደዉ በአማረኛ ማንበብ➴➴
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
t.me/Binit_Seid_Usman_Al_kelaliya/761
Forwarded from Sadat_Business
ሙሀመድ ባቲ የአይሱዙ እና የFSR መኪና መለዋወጫ እቃ አቅራቢ:
ለነጋዴዎች ለግል,ተጠቃሚዎች ባሉበት ቦታ እልካለው የሞተር የቦዲ የሰርቪስ እቃዎች በኦርጅናል በሎካል አቀርባለው ታማኝነት የዲናችን መሰረት ነው
አድራሻ አዲስ አበባ አብነት ዋሄነት ህንፃ ግራውንድ ላይ
ስልክ:0912201407/0920881222
ለነጋዴዎች ለግል,ተጠቃሚዎች ባሉበት ቦታ እልካለው የሞተር የቦዲ የሰርቪስ እቃዎች በኦርጅናል በሎካል አቀርባለው ታማኝነት የዲናችን መሰረት ነው
አድራሻ አዲስ አበባ አብነት ዋሄነት ህንፃ ግራውንድ ላይ
ስልክ:0912201407/0920881222
ሴት ልጅ ገንዘብ ትወዳለች አሉ ለመሆኑ እዚች ምድር ላይ ገንዘብ የሚጠላ አለዴ እ!?
~Forwarded from SadatKemal Abu Meryem
YouTube
⛔ወሃብዮች አይደለም የፈቀዱት!⛔ ፈረስ፣ ጅብ እና ይህ እንስሳ 👆 እንደሚበሉ ታውቃላቹህ?
#Ikhlas tube 2
#Halal_Media
#10ደቂቃበሳዳት
@sadatkemal
@Halalmedia
لَن تَنَالُوا الْبِرَّ حَتَّىٰ تُنفِقُوا مِمَّا تُحِبُّونَ ۚ وَمَا تُنفِقُوا مِن شَيْءٍ فَإِنَّ اللَّهَ بِهِ عَلِيمٌ
የምትወዱትን እስከምትለግሱ ድረስ በጎን ሥራ (ዋጋውን) አታገኙም፡፡ ከምንም ነገር ብትለግሱ አላህ ያውቀዋል፡፡…
#Halal_Media
#10ደቂቃበሳዳት
@sadatkemal
@Halalmedia
لَن تَنَالُوا الْبِرَّ حَتَّىٰ تُنفِقُوا مِمَّا تُحِبُّونَ ۚ وَمَا تُنفِقُوا مِن شَيْءٍ فَإِنَّ اللَّهَ بِهِ عَلِيمٌ
የምትወዱትን እስከምትለግሱ ድረስ በጎን ሥራ (ዋጋውን) አታገኙም፡፡ ከምንም ነገር ብትለግሱ አላህ ያውቀዋል፡፡…
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
~አንድ ሰው አፍቅራችሁ፤ አብሮ ለመኖር ተመኝታችሁ ከሆነ… አገኘው አጣው ይሆን ብላችሁ ብዙ አታስቡ፤ አትብሰልሰሉ። አላህ ያለው ይሆናል፣ እሱ ያላለው አይሆንም። «ቀደር»አንድም ይሰበስባችኋል ወይ ይበትናችኋል።
ቀደር ማለት 6ኛው የኢማን ማዕዘን ነው። በጎ ይሁን መጥፎ ስለኛ ነገር የተፃፈው ሁሉ ጥንት ከመፈጠራችን በፊት ነው። እኛም እየኖርን ያለነው ከዚህ ቀደም የተፃፈልንን ነው። አላህ ያልፃፈልንን ብንስገበገብ ጎትተን አናመጣውም። እሱ የፃፈልንን ገፍተን አንመልሰውም።
ሁሉም ነገር ከልኩ ላያልፍ የምን መባከን የምን ብዙ መጨነቅ!
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
ቀደር ማለት 6ኛው የኢማን ማዕዘን ነው። በጎ ይሁን መጥፎ ስለኛ ነገር የተፃፈው ሁሉ ጥንት ከመፈጠራችን በፊት ነው። እኛም እየኖርን ያለነው ከዚህ ቀደም የተፃፈልንን ነው። አላህ ያልፃፈልንን ብንስገበገብ ጎትተን አናመጣውም። እሱ የፃፈልንን ገፍተን አንመልሰውም።
ሁሉም ነገር ከልኩ ላያልፍ የምን መባከን የምን ብዙ መጨነቅ!
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ፕሮፍይል መፃፊያ ሰጠሁዋችሁ ~
ለናተ ያልሆነማ.....
ዉሰዱ ኸይር ነገር ፃፉበት ታድያ !
~
ዉሰዱ ኸይር ነገር ፃፉበት ታድያ !
~