💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
🛑👉 ሚስጥር መጠበቅ የደጋጎችና የውድ የአላህ ባሮች ባህሪ ሲሆን የሰውን ሚስጥር ማውጣትና ለሌላ መንገር የሸረኞች ባህሪ ነው።

{حفظ الأسرار خلق الأبرار ، وإفشاؤها خلق اﻷشرار .﴾

📍ሚስጥርህ የማይጠብቅ ሰው አማና የለውምና ራቀው።

✏قال ابن بطال رحمه الله تعالى


▫️ኢብኑ በጣል አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።

السر أمانة وحفظه واجب ، وذلك من أخلاق المؤمنين ، وقد روى عن أنس أنه قال : خدمت النبي عشر سنين ، فقال : احفظ سري تكن مؤمنًا.
👉ሚስጥር አማና ነው። መጠበቁ ግዴታ ነው። ይህም የሙእሚኖች ባህሪ ነው። ነብዩን አስር አመት ሀድሚያለሁ። "ሚስጥሬን ጠብቅ ሙእሚን ትሆናለህ" ብለውኛል የሚል ዘገባ ከአነስ ኢብኑ ማሊክ ተወርቷል።

📚شرح صحيح البخاري (9/64) :

☑️ አሁን ላይ የምናየውና የምንሰማው ግን በጣም የሚያሳዝንና ልብን የሚሰብር ነው። በሰላሙና በደህናው ጊዜ ቀርቦ ሚስጥርህና ጉዳይህ በሙሉ አጥቦ ይወስድና ልክ የተጣላህና ያኮረፈህ ቀን ሚስጥርህ አደባባይ ያወጣዋል። ግራ ጎንህን ተጠቅሞ ይጎዳሀል። አንዳንዱማ የሌለውም ጨማምሮ ያወራብሀል። አንዳንዱ ደግሞ ሚስጥር እንደነገርከው ወዲያው ከሌላ ያወራዋል። ለደቂቃ እንኳ አይታገስም። ምንም መቋጠሪያ የለውም። አትንገርብኝ ብሎ ይናገርብሀል። ሚስጥር ከማይጠብቅ ጓደኛም ሆነ የትዳር አጋር አላህ ይጠብቀን።

http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
ከድጡ ወደ ማጡ ይላል የሀገሬ ሰዉ።

በኢኽዋኖች ስንጠላ ስናወግዝ የነበረ ተግባር ዛሬ የሱና ወንድ ነኝ ሴት ነኝ የሚሉ ሲሰሩት ማየት እጂጉን ያሳፍራል።አላሁመ ሙስተአን......!!

=
ይህ ግሩፕ የአረብ ሀገርን ሴት ክብር ማስከበሪያ ግሩፕ ሳይሆን ‼️

ወንድና ሴቱን ባንድ አምገው(ቀላቅለው) እንካስላንቲያ በማለት  ፈሳድ እሚያሰራጩበት ግሩፕ ስልሆነ ሁላችሁም እዚህ ያላችሁ የሱና እህቶች አላህን ፈርታችሁ ውጡ ‼️

በአረብ ሀገር ያሉ እህቶችም ሆነ በአለም ላይ ያሉ ሙስሊም እህቶቻቸው ክብራቸው የሚከበረው መጀመሪያ ራሳቸውን ሲያከብሩ ነው። ራሴን አስከብራለሁ ተብሎ ከወንድ ጋር ተሰልፎ ማውራት ይህ ራስን ማስረከብ ነው ። ሰምታቸኋል‼️
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ይህ ግሩፕ የአረብ ሀገርን ሴት ክብር ማስከበሪያ ግሩፕ ሳይሆን ‼️ ወንድና ሴቱን ባንድ አምገው(ቀላቅለው) እንካስላንቲያ በማለት  ፈሳድ እሚያሰራጩበት ግሩፕ ስልሆነ ሁላችሁም እዚህ ያላችሁ የሱና እህቶች አላህን ፈርታችሁ ውጡ ‼️ በአረብ ሀገር ያሉ እህቶችም ሆነ በአለም ላይ ያሉ ሙስሊም እህቶቻቸው ክብራቸው የሚከበረው መጀመሪያ ራሳቸውን ሲያከብሩ ነው። ራሴን አስከብራለሁ ተብሎ ከወንድ ጋር ተሰልፎ…
ዉድ የቻናላችን ተከታታይ እንቁ እህቶቻችን የገባችሁ እህቶች ዉጡ ጥርግ ብላችሁ ሀቂቀተን የሚሰሩት ነገር ........አላህ አቅሉ ይስጠን በስ..!!

እኔ የገረሙኝ ሴቶቹ አንድ ፊቱን ሴት ናቸዉ። ህእ ወንዱ አብሮ የሚያጨበጭበዉ ነዉ እረ ወንድነት የት ገባ bro ወንድ እየሆንክ እሺ .....!!

=
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ይህ ግሩፕ የአረብ ሀገርን ሴት ክብር ማስከበሪያ ግሩፕ ሳይሆን ‼️ ወንድና ሴቱን ባንድ አምገው(ቀላቅለው) እንካስላንቲያ በማለት  ፈሳድ እሚያሰራጩበት ግሩፕ ስልሆነ ሁላችሁም እዚህ ያላችሁ የሱና እህቶች አላህን ፈርታችሁ ውጡ ‼️ በአረብ ሀገር ያሉ እህቶችም ሆነ በአለም ላይ ያሉ ሙስሊም እህቶቻቸው ክብራቸው የሚከበረው መጀመሪያ ራሳቸውን ሲያከብሩ ነው። ራሴን አስከብራለሁ ተብሎ ከወንድ ጋር ተሰልፎ…
ሢጣሩ ሠምቸ  እያሉ ኑግቡ፣
ምክራቸውን ልቀስም ገባሁ ከግሩቡ፣
ጀግኖችንም አየሁ  የተሠበሰቡ፣
በሳል እህቶቸን ሱናን ያነገቡ፣

ደሥ አለኝ በሩቁ ርእሱን አንብቤ፣
እጠባበቅ ጀመር ተግሳፅን ተርቤ፣


ሰአቱ ደረሠ  ማስታወስ  ጀመሩ፣
በሴቶች ተመራ ወንዶች ተሠተሩ፣
እንቁ የተማሩት  ብዙወቹ አፈሩ፣
ግራ በመጋባት ጥያቄ አሠፈሩ፣
መልስ ሣያገኙ  ወጡ ተባረሩ፣


ቃላታቸው እሬት ወሬያቸው መራራ፣
ስራቸው አያምር  ከአደብ የጠራ፣
ውይይት በሚልሥም ካጂነብይጋራ፣
ትመላለሣለች  ሴት ልጅ በደበፈራ፣
ታይ ለምን ስትባል ድምፄ አይደለም አውራ፣
አውቃለሁ ባይ ሆነች ከሷጋ ማን ያውራ፣
ስርዓት የጣሠ  መሠረቱ ደራ፣
እኔን አሳቀቀይ የያዙት ፉከራ፣


የሡናዋ እህቴ የምልሽ አደራ፣
ፈጥነሽ ተለያቸው አያጋቡሽ ግራ፣
ሀሣብሽ ቢገለፅ እሮሮሽ ቢወራ፣
ያሣለፍሽው ችግር  ያገኘሽ መከራ፣
1.    2  .ብለው ቢጠቅሱ በተራ፣
ቢያሥቡ ቢያሠሉ ትርፍ ከኪሣራ፣
ትተሽ ገለል በይ ሚሥጥሩ እስኪጣራ፣

🤙ውይይት ከተባለ ቅዲሚያ  የሠወችን ሀሣብ ለመቀበል ፍቃደኛ ሁኖ መገኘት ግድ ይላል። በተለይ የሡና እህቶቻችን የሡና ወንድሞቻችን  ለሚናገሩን ንግግር የተለየ ቦታ ሠጥተን በጥሞና አዳምጠን   ለሀሣባቸው ምላሽ መሥጠት እዳለብን  ማሥተዋል ለሚችል ሠው የሚሠወር አይደለም።

👍ለየት ያደረገው ነገር ቢኖር   እኔም በጣም የደነቀኝ ነገር እደት የሡና እህት ወንድሞችን በዚህ መልኩ እናያቸዋለን  ለምን ጥቅር ብሎ አይቀርም  እዲህ አይነቱ ምክር  እህቶቸ   ከእነኝህ ኸይርን አጠብቁ  እዳውም ተማሪን እና አስተማሪን ሊለያዩበት የተሤረ ሴል ይመሥላል። በብዙ ርዕስ ብዙ ጊዜ ተመክረናል  እዲህ አይነት ጉዲ አላየንም።


🤙በቦት ከደረሰኝ ምርጥ ግጥም በጥሞና አንብቧት!! እህታችን አህሰንቲ 👍


=
📍ኢብኑ ኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።

«እውቀት ከበላጭ ኢባዳዎች ውስጥ አንዱ ነው። በጣም የላቀና ከጥቅም በኩል እጅግ ተገዘፈ ኢባዳ ነው። ለዚህም ነው ሸይጧን ሰዎችን ከእውቀት በማገድ ላይ እጅግ ብርቱ የሆነው።»

📚فتاوى نور على الدرب / ج2 / ص12.

📍ኢብኑል ጀውዝይ "አላህ ይዘንለት" እንዲህ ብሏል።

«እወቅ! ኢብሊስ በሰዎች ላይ ከሚያለባብሳቸው ማለባበሶች ውስጥ አንዱና ዋናው፦ ሰዎችን ከእውቀት መንገድ መዝጋት ነው። ምክንያቱም እውቀት ብርሀን ነው። ይህንን የእውቀት ብርሀናቸው ካጠፋባቸው በኋላ በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ እንደፈለገ "በቀላሉ" ይጥላቸዋል።»

📚تلبيس إبليس (1/289)

http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
ይህ ግሩፕ የአረብ ሀገርን ሴት ክብር ማስከበሪያ ግሩፕ ሳይሆን ‼️ ወንድና ሴቱን ባንድ አምገው(ቀላቅለው) እንካስላንቲያ በማለት  ፈሳድ እሚያሰራጩበት ግሩፕ ስልሆነ ሁላችሁም እዚህ ያላችሁ የሱና እህቶች አላህን ፈርታችሁ ውጡ ‼️ በአረብ ሀገር ያሉ እህቶችም ሆነ በአለም ላይ ያሉ ሙስሊም እህቶቻቸው ክብራቸው የሚከበረው መጀመሪያ ራሳቸውን ሲያከብሩ ነው። ራሴን አስከብራለሁ ተብሎ ከወንድ ጋር ተሰልፎ…
አያዉቁኝም በሚል ስምና አካዉንት ቀይሮ አላስፈላጊ ድርጊት መፈፀም የትም አያደርስም ማንነት የታወቀ ቀን ዉርደት መከናነብ ነዉ። ስንት የተጎዱ እህቶች አሉ በየ ቤቱ ግን ነገራቸዉ ወደ አላህ አስጠግተዉ በአደብ የተቀመጡ! አላህ ይጠብቃቸዉ። አሁን ሳይሞቅ ፈላ የራስን ብሶት በስመ አረብ ሀገር ሴት ገብቶ ከወንድ ፊት እንካ ስላንቴ መግጠም ይሄ የሌለ ጅልነት ነዉ። አሁንም አልመሸም ከዚህ ተግባራችሁ ተመለሱ። ለእህቶች ታስቦ ከሆነ ብዙ ሴቶች ለብቻ ያለበት መድረክ አለ ኑ እናመቻቻለን እህቶች ምከሩ እንመከራለን አለዛ ግደታ ወንድ ፊት ታላወራሁ ያዙኝ ልቀቁኝ ወንዱን ና አዉራ በግድ በመድረክ ማለት ይሄ አጉል ግብዝነት ነዉ።አንድ የሱና ወንድም ገብቶ ተዉ ይሄ ነገር ሲልም እሱን መስደብና አላስፈላጊ መናገር በአደባባይ ይሄ የመጨረሻ ጋጠ_ወጥነት ነዉ። የትም አያደርሳችሁም።


=
  የተከበሩ ሸይኽ ሙሀመድ ዘይን  ሀፊዘሑላህ  የ What Sapp ግሩፕ á‰ áˆ˜á‰€áˆ‹á‰€áˆ ተጠቃሚ ይሁኑ  ::
➷➷➷➷➷
https://chat.whatsapp.com/LyGimlbL7qk7Ia9dXgEQts


📍ሸር በማድረግ የኸይር ሰበብ ይሁኑ !!
የአሕባሾች መንዙማ ➀➃
ÂŤ Abu Useymin Âť
❝ የአሕባሾች መንዙማ በቁርአን በሀዲስ ሚዛን ....!? ❞

👉⭕️የአህባሾች የሽርክ መንዙማ!!

👉🎙 ከራሳቸው ድምፅ ጋር ዳሰሳ!!

     🔖👉ክፍል  ①➃

🎙በአብዱረሕማን አቡ ዑሰይሚን

t.me/abuUseyminabdurehman
https://t.me/https_Asselefya1
👈 عشرون نصيحة لأختي قبل زواجها

«20 ምክሮች ለእህቴ ከማግባቷ በፊት
አፕልኬሽን!»


🎙በአቡ ረይስ ሙሐመድ ኢብኑ ኢማም

ᐥበ play store ተለቋል
በዚህ ሊንክ ገብታችሁ አዉርዱት!!
↷↷⇣⇣↶↶
play.google.com/store/apps/details?id=com.hussenapp.twentyadvice
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🛑👉 የነብዩ የህይወት ታሪክ አመቱ ውስጡ ባሉ በየትኛውም ቀናቶች ማንበብ ይቻላል። ነገር ግን በአመት አንዴ ጠብቆ የተወለዱበት ቀን ነው ብሎ በማሰብ የዛን ቀን ታሪካቸውን ማንበብ ቢድአ ነው። ይህንን በአመት በወርና በሳምን መገደብ መሰረት የሌለው ፈጠራ ነው።
=
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
አታላይ ከኛ አይደለም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿ومَن ŘşŮŽŘ´Ů‘َنا ŮŮ„يسَ مِنّا﴾

“ያታለለን ከኛ አይደለም።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል:101

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
"የውሻ ጩኸት ደመናን አይጎዳም!"
~
በነብያችን ﷺ ላይ የሚሳለቅ እራሱን እንጂ እሳቸውን ምንም ሊያደርጋቸው አይችልም። የላካቸው አምላክ "መወሳትህን/ዝናህን ከፍ አደረግንልህ" ብሏቸዋል። ይሄው የዝናቸው ከፍ ማለትም ነው ዛሬ በርካታ ውሾችን እያስጮኻቸው ያለው። ትላንትም የዛሬዎቹ ውሾች አያቶች የመልእክተኛውን ክብር ሊያንቋሽሹ ሞክረው ነበር። አላህ ግን እራሱ ለመልእክተኛው ﷺ ተከላካይ ጠበቃ ይሆንና መልእክተኛው ግን ነገሩን ንቀው እንዲተውት እንዲህ ይጠቁማቸዋል፡-

(فَٱصۡدَعۡ بِمَا تُؤۡمَرُ وَأَعۡرِضۡ عَنِ ٱلۡمُشۡرِكِینَ ۝  إِنَّا كَفَیۡنَـٰكَ ٱلۡمُسۡتَهۡزِءِینَ ۝  ٱلَّذِینَ یَجۡعَلُونَ مَعَ ٱللَّهِ إِلَـٰهًا ءَاخَرَۚ فَسَوۡفَ یَعۡلَمُونَ ۝  وَلَقَدۡ نَعۡلَمُ أَنَّكَ یَضِیقُ صَدۡرُكَ بِمَا یَقُولُونَ ۝  فَسَبِّحۡ بِحَمۡدِ رَبِّكَ وَكُن مِّنَ ٱلسَّـٰجِدِینَ ۝  وَٱعۡبُدۡ رَبَّكَ حَتَّىٰ یَأۡتِیَكَ ٱلۡیَقِینُ)

"የታዘዝክበትንም ነገር በይፋ ግለፅ፤ አጋሪዎችንም ተዋቸው። እኛ ተሳላቂዎችን ሁሉ በቅተነሃል። (እነሱም) እነዚያ ከአላህ ጋር ሌላ አምላክን ያደረጉ ናቸው፤ በርግጥም (የስራቸውን ዋጋ) ወደፊት ያውቃሉ። አንተም በሚሉት ነገር ልብህ የሚጠብ መሆኑን በርግጥም እናውቃለን። ጌታህንም ከማመስገን ጋር አጥራው፤ ከሰጋጆቹም ሁን። እውነቱም (ሞት) እስከሚመጣህ ድረስ ጌታህን አምልክ።" [አልሒጅር፡ 94-99]

ስለዚህ ተሳላቂዎቹ ውሾች ቢሳለቁም የነብያችን ﷺ ዝና የበለጠ ይገናል። የውሾቹ ስም ይከስማል። ውሻ ደግሞ ምን ታሪክ አለውና?!! እስኪ የነብያችንና የትላንት ጠላቶቻቸውን ዝና አወዳድሩ። ሲጀመር መወዳደር ይችላሉ? በጭራሽ!! “የሰማይና የመሬት ያክል ነው” ብንል እንኳ በትክክል አይገልፀውም።
ግን የነብያችንን ﷺ ክብር ለማጉደፍ ተፍ ተፍ የሚሉ ሰዎች አላማቸው ምን ይሆን? መልሱ ግልፅ ነው።
1.  አንዳንዶቹ በነብዩ  እውቅና ሂሳብ እውቅና መሸመት የሚፈልጉ ናቸው። “አንዳንዶች ታዋቂዎችን በመተቸት ታዋቂ መሆን ይፈልጋሉ” ሲባል አልሰማችሁም?
2.  ሌሎቹ ደግሞ የኢስላም ውበቱና ሁለንተናዊነቱ የሚያስቀናቸው፤ ከፍተኛ ግስጋሴው የሚያስበረግጋቸው ናቸው። ስለሆነም ሙሐመድን  ሲያንቋሽሹ የኢስላም ውበቱ የሚደበዝዝ፣ ግስጋሴው የሚገታ ይመስላቸዋል። እውነታው ግን ተቃራኒው ነው። ኢስላም ዛሬ ጠላቶቹን እንቅልፍ በሚነሳ መልኩ በከፍተኛ ፍጥነት እየገሰገሰ ነው። ስለዚህ ውሾቹ አመል ሆኖባቸው ይጮሃሉ እንጂ የኢስላምን ግስጋሴ ሊገቱት አይችሉም!! ውሾቹ ይጮሃሉ፣ ዋው! ዋው!....። ግመሉ ግን ጉዞውን ቀጥሏል። ውሻ ግመልን ማስቆም ከቻለች ትሞክር።
ባይሆን ከኛ አንድ ነገር ይጠበቃል። ከሃዲዎችን የነብያችንን ﷺ ስም ለመዘለፍ ያበቃቸው ለነብዩ አስተምሮ ያላቸው ጥላቻ መሆኑ ይታወቃል። አዎ የነቢዩ ﷺ ሱና እጅጉን ያስቆጫቸዋል!! እውነቱ ይህ ከሆነ ከሃዲዎችን የበለጠ ለማስቆጨት የሚጓጓ፤ ለሙሐመድ ﷺ እውነተኛ ወዳጅነቱን ማንፀባረቅ የሚፈልግ፣ ብሎም የአላህን ውዴታ ማትረፍ የሚሻ የበለጠ ወደ መልእክተኛው ሱና ይቅረብ፤ ትእዛዛቸውንም ይፈፅም፤ ከከለከሉትም ይራቅ። ይህን የሚያደርግ ጠላቱን የበለጠ ያስቆጫል። የአላህንና የመልክተኛውንም ﷺ ውዴታ ያፍሳል። ያ ሱብሓላህ! የአላህና የመልክተኛውን ውዴታ ያገኘ ምን የቀረበት ነገር አለ?! ያ ወሃ፞ቡ አንተ ወፍቀን! ኣሚን

(ኢብኑ ሙነወር፣ መስከረም 08/2005)

የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor