«
✍️ቢንት አራጋዉ ገጠሬዋ ነን እሺ¡
t.me/https_Asselefya1
ዛሬ ወደ ኋላ መለስኳችሁ አይደል ያዉ አንዳዴ አስተዳደጋችን ዘወር እያልን እንድናይ ማንነታችን እንዳንረሳ ዛሬ ፎቅ ላይ ብንኖር ከየት እንደተነሳን ለማስታወስ ነዉ እሺ¡¡ ከገጠር ጨርሰናል አሁን ወደ ሌላ ፕሮግራማችን እናመራለን የገጠር ትዉስታ አልፎ አልፉ እንቀጥላለን መልካም ጊዜ..... ¡🕶 ሰላም¡✍️ቢንት አራጋዉ ገጠሬዋ ነን እሺ¡
t.me/https_Asselefya1
ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን(ረሂመሁሏህ)
እንድህ አሉ:-
ምንጭ:-
((مجموع الفتاوى/٩/٣٧))
t.me/https_Asselefya1
እንድህ አሉ:-
ማንኛይቱም ዒባዳ(አምልኮ)በተውሂድ ካልተገነባች እሷ(ዒባዳይቱ)ባጢል/ውድቅ ናት!!ምንጭ:-
((مجموع الفتاوى/٩/٣٧))
t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
AudioLab
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Audio
በ መውሊድ ጊዜ ሚሰሩ ስራዎች!!
☛
☛በዲን ስም የምትሰራው ወንጀል ነገ አላህ ፊት ቅጣቱ የከፋ ነው ሚሆንብህ!!
🎙አብዱልጀባር ሙሀመድ ኑር
t.me/abduljebarmohammednur
☛
የመውሊድ ቀን የሚሰሩ መጥፎ ነገሮች
☛በሺዐ ላይ የምትጠየፈውን ስራዎች በሱፍያ ላይ ታገኘዋለህ!!
☛ትክክለኛ አቅል ያለው ሰው መውሊድን አይደግፍም!!
☛በዲን ስም የምትሰራው ወንጀል ነገ አላህ ፊት ቅጣቱ የከፋ ነው ሚሆንብህ!!
🎙አብዱልጀባር ሙሀመድ ኑር
t.me/abduljebarmohammednur
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
"ኑሩን ከኑሩ ኸለቀው ጀሊሉ"
~
ይሄ ንግግር ሱፊዮች አካባቢ ተደጋግሞ የሚሰማ ነው። ምን ማለታቸው ነው?
* "ኑሩን" ሲሉ ነብዩን ﷺ ማለታቸው ነው።
* "ጀሊሉ" ሲሉ አላህ ማለታቸው ነው።
* "ከኑሩ" ሲሉ ከአላህ ኑር ማለታቸው ነው።
* ኸለቀው = ፈጠረው
ጥቅል መልእክቱ:-
አላህ ነብዩን ﷺ ከራሱ ኑር (ብርሃን) ነው የፈጠራቸው እያሉ ነው።
አንዳንዶቹ ይህንን መነሻ በማድረግ በግልፅ ነብዩ ﷺ የአላህ ክፍል (ጁዝእ/ part) ናቸው ብለዋል። ይሄ መሰረተ-የለሽ እምነት ነው። ለዚህም በተለያዩ ነጥቦች ምላሽ መስጠት ይቻላል።
1- ነብዩ ﷺ ከኑር (ከብርሃን) ነው የተፈጠሩት የሚሉ አካላት መሰረተ ቢስ ወሬ እንጂ አንድም የቁርኣንም ይሁን የሐዲሥ መረጃ ማቅረብ አይችሉም።
2- በአፈጣጠር በኩል ነብዩ ﷺ እንደሌላው የአደም ዘር ሰው ናቸው። እዚህ ላይ ጥርጣሬ ሊገባን አይገባም። አላህ እንዲህ ሲል ሰው አዋጅ እንዲናገሩ አዟቸዋል፦
{قُلۡ إِنَّمَاۤ أَنَا۠ بَشَرࣱ مِّثۡلُكُمۡ}
"እኔ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ' በላቸው።" [ከህፍ፡ 110]
3- ወላጆቻቸው እና ዘር ማንዘራቸውም የሚታወቁ ናቸው። እሳቸውን ጨምሮ ሁሉም እንደ ሌላው የሰው ዘር የአደም ዘር ናቸው። አደም ከጭቃ መፈጠራቸው ግልፅ ነው።
4- ነብዩ ﷺ ሞተዋል። ስለዚህ "ከአላህ ኑር ነው የተፈጠሩት፣ የሱ ክፍል (ጁዝእ/ part) ናቸው'' የሚል ሰው የአላህ ክፍል ሙቷል እያለ ነው። ይሄ ሰቅጣጭ ድምዳሜ ነው። ለነገሩ እነዚህ ሰዎች የነብዩን ﷺ መሞትም ሊከራከሩ ይችላሉ። የሱፊያ እምነት በብዙ ነጥቦች ከ0ቅል ጋር የተኳረፈ እምነት ነው። እንኳን ነብዩን ﷺ ፤ በየመንደሩ ያሉ ሸይኾች ሲሞቱ "አልሞቱም፤ ሌላ አገር ወጥተዋል" እያሉ የሚያምኑ ብዙ ናቸው። ለማንኛውም ነብዩ ﷺ መዲና ሞተው ሶሐቦች አጥበው፣ ከፍነው፣ ሶላተል ጀናዛ ከሰገዱባቸው በኋላ ዓኢሻ ቤት ውስጥ ተቀብረዋቸል። አላህም ሟችነታቸውን እንዲህ ሲል አስረግጦ ተናግሯል:-
{إِنَّكَ مَیِّتࣱ وَإِنَّهُم مَّیِّتُونَ}
"አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው።" [ዙመር: 30]
"ሲሞት እንገላገለዋለን" ሲሉ ለነበሩ ጠላቶችም ''እርማችሁን አውጡ እሱ አይሞትም" አይደለም ያላቸው። ይሄውና ምላሹ፦
{وَمَا جَعَلۡنَا لِبَشَرࣲ مِّن قَبۡلِكَ ٱلۡخُلۡدَۖ أَفَإِی۟ن مِّتَّ فَهُمُ ٱلۡخَـٰلِدُونَ (34) كُلُّ نَفۡسࣲ ذَاۤىِٕقَةُ ٱلۡمَوۡتِۗ}
"(ሙሐመድ ሆይ!) ካንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም። ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን? ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት።" [አንቢያእ፡ 34-35]
ማምታቻ:-
-
ነብዩ ﷺ ከኑር (ከብርሃን) ነው የተፈጠሩት የሚሉ አካላት አንድ እንዲህ የሚል የሚያቀርቡት "ሐዲሥ" አላቸው፦
أولُ ما خلق اللهُ نورُ نبيِّكَ يا جابرُ
"መጀመሪያ አላህ የፈጠረው የነብይህን ኑር (ብርሃን) ነው፣ ጃቢር ሆይ!"
በየትኛውም የሐዲሥ ድርሳናት ውስጥ የማይገኝ መሰረተ ቢስ ወሬ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
~
ይሄ ንግግር ሱፊዮች አካባቢ ተደጋግሞ የሚሰማ ነው። ምን ማለታቸው ነው?
* "ኑሩን" ሲሉ ነብዩን ﷺ ማለታቸው ነው።
* "ጀሊሉ" ሲሉ አላህ ማለታቸው ነው።
* "ከኑሩ" ሲሉ ከአላህ ኑር ማለታቸው ነው።
* ኸለቀው = ፈጠረው
ጥቅል መልእክቱ:-
አላህ ነብዩን ﷺ ከራሱ ኑር (ብርሃን) ነው የፈጠራቸው እያሉ ነው።
አንዳንዶቹ ይህንን መነሻ በማድረግ በግልፅ ነብዩ ﷺ የአላህ ክፍል (ጁዝእ/ part) ናቸው ብለዋል። ይሄ መሰረተ-የለሽ እምነት ነው። ለዚህም በተለያዩ ነጥቦች ምላሽ መስጠት ይቻላል።
1- ነብዩ ﷺ ከኑር (ከብርሃን) ነው የተፈጠሩት የሚሉ አካላት መሰረተ ቢስ ወሬ እንጂ አንድም የቁርኣንም ይሁን የሐዲሥ መረጃ ማቅረብ አይችሉም።
2- በአፈጣጠር በኩል ነብዩ ﷺ እንደሌላው የአደም ዘር ሰው ናቸው። እዚህ ላይ ጥርጣሬ ሊገባን አይገባም። አላህ እንዲህ ሲል ሰው አዋጅ እንዲናገሩ አዟቸዋል፦
{قُلۡ إِنَّمَاۤ أَنَا۠ بَشَرࣱ مِّثۡلُكُمۡ}
"እኔ ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ' በላቸው።" [ከህፍ፡ 110]
3- ወላጆቻቸው እና ዘር ማንዘራቸውም የሚታወቁ ናቸው። እሳቸውን ጨምሮ ሁሉም እንደ ሌላው የሰው ዘር የአደም ዘር ናቸው። አደም ከጭቃ መፈጠራቸው ግልፅ ነው።
4- ነብዩ ﷺ ሞተዋል። ስለዚህ "ከአላህ ኑር ነው የተፈጠሩት፣ የሱ ክፍል (ጁዝእ/ part) ናቸው'' የሚል ሰው የአላህ ክፍል ሙቷል እያለ ነው። ይሄ ሰቅጣጭ ድምዳሜ ነው። ለነገሩ እነዚህ ሰዎች የነብዩን ﷺ መሞትም ሊከራከሩ ይችላሉ። የሱፊያ እምነት በብዙ ነጥቦች ከ0ቅል ጋር የተኳረፈ እምነት ነው። እንኳን ነብዩን ﷺ ፤ በየመንደሩ ያሉ ሸይኾች ሲሞቱ "አልሞቱም፤ ሌላ አገር ወጥተዋል" እያሉ የሚያምኑ ብዙ ናቸው። ለማንኛውም ነብዩ ﷺ መዲና ሞተው ሶሐቦች አጥበው፣ ከፍነው፣ ሶላተል ጀናዛ ከሰገዱባቸው በኋላ ዓኢሻ ቤት ውስጥ ተቀብረዋቸል። አላህም ሟችነታቸውን እንዲህ ሲል አስረግጦ ተናግሯል:-
{إِنَّكَ مَیِّتࣱ وَإِنَّهُم مَّیِّتُونَ}
"አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው።" [ዙመር: 30]
"ሲሞት እንገላገለዋለን" ሲሉ ለነበሩ ጠላቶችም ''እርማችሁን አውጡ እሱ አይሞትም" አይደለም ያላቸው። ይሄውና ምላሹ፦
{وَمَا جَعَلۡنَا لِبَشَرࣲ مِّن قَبۡلِكَ ٱلۡخُلۡدَۖ أَفَإِی۟ن مِّتَّ فَهُمُ ٱلۡخَـٰلِدُونَ (34) كُلُّ نَفۡسࣲ ذَاۤىِٕقَةُ ٱلۡمَوۡتِۗ}
"(ሙሐመድ ሆይ!) ካንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም። ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን? ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት።" [አንቢያእ፡ 34-35]
ማምታቻ:-
-
ነብዩ ﷺ ከኑር (ከብርሃን) ነው የተፈጠሩት የሚሉ አካላት አንድ እንዲህ የሚል የሚያቀርቡት "ሐዲሥ" አላቸው፦
أولُ ما خلق اللهُ نورُ نبيِّكَ يا جابرُ
"መጀመሪያ አላህ የፈጠረው የነብይህን ኑር (ብርሃን) ነው፣ ጃቢር ሆይ!"
በየትኛውም የሐዲሥ ድርሳናት ውስጥ የማይገኝ መሰረተ ቢስ ወሬ ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ኢስላማዊ ስርአቶችና መልካም ምግባሮች 〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖ «ክፍል ⓵⓽ የመጨረሻ ክፍል » <ጥቂት መልካም ምግባሮች> ➆ለወላጆች መልካም ማድረግ፦ አላህ እንድህ ብሏል፦ { ۞ وَٱعۡبُدُوا۟ ٱللَّهَ وَلَا تُشۡرِكُوا۟ بِهِۦ شَیۡـࣰٔاۖ وَبِٱلۡوَ ٰلِدَیۡنِ إِحۡسَـٰنࣰا } ▹ አላህንም ተገዙ።በእርሱም ምንንም አታጋሩ ።ለወላጆች መልካም ሥሩ።(…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እህቶች ወደ ሀገር ስትመለሱ ከተፈቀደላችሁ ኪሎ በላይ ምንም ነገር አትጨምሩ ሀቂቃ ኤርፓርት ላይ በጣም ነዉ የሚያስቸግረዉ በተለይ ለኒቃቢስቶች እቃ ማዉጣት መክተት እህ በጣም ነዉ የሚያስጠላ እናም በተፈቀደዉ ልክ በመያዝ እራሳችሁ ከድካም ከመጨናነቅ ጠብቁ ለማለት ነዉ እሺ ¡ አላህ ስደት ያለን በሙሉ በሰላም ወደ ሀገራችን ይመልሰን አሚን!ሰላም እደሩልኝ ✍️
=
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወየዉ ባለፈ በራያ እስታይ አሁን በእንግሊሽ..... ግን ጤነኛ ልጁ ወደት እያመራ ነዉ ጉድ.... ከወንድማች ሳዳት ከማል አንጀት አርስ መልስ እንጠብቃለን ኢንሻ አላህ ..... እንደዉ አላህ ትክክለኛ የሱና ብርሀን መንገዱ አላህ ያመላክትህ አኺ ........!!
=
=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ወየዉ ባለፈ በራያ እስታይ አሁን በእንግሊሽ..... ግን ጤነኛ ልጁ ወደት እያመራ ነዉ ጉድ.... ከወንድማች ሳዳት ከማል አንጀት አርስ መልስ እንጠብቃለን ኢንሻ አላህ ..... እንደዉ አላህ ትክክለኛ የሱና ብርሀን መንገዱ አላህ ያመላክትህ አኺ ........!! =
የባለፈ አወጣሁ ያለዉ መንዙማ ሙሉ ስንኙ የሺርክ ቅራቅቦ ያጠራቀመበት የተሰጠበት መልስ 👇👇👇
«ከመንዙማ ቁ (5 )የተወጡ የሽርክ ስንኞች»
1ኛ// ሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2751
2ኛ📍የሽርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2753
3ኛ📍 የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2757
4ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2766
5ኛ 📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2768
6ኛ 📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2770
7ኛ📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2774
8ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2776
9ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2784
10ኛ 📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2786
11ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2788
12ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2792
13ኛ📍 የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2804
14ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2808
15ኛ 📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2824
16ኛ📍 የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2840
=
1ኛ// ሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2751
2ኛ📍የሽርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2753
3ኛ📍 የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2757
4ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2766
5ኛ 📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2768
6ኛ 📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2770
7ኛ📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2774
8ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2776
9ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2784
10ኛ 📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2786
11ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2788
12ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2792
13ኛ📍 የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2804
14ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2808
15ኛ 📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2824
16ኛ📍 የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩
t.me/SadatKemalAbuMeryem/2840
=
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
«ከመንዙማ ቁ (5 )የተወጡ የሽርክ ስንኞች» 1ኛ// ሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩ t.me/SadatKemalAbuMeryem/2751 2ኛ📍የሽርክ ስንኝ⇩⇩⇩ t.me/SadatKemalAbuMeryem/2753 3ኛ📍 የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩ t.me/SadatKemalAbuMeryem/2757 4ኛ📍የሺርክ ስንኝ⇩⇩⇩⇩ t.me/SadatKemalAbuMeryem/2766 5ኛ 📍የሺርክ ስንኝ ⇩⇩⇩ t.me/SadatKemalAbuMeryem/2768…
ከላይ የላኩላችሁ ልጅ ባላፊ ያወጣዉ ለሺርክ ኮተቱ የተሰጠ መልስ ነዉ። በደንብ አድምጡ አሰራጩት !! አሁን ደሞ በእንግሊሽ መጥቷል!! ባጢሉ በመረጃ እያሰራጨን ልንቃወመዉ ይገባል አፍችን ከፍተን ልንመለከተዉ አይገባም!! መጪዉ ትዉልድ ጨፍሪ እንዳይሆን ትግል ያሻል በርቱ .....✍️