💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
Forwarded from ÂŤđ“𝐾𝐰𝐮𝐡𝐢𝐝 𝐀𝐧𝐝 𝐒𝐮𝐧𝐧𝐚𝐡 𝐜𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥»
አላውቀውም የሚል እንደማይኖር ተስፋ አደርጋለሁ

እየበላችሁ እሽ!!

ባይሆን ስለ እሾሁ ሀላፍትናውን ለራሳቹ✋
በሀላል መንገድ ኒካህ ማሰር አጅር የሚያስገኝና ሪዝቅን የሚያሰፋ ሲሆን በተቃራኒው ከኒካህ በፊት የሚደረግ የሀራም ግኑኝነት ግን ወንጀል ሲሆን ሪዝቅንም ያጠባል።

አላህ ሆይ! በነገራቶች ሁሉ ሀላሉን ወፍቀን ከሀራም ጠብቀን። አሚን


=
«ሚስት የቡና ሱስ ቢኖርባት ወይም የሻይ ልምድ ቢኖራት ባል ይሄን የማሟላት ሸሪዐዊ ግዴታ አለበት።―

👤አቡ መንሱር ቡሁቲይ
ንፁህ ፍቅር ማለት  በውኃ ታጥቦ የፀዳ ሳይሆን ከውሸት የፀዳ ማለት ነው!!

=
ልብ ትዝጋለች ፣ ብረት እንደሚዝገው ሁሉ
ማፅጃዋ
አሏህን ማውሳትና ቁርኣን መቅራት ናቸው።አሏህ ሆይ  የአንተን ውዴታ ወፍቀን

✍️አማን እደሩ......¡¡

t.me/https_Asselefya1
أذكار الصباح بصوت وصوره يريح القلب رائعه (مكتوبه) azkar al sabah
Learn Us
🍁የጧት ዚክር .......!

"ተውሂድ ሺርክን ሲያጠፋ
ኢስቲግፋር ደግሞ ወንጀሎችን ያብሳል።


(فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنْبِكَ)

" እነሆ ከአላህ ሌላ አምላ አለመኖሩንም ዕወቅስለ ስህተትህም ምህረትን ለምን ።

➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
http://t.me/https_Asselefya1
Audio
« የሰውነት አካልህ ቁርስ ምሳና እራት ከሚፈልገው በላይ ቀልብህ ቁርአን ይፈልጋል።»

√ አካልህ ከምግብ በራቀ ቁጥር እንደሚደክምና እንደሚሞተው ሁሉ ቀልብህም ከቁርአን ከራቀ ይደክማል። በውስጥህ እያለም ይሞታል።

🍁ህይወት ያለ ቁርአ! አሳ ያለ ውሀ ያክል ነው!

http://t.me/https_Asselefya1
አባት ያለው ሰው ለችግሩ ለሀዘኑ መፍትሄ አያጣም የሌለው ግን ሁሌም ጎዶሎና የተሰበረ ልቡን ሲያስታምም ይኖራል አባት ለሴት ልጁ መከታ ነው!!

𝐓𝐞 ~ t.me/https_Asselefya1
የማዳም ቅመሞች ፓስት ነዉ ከኢሞ ሰፈር የተገኘ! አብሽሩ ቅመሞችዬ ሩዝ መስራቱንም ፈልገዉ ያልተሳካላቸዉ ብዙ አሉ። አልሀምዱሊላህ በሉ ከሩዙ ጎን ለጎን ጂህልናን ከላያችን ላይ አዉልቀን ጥለናል መራቆትን ጥለን ተከናንበናል! አብሽሩልኝ ስደት ብዙ መከራ ቢኖርበትም ትልቁ ሀብታችን ድናችን አሳዉቆናል! የኔ አበቦች🥀

=
Forwarded from Ů†ŮŽŮ€Ř­Ů’Ů€Ů†Ů أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے (لَتَرْكَبُنّ‌ طَبَقاً عَنْ طَبَق)
ሶስት ነገሮችን በሚስጥር ያዝ
∞ የፍቅር ህይወትህን
∞ የገቢህን መጠን
∞ የቤተሰብህን ጉዳይ

የወጣ የወረደው በሙሉ ገመናህን እንዲያውቅ እድሉን አትስጥ ። አንዳንድ ጉዳዮች ተከፍተው ፀሀይ ከሚሞቁ ይልቅ ተከድነው ሲሸሸጉ የበለጠ ትርጉም ይሰጣሉ!
t.me/abdu_rheman_aman
Audio
📔ፈኑ ተጅዊድ ኪታብ ደርስ
〰➖〰➖〰➖〰➖


      ↪️  ክፍል   ❷❼

🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

🎈የኪታብ  pdf ⇘⇘
t.me/https_Asselefya1/12370

   â‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Šâ‡Š
t.me/https_Asselefya1/13689
የኔ ጀግና!
~
ሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲል ወሃብ ኢስላምን ያጠለሹ፣ ሙስሊሞችን በአጉል ኮተቶች ጠፍረው ያሰሩ የሱፊያ ኮተቶችን የበጣጠሰ አንበሳ ነው። በጀሊሉ፣ በወሃቡ ፈቃድ የተሃድሶ ንቅናቄው የቀብር አምልኮትን ግንድ ከምድረ ሰዑዲያ ገንድሶታል። በመላው የሙስሊሙ አለም ያለውን የበሰበሰ የሱፊያ ሸክም አነቃንቆታል። ኧረ ክፉኛ ወዝውዞታል።
በዚህ የተነሳ ሱፊዮች ዘንድ እንደሱ የተጠላ ፍጡር የለም። የተፃፈ ኹጥባ ለማንበብ ሚንበር ላይ ወጥቶ የሚንገዳገደው ሁላ እየተነሳ "ሙሐመድ ብኑ ዐብዲል ወሃብ ጃሂል ነው" ሲል የምንሰማው ያለ ምክንያት አይደለም። ይገባናል፣ የሚያስጮሃችሁ ህመማችሁ ነው። "አሶራኹ ዐላ ቀድሪል አለም" እንዲል ዐረብ። "ጩኸት በህመም ልክ ነው!"
ሙሐመድ ብኑ ዐብዲል ወሃብ እንዳንተ ሶደቃ ሲያባር እድሜውን አልፈጀም። ጋርዶ ጫት የሚቀረጥፍ ቦዘኔ አልነበረም። ሁሉን እንዳመጣጡ ያስተናገደ፣ ለቆመበት አላማ ቆርጦ የተነሳ፣ ከዚያም እስከ ደም ጠብታ የታገለ ቆራጥ ነበር፣ የጀግና ጀግና! የፅናት፣ የትጋት፣ የብቃት ተምሳሌት!
ዛሬ ግን ይሄ ነው የሚባል የዒልም ቅሪት የሌለው፣ ኢስላምን የግል ጥቅም መሸመቻ ያደረገ፣ ከሆዱ አሻግሮ መመልከት የማይችል ቦዘኔ ሁላ እየተነሳ "እሱ'ኮ ጃሂል ነበር" ይላል። እርሱ ጃሂል ከነበረ አንተ ጅህልና እራሱ ነህ!
•
"ወሃብዮች ዑለማእ አያከብሩም" የሚሉ አስመሳዮች ሁላ በሸይኹ ላይ ምላሳቸውን ሲያሾሉ ማየት በስፋት የተለመደ ነው። ግማሹ "ተ'ክ'ፊ'ር ነው" ይላል። ግማሹ "የሁዲ ነው" ይላል። ግማሹ "የእንግሊዝ ቅጥረኛ ነበር" ይላል። ሌላም ሌላም ለጆሮ የሚሰቀጥጡ ውንጀላዎች አሉ። እናንተ ናችሁ ስለ ዑለማእ ክብር የምታወሩት? በጀግኖቻችን ክብር ላይ እየተረማመዱ ከዚያ የነሱን የጥፋት ሰባኪዎች እንድናከብርላቸው ይፈልጋሉ።
በሃገራችን በመውሊድ ሰበብ ስማቸው ገኖ ከሚታወቁ ቦታዎች ጋር ተቆራኝቶ ዝናቸው ከናኘ መሻይኾች ውስጥ #ብዙዎቹ የእውነት እንደሚባለው በዒልም የላቁ እንደነበሩ የሚያሳይ ማስረጃ ብትጠይቁ አስቂኝ ነገር ነው የምትሰሙት። "እስኪ ኪታባቸውን አሳዩን?" ብትሉ "የመውሊድ መንዙማ ፅፈዋል" "ማዲሕ ነበሩ። መድሕ አዘጋጅተዋል" ብለው የግጥም መድብል ይነግሯችኋል። ዒልም ማለት ግጥም መፃፍ ነው እነዚህ የዞረባቸው ዘንድ! በዚህ የግንዛቤ አቅምህ ነው ሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲል ወሃብን በጅህልና የምትወርፈው?! አዎ መውሊድ ያገነናቸው ብዙ ስመ ገናናዎች አሉ። ከመውሊድ ጭፈራ ባለፈ ከነ ጭራሹ በቦታው ምንም አይነት የዒልም እንቅስቃሴ የሌለባቸው ብዙ ናቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
Audio
👆توجيهات وتنبيهات نافعة

🎙 للشيخ العلامة صالح الفوزان
حفظه الله ورعاه-

https://t.me/https_Asselefya1
قال العلامة ابن عثيمين - رحمه الله -  :

فالعلم أفضل بكثير من المال حتى لو تصدق الإنسان
بأموال عظيمة طائلة فالعلم ونشر العلم أفضل .

[📄] [ شرح رياض الصالحين ٤٣٦/٥]
=
::: مَــوْعِظَــة وَعِبْــرَةٌٌ :::

❍ قَـالَ الشَّـيْخ عَـبْدُ الـرَّزَّاق البَـدْر -حَـفِظَهُ الله-:

« المَرأة التّي لَا تُعنَى بغَضّ بصَرها مُعرِضة نفسَها للخطر؛ لِأن الشيْـطان يسْتدرِجها شَيئاً فَشيئاً ، ولـَو تأَمّـل الأنسَان فِي بدَاية النِّساء الفَاجرَات اللَّاتي إِبتَلِين بالفَواحِش العَظِيمة، وَجـَد أنَّ بدَايتهُن كَـانَت مِن هـذَا القَبِيل؛ إمـَّا أنَّها أَطلَـقت لِبصَرها العِنَان ، أوْ أَنهَا أَخذَت تَنظُر فِي المَحلّات الخَلـيعَة ، أوْ فِي الصُّور المَاجِنَة ، أوْ تَسمَع الأَغانِي الآثِمَة ، أوْ نحْو ذلِكَ مِن الوَسـائِل المُحـرَّمة التِّي تُؤدِّي لِلزِّنـا ، إلَـى أنْ أصْبحَت بِتلْك الدَّرجَة والعِيَاذ بالله. »

📕 [ «مَـوعِظة النّـسَاء» صـ (٤١) ].

https://t.me/https_Asselefya1