💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
ያረህማን ከማዳም ኩሽና ነጃ በለን ሪዝቃችን በሀገራችን አድርግልን! በቃን የሰዉ ቤት ደከመን ኢላሂ.............💧💧

=
እንገናኛለኝ በሚል ተስፍ ልባቸዉ የደከመ ልቦች ሁሉ ያረብ አንተ አገናኛቸዉ......!

=
@https_Asselefya1
አቂደቱ_ሰለፍ_ወአስሀቡል_ሀድስ_عقيدة_السلف_واصحاب_الحديث.apk
216.8 MB
📲አዲስ አፕሊኬሽን ተለቀቀ!!
➖〰➖〰➖〰➖〰➖

【አቂደቱ ሰለፍ ወአስሀቡል ሀድስ ⍿ عقيدة السلف واصحاب الحديث | ሙሉ ደርስ Offline ያለኔት】

🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

«ከክፍል 01-47 ሙሉ ደርስ»

❝ ዳውንሎድ በማድረግ ይጠቀሙ! share በማደረግ ለብዙሃን ይደረሰ ዘንድ የበኩሉን አሰተዋጽኦ ያድርጉ!❞

⇣⇣⇘⇣⇣⇘⇣⇣⇘⇣⇣⇘⇣⇣⇘⇣⇣⇘
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/11046
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/11046
Forwarded from đŸŒAbu Hafsua [አቡ ሐፍሷ] (أبو حفؾ؊ إمام)
قال الشيخ صالح آل الشيخ حفظه الله:

يضعف التوحيد ؼذا تعك العبد دؚاإ ربه عزوجل، وكلما قل الدعاء، قل تعلق العبد Ř¨Ř§Ů„له عزوجل.

📓شـرح الطحاوية صـ ٥٩٨..
Audio
➧ጣፍጭ ተክቢራ

🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

t.me/https_Asselefya1
የ ዒድ ግብዣ
🎤 በ ወንድም ሙሓመድ ሲራጅ
""የቁርአን ግብዣ 🍁

🎙በ ኡስታዝ ኸድር ተማሪ በሆነው ወንድም ""ሙሐመድ ሲራጅ""

https://t.me/UstazKedirAhmed
ምን አልባት የምትኖረው ከቤተሰብ ርቀህና በብቸኝነት ተቆራምተህ ይሆናል , እውነቱን ለመናገር ቁስሎች ፣ ብሶቶችና ጉድለቶች ሁሉ በበዐል ቀን ይጎላሉ ፡፡ ዐመቱን ሙሉ ያላስተዋልከው ብቸኝነትህም ሆነ ማጣትህ ( ድህነትህ ) አልያም ሌሎች ችግሮችህ የበዐል ቀን ሲደርስ አፍጥጠው ይወርሩሃል ' መፈናፈኛ አሳጥተውም በሀዘን ሸማ አፍነው ያጨማድዱሃል ፡፡

ነገር ግን አስተዋይ ሁን ፡፡ ህይወት ልክ እንደመስታወት ናት ፡፡ ፊት ለፊቷ ቆመህ የተጨማደደን ገፅታ ስትሰጣት እራሱን ታንፀባርቅልሃለች ፡፡ ሁሉን ረስተህ ከሳቅክላትም የፈካና የደመቀ ፊትህን መልሳ ታሳይሃለች ፡፡

ሌላው ትልቁ ቁም-ነገር ደስታህን በቁሶችና ከውጭ በሚፈጠሩ ጉዳዮች ላይ አትጠብቅ አትፈልግም!፡፡ ደስታ ያለው ውስጥህ ላይ ነው፡፡ ከባዶ መደሰትን ልመድ ' ለህይወት ፈገግ በልላት፥ ፈክታ ትደምቅልሃለች፡፡

t.me/abdu_rheman_aman
አርኪ ድካም!
~
ሐጅ ውጣ ውረድ፣ ድካም፣ ልፋት አለው። የዐረፋ በረሃ አናት ያፈላል። ሙዝደሊፋ ያዝለፈልፋል። ወደ ዐቀባ የሰው ጎርፍ ካፍ እስከ ገደፉ ጢም ብሎ ሲርመሰመስ ይታያል። ጦዋፈል ኢፋዷ ትንፋሽ ያሳጣል። ሰዕዩ (በሶፋና መርዋ መሐል መመላለሱ) ተረከዝ ያቆስላል። አገር ምድሩ በተክቢራ፣ በተልቢያ ይናጣል። ከ0ረፋ ወደ ሙዝደሊፋ መልስ ላይ አንድ ሙሉ እርምጃ የመራመድ ፋታ ለማግኘት ትእግስትን የሚፈታተን ረጅም ድካም ይጠይቃል።
ይህም ሁሉ ሲሆን ታዲያ ልዩ የሆነ ሐሴት አለው። ጫፍ የደረሰ የመንፈስ እርካታ። እየደከሙ መርካት፣ እየረኩ መድከም፣ ጣፋጭ ድካም! አርኪ ልፋት።
ሐጅን ካላደረጉት ሰዎች ይልቅ የቀመሱት፣ ያጣጣሙት ሰዎች ይበልጥ ለድጋሚ ልባቸው ይቆማል።
ሰሞኑን አንድ አባት ከሩቅ ደወሉልኝ። "አሞኛል" አሉኝ። "ህመሞት ገብቶኛል" አልኳቸው። "አዎ ገብቶሀል" አሉኝ። ህመማቸው ሐጅ ነው። የዛሬን አራት አመት ሐጅ ካደረጉ በኋላ ይሄው በየዓመቱ ሐጅ ሲደርስ ያማቸዋል። ህመሙን የሚያውቅ ያውቀዋል። (አላህ ይማራቸው፣ አሁን ሞተዋል።)
ከስር በምስሉ ላይ ተሰልፈው የሚታዩት ህመምተኞችን የያዙ አምቡላንሶች ናቸው። የሐጅ ስርአት በጊዜ የተገደበ ነውና እንዳያልፋቸው ከነ ህመማቸው ከመዲና ወደ መካ እየተጓዙ ነው። አልጋ ላይ ሆነው ሐጅን ይከውናሉ። የኢማን ጣእም ከህመም ስቃይ በላይ እንደሆነ የሚያሳይ እውነታ። የኢማን ጥፍጥና የሞትን ፍርሃት ይገፍፋል። በዚህ ሁኔታ ላይ የሚሞቱ ብዙ አሉ። ግና ከነ ኢሕራም ልብሳቸው ተቀብረው ነገን "ለበይክ" እያሉ መነሳትን የሚጓጉለት ምርጥ ሞት እንጂ ከሃገሬ ወጥቼ እንዳልቀር ብለው የሚጨነቁለት መአት አይደለም። ጉዳዩ የየቂን ጉዳይ ነው፣ ከሞት በኋላ ባለው ዓለም ያለ እርግጠኝነት።
=
( Ibnu Munewor ፣ ነሐሴ 27/2009 ፣ ተነካክቶ በድጋሚ የተለጠፈ)
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
   

الله أكبر الله أكبر لا إله إلا الله الله أكبر الله أكبر ولله الحمد .......
ማዳም ቤት ኢድ የምታሳልፎ እህቶቼ አብሽሩ ምንም እንዳይከፍችሁ ይሄም ቀን ያልፍል ኢንሻ አላህ ! አብሽሩልኝ የኔ አበቦች🌹 ስሜቱ ከባድ ነዉ እረዳችሁ አለሁ ግን አብሽሩ ያልፍል!!

=
በአመት አንድ ቀን ብቻ ለሰጋጅ የሚከፈተው መስጂድ
~
* ስሙ:- መስጂደ ነሚራ ይባላል።
* ስፍቱ፦ 110,000 ካሬ ሜትር ከዚህ በተጨማሪ ከኋላ በኩል ጥላ የተሰራለት 8 ሺህ ካሬ ሜትር ክልል አለው።
* ለመጀመሪያ ጊዜ የተገነባው:- በሂጅራ አቆጣጠር በ2ኛው ክ/ዘመን አጋማሽ ነው። በተለያዩ ዘመናት እየታደሰ ወይም ዳግም እየተገነባ እየሰፋ መጥቷል።
* የመያዝ አቅም፦ 350 ሺህ አካባቢ ሰጋጅ ያስተናግዳል።
* መገኛው:- በዐረፋ ምእራባዊ ክፍል ነው። የተወሰነ ክፍሉ ከዐረፋ ክልል ውጭ ዋዲ ዑረና ላይ ነው የሚያርፈው።
* በአመት አንድ ቀን ማለትም ዙልሒጃ 9 (የዐረፋ ቀን) ሑጃጆች ዙህርና ዐስርን በዙህር ወቅት ይሰግዱበታል።

ምንጭ፦ ዊኪፒዲያ
=
Ibnu Munewor
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
حكم إعطاء الكافر من لحم الأضحية
|| الإمام عبدالعزيز بن باز « رحمه الله تعالى »
أوقات التكبير وعدد التكبيرات في صلاة العيدين

للإمام ابن باز رحمه الله

t.me/https_Asselefya1
عيدكم مبارك تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال

 ÂŤáŠĽáŠ•áŠłáŠ• ለ 1444 ተኛዉ የዒድ አልአድሓ በአል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ»

t.me/https_Asselefya1
❝ይድረስ ለኢድ ሶላት ለሚወጡ እህቶች❞
〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖〰➖

☞ የኢድ ሶላት ለወንድም ለሴትም የተደነገገ ኢባዳ ነው። ሴቶች ልክ እንደ ወንዶቹ ለኢድ ሰላት መውጣታቸው የተወደደ ተግባር ነው። እንዲወጡም ታዘዋል። ነገር ግን በምትወጣበት ሰአት እነዚህን መስፈርቶች ልትጠብቅ ይገባል።

①⇘ወፍራም፣ ሰፊ፣ ረጅምና ሁሉ ሰውነቷን የሚሸፍን አለባበስ መልበስ አለባት!

②⇘ሽቶ የሚባል ነገር በፍፁም ሊነካት አይገባም!

③⇘አቅሟ በቻለው ሁሉ ከወንዶች መራቅና ከነሱ ጋር ሳትጋፋ የመንገዱን መሀል ሳይሆን ጫፍ ጫፋን ይዛ መሄድ አለባት!

④⇘በተክቢራም ይሁን በሌላ ድምፇን ዝቅ ማድረግ አለባት!

⑤⇘ጫማዋ ከፍ ብሎ ሲንቋቋ ሰውን የሚጣራ መሆን የለበትም!

⑥⇘የልብሷ ከለር ደመቅ ብሎ የሰውን አይን የሚስብና ጌጣ ጌጦች ያሉበት መሆን የለበትም!

⑦⇘እራሷ ከመፈተንና ሰውን ከመፈተን ጥንቃቄ ልታረግ ይገባል!

⑧⇘ በአረማመዷ፣ በአነጋገሯና በእይታዋ ሀያእ የተላበሰች ልትሆን ይገባል!


☞ምክንያቱም ኸይር እሰራለሁ ብላ ወንጀል ከመሸከም፣ የጀነት ሰበብ አደርሳለሁ ብላ የጀሀነም ሰበብ እንዳታደርስ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባታል።

☞ በአሁን ሰአት ግን ለኢድ ሶላት ብለው በሚመጡ አንዳንድ ሙስሊም እህቶች እያፈርን አንገታችን እየተደፋ ነው። እስልምና እንዲሁም ሙስሊሞችን እያሰደቡ ነው።

☞ልብሷ ከራሷ ተጣብቆ፣ ሰውነቷን ወጣጥራ፣ ፊቶቿ እግሮቿና እዶቻን ከፍታ፣ ሽቶ ተለቅልቃ፣ ቻፕስቲክ ተቀብታ፣ ቅንድቧን ተቀንድባ፣ የተቀባችውን ሂና እያሳየች፣ የኢትዮጵያ ባንድራ ግምባራ ላይ አስራ፣ ወደ ግራና ቀኝ የሚያወዛውዝ ጫማ ለብሳ፣ ድምፇ ከፍ አድርጋ እየሳቀች፣ ከወንዶች እኩል እየተጋፋች፣ ወንዶችን አፍጣ እያየች፣ በየሱቁ እየተዘዋወረችና ሌሎችም ሙሀለፋቶች በመፈፀም እራሷም ተፈትና ሌላውንም ፈትና፣ እራሷ ወንጀል ውስጥ ከታ ሌላውንም ዘፍቃ የወንጀል መአት ተሸክማ ወደ ቤቷ የምትመለስ አለች።

✑እንዲህ አይነቷ እህት ምናለ እቤቷ በተቀመጠች!

【በድጋሜ የተለቀቀ】
⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱⟱
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/11049
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/11049