💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
[ውዷ እህቴ! የወር አበባ የሚያስገድዳቸው ነገሮች እንዳሉት ታውቂያለሽ!!]

⓵ ገላ ትጥበት፡-  ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል
“የወር አበባ የሚቆይብሽን ጊዜ ያህል ሰላት አቁሚና ከዚያ ታጥበሽ ስገጂ፡፡”
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)

⓶ አቅመ ሄዋን መድረስ፦ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል
“ የወር አበባ የምታይ ሴት ያለ ሻሽ ሰላት ብትሰግድ አላህ አይቀበላትም፡፡”
(አቡዳውድ ቲርሚዚይና ኢብኑ ማጃህ)
በዚህ ሀዲስ ላይ የወር አበባ የምታይን ሴት ሂጃብን አስገድደዋታል፡፡ ግዴታ ደግሞ የሚጀምረው ለአቅመ ሄዋን በመድረስ ነው፡፡ ስለዚህ የወር አበባ መምጣት ለአቅመ ሄዋን የመድረስ ምልክት ነው ማለት ነው፡፡

⓷ቀን ቀጠሮን በወር አበባ መቁጠር፡- የወር አበባ የምታይ ሴት ባሏ ከፈታት ሁለተኛ ሌላ ከማግባቷ በፊት የምትቆየውን ጊዜ መቁጠር ያለባት በወር አበባዋ ነው፡፡
አላህ እንዲህ ብሏል፡-
‹‹የተፈቱ ሴቶችም ነፍሶቻቸውን (ከማግባት) ሦስትን ቁርእ ይጠብቁ፡፡››
(አል በቀራህ 228)

⓸የማህፀን መጥራት የሚወሰነው በወር አበባ በመቁጠር ነው፡፡

🍁ማሳሰቢያ፦

ሴት ልጅ ከወር አበባዋ ወይም ከወሊድ ደም ፀሐይ ከመጥለቁ በፊት ከፀዳች የዕለቱን ዙህርና አስር ሰላት ቀዷ መስገድ ሲኖርባት ጐህ ከመቅደዱ በፊት ከፀዳች ደግሞ የሌሉቱን መግሪብና ዒሻ ሰላቶች ቀዷ መስገድ አለባት፡፡ ምክንያቱም ችግሮች በሚገጥሙ ጊዜ የሁለተኛው የሰላት ወቅት ለአንደኛው ይሆናል፡፡ ይህ የማሊክ ሻፊኢይ አህመድና የአብዛኞች ዑለሞች አቋም ነው፡፡

ውዷ ሙስሊሟ እህቴ! ይህን መልዕክት የሚፈልጉ በርካታ እህቶቼ አሉ ስለዚህ ለአላህ ብለሽ መልዕክቱን አድርሺልኝ።

منقول

https://t.me/https_Asselefya1
ፊትህን ያለበሰዉን እንባ አላህ ያየዋል፣የተሰበረዉን ልብህን አላህ ያውቀዋል፣ከሰው ያገለለህ ሐዘንህን አላህ ይመለከትዋል፣ወደ ዉስጥ የምታሰማዉን የብሶት ድምጽ አላህ ይሰማዋል።

⇛ሁኔታህ ሁሉ ከአላህ የተደበቀ አይደለም። ያያል፣ ይሰማል፣ ያውቃል።

ብቻ ሁሌም ያ ረብ በል።
هل ثبت عن رسول الله ﷺ أنه صام عشرة ذو الحجة؟
🍁 س/ هل ثبت عن رسول الله ﷺ أنه صام عشرة ذو الحجة؟

🎙ج/ الشيخ العلامة الإمام:
    محمد بن صالح العثيمين
         رحمه الله تعالى

t.me/https_Asselefya1
❝በመነሀጅ ሰለፍ ላይ መፀናት❞
አቡ ሀሳን ዓሊይ ዩሱፍ
«አድስ ሙሀደራ ⓵»
⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅

❝በመነሀጂ ሰለፍ ላይ መፀናት!❞

🎙በአቡ ሀሳን ዓለይ ዩሱፍ

⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣
t.me/abu_hassan_aliy_yusuf
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
❝ የትዳር አሳሳቢነቱ ❞
አቡ ሒበቲላህ ሁሰይን
«አድስ ሙሀደራ ⓶»
⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅

❝የትዳር አሳሳቢነቱ....❞

🎙በአቡ ሒበቲላህ ሁሰይን

⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
ስኬታማ ትዳር
abdu shikur Abu fewzan
«አድስ ሙሀደራ ⓷»
⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅⑅

❝ስኬታማ ትዳር....!❞

🎙በአቡ ፈዉዛን አብዱሽኩር

⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣⇩⇩⇣⇣
t.me/abu_fewzan_abdu_shikur
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
ከኛ ሰፈር ማዶ አለች አንድ ጀግና
የስደቷ እህቴ   የሱናዋ   አበባ 
የተዉሂዷ አርበኛ  በርችልኝ  እንጠንክር
ሁሊም ሁኚ   የተዉሂድ   ዘበኛ 
አርማም  አዉለብላቢ  
አንች ትለያሽ  የተዉሂዷ ንግስት     


ለኡሙ ኡሰይሚን ✍️ከኡሙ ሙስዓብ!

https://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ከኛ ሰፈር ማዶ አለች አንድ ጀግና የስደቷ እህቴ   የሱናዋ   አበባ  የተዉሂዷ አርበኛ  በርችልኝ  እንጠንክር ሁሊም ሁኚ   የተዉሂድ   ዘበኛ  አርማም  አዉለብላቢ   አንች ትለያሽ  የተዉሂዷ ንግስት      ለኡሙ ኡሰይሚን ✍️ከኡሙ ሙስዓብ! https://t.me/https_Asselefya1
ግጥሙ እኔ ባይመጥነኝም ግን የኔ ንግስትዋ የሰፈሬ ልጂ የሙስዓብ ማሚዬ ጀዛኪላሁ ኸይራ
🌹🥀

ኖ መቅናት ብዙ የሀገሬ ልጆች አላህዬ እያገናኘኝ ነዉ የተዉሒድ አርበኞች የሆኑ ሱንዮች🌹
Forwarded from Ů†ŮŽŮ€Ř­Ů’Ů€Ů†Ů أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے (لَتَرْكَبُنّ‌ طَبَقاً عَنْ طَبَق)
በሶላትህ ውስጥ የምትቾክል ከሆነ
ልብ በል…
ልትደርስበት የምትፈልገውና እንዳያመልጥህ የምትሰጋው ነገር ሁሉ ፊቱ በቆምከው ጌታህ እጅ ነው!

ስለዚህ ረጋ ብለህ ስገድ !
ጌታህን በሶላትህ ካስደሰትከው እርሱም ጉዳይህን በማሳካት ያስደስትካል!።
t.me/abdu_rheman_aman
Forwarded from Ů†ŮŽŮ€Ř­Ů’Ů€Ů†Ů أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے (لَتَرْكَبُنّ‌ طَبَقاً عَنْ طَبَق)
የሴት ልጅ ትልቁ የደዕዋ መድረኳ ቤቷ ነው። ምርጥ የኢስላም ልጆችን በኢስላማዊ አስተምህሮት አንፃ ማፍራት ከቻለች በደዕዋዏ ስኬታማ ሆናለች!።
t.me/abdu_rheman_aman
Forwarded from Ů†ŮŽŮ€Ř­Ů’Ů€Ů†Ů أَبْـنَاءُ السَّلفِــيِّينْے (لَتَرْكَبُنّ‌ طَبَقاً عَنْ طَبَق)
የእንቅልፍ መጫጫን ሳይሆን የወንጀል ክብደት ነው ለሱብሒ ሶላት መነሳት የሚከለክለው። ይህ የሕይወት አደገኛ ትብታብ ነው። በጊዜና አሁኑኑ ካልፈታነው መላቀቀቁ ከባድ ነው!።

"ጌታዬ! አንተን የምናመልክበት ጉልበት ስጠን!።"
t.me/abdu_rheman_aman
Forwarded from DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ] (Mohammed Ibnu Fedlu [Abu Nuh])
⛔ጥብቅ ማሳሰቢያ‼️

ዛሬ (ቅዳሜ ) የዙል_ቃዕዳ 28 ነው።

ይህ ማለት ደግሞ ነገ (እሁድ) የወሩ የመጨረሻው ቀን ሊሆን ይችላል።

የወሩ መጨረሻ ከሆነ ደግሞ ከነገ በኋላ «ኡዱሒያ» ማድረግ የፈለገ ሰው ከፀጉሩም ይሁን ከጥፍሩ ምንም ነገር መንካት አይፈቀድለትም‼️

ስለዚህ ወዳጆች፦
👉ፀጉሩን መቁረጥ፣
👉ቀድሞ ቀመሱን ማሳጠር፣
👉ጥፍሩን መቁረጥ፣
👉የብብትና የብልት ፀጉሩን ማስወገድ የፈለገ ሰው ከነገ (ከእሁድ) ማሳለፍ የለበትም።


ውዱ ነብያችን የአላህ ሰላትና ሰላም በእሳቸው ላይ ይሁን እንዲህ ይሉናል፦
«إذا دخلت العشر، وأراد أحدكم أن يُضحي فلا يمس من شعره وبشره شيئًا»
«አስሩ ቀናቶች ሲገቡ ከእናንተ አንደኛችሁ ኡዱሒያ ማድረግ ከፈለገ ከፀጉሩም ይሁን ከሰውነቱ ምንም ነገር እንዳይነካ»


👆ይህ አሳሳቢና አስቸኳይ መልዕክት ለሁሉም በማስተላለፍ ሙስሊሞችን ከስህተት እንታደጋቸው‼️‼️
Copy

https://t.me/Darutewhide
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዙልሂጃ 10ቱ ቀናት ሳያልቅ አንድት ሴት ከሀይድ ብትጠራ የቀሩትን ቀን መፆም ይቻላል
ወይም መንገደኛ የሆናቹህ ወደ ሀገራቹህ ከተመለሳቹሁ 10ቱ ቀናት ካላለቁ የቀሩትን ቀን መፆም ይቻላል
ወይም
ታሞ 10ቱ ቀናት ሳያልቁ ቢድን  የቀሩትን ቀናት መፆም ይቻላል
👇👇👇👇
ከበፊት ይፆም ከነበረ  ሙሉ አጅር ያገኛል
👇👇👇
https://t.me/+V-audH-MLW5mNzNk
እንደምንወዳቸው ብቻ እንዲያውቁልን የምንፈልጋቸው ሰዎች አሉ። በቃ ምንም ሳይሆን በፍቅራችን ብቻ እርግጠኛ እንዲሆኑ ብቻ የምንፈልጋቸው ሰዎች አሉ። አንዳንዴ ደግሞ ማወቅ አለማወቃቸው ምንም ግድ ላይሰጠን ይችላል። ልባችሁ ውስጥ ምን አይነት እሣት እየነደደ ነው? እንዴት ነው ችላ ተብላችሁ ታውቃላችሁ? ከዛስ ወዴት ሸሻችሁ?

=ምን ያህል ልቦችን ችላ አላችሁ? ልቦች ከሚጋሩት ውስጥ አንዱ ብዙ ልቦች ችላ የመባልን መራራ ጣዕም መቅመስን አይፈልጉም!
ብቻ ሰላም ለልባችሁ!