💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.49K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
Audio
▪በአለም ባንክ ኢማም አሕመድ (ሜዳ) መስጂድ የተደረገው ሙሀደራ!!

🎙የተከበሩ ሸይኽ አቢ ዐማር ሙሐመድ ኢብኑ ዐብዲላሂ ባሙሳ - فضيلة الشيخ محمد بن عبد الله با موسى - حفظه الله تعالى

🎙የተከበሩ ሸይኽ ረሻድ አል-ሑበይሺይ - فضيلة الشيخ  عشاد الورد الحبيشي حفظه الله

🎙ትርጉሙ በአቡል አባስ ናስር ሙሀመድ

t.me/imamahmedonlinemdrsa
▪️ታላቁ አሊም ሼይኽ ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ እንዲህ ብለዋል፦

➲እያንዳነዷ ሴት ያለ ዕውቀት ሷሊህ የሚባለው ደረጃ ላይ መድረስ እንደማትችል ልታውቅ ይገባል፣ ዕውቀት ስል ሸሪዓዊ ዕውቀትን ለማለት ፈልጌ ነው።

📝ደውሩ አልመረኣህ 7


📖እየቀራችሁ ኦዶወ ብቻ አትስሙ ቅሩ📖📲✍

https://t.me/https_Asselefya1
✅እውነተኛ ፍቅር
〰〰〰〰〰〰

➮የንግግር ምጥቀት አይደለም በፍፁም፡
ቦታው ልብ ላይ ነው  እስኪ አፋችን ይፁም፡
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
〰️

➴አፈቅርሀለው‼
➴አፈቅርሻለው‼

➴ያላንተ_መኖር_አልችልም‼
➴ያላንቺ_መኖር_አልችልም‼


↘️ስለተባባሉ ብቻ ሁለት ጥንዶች ከልብ ይዋደዳሉ ማለት አይደለም፡፡

ፍቅር ከአፋችን የሚወጣ  ቃል ወይም ከጉረሮ የሚወጣ ድምፅ ሳይሆን በልብ ውስጥ የሚቀመጥ ውድ የተፈጥሮ ፀጋ የአሏህ  ውድ ስጦታ ነው፡፡

እውነተኛ ፍቅር የልብ ምት የህይወት መጨረሻ የሀሴት ምንጭ እንጂ የቃላት ስብጥር አይደለም።


➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➮ልጁ፦ ሲሸነግላት ላንቺ ብዬ እሞታለሁ አላት
➴እሷም፦ እውነትህ ከሆነ ለተውሂድና ለሱና ሙት አለችው።

➮ልጁ፦ ኧረ ከፈለግሽ አንገቴ ልሰጥ እችላለሁ አላት

➴እሷም፦ መጀመርያ ከቁርጭምጭሚትህ በታች የሚጎተተው ልብስህ ለመቀስ ስጥ አለችው።

➮ልጁ፦ ያላንቺ መኖር አልችልም እኮ አላት

➴እሷም፦ በአላህ ከተመካህ ያለማንም መኖር ትችላለህ አለችው።

➮እሱ፦ ህይወቴ ያላንቺ ባዶ ነው አላት
➴እሷም፦ ለቀቅ አድርገኝ ሆ ፈጣሪህ አደረከኝ እንዴ አለችው።

✅ማሳሰቢያ
👉ከኒካህ በፊት የሚደረደሩ የቃላት ሽንገላዎች እንዳይሸውዱን። ከኒክህ በፊት ሞትኩልሽ ታመምኩልሽ የሚለው አካል በጁ ካደረገሽ በኋላ ደና አደርሽ ደና ዋልሽ ላይልሽ ሁላ ይችላል።

【ፍቅር፦ ፍቅር የሚሆነው በሀላል መንገድ ላይ ሲሆን ብቻና ብቻ ነው】

➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
🎈السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

ልቦች ኮምቦልቻን ያስባሉ።ፕሮግራሞች ይሻሻላሉ።ጋራ ሸንተረሩን አልፈውን ወንዙን ሸለቆውን ተሻግረው እግሮች ወደ ኮምቦልቻ ያመራሉ።አዎ" ወደ ኮምቦልቻ። ያመራሉ።

~~~~ምን አለ ያላችሁ እንደሁ፦
እነሆ በውቢቷ ከተማ በኮምቦልቻ ምድር  በአይነታው ለይት ያለ የሆነ የኮርስ፣የሙሓደራ እና የተላይ የነሲሃ ፕሮግራሞች መዘጋጀቱን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው።ከሀገር ውጪም ይሁን በሀገር ውስጥ ባሉ ዑለመኦች፣መሻይኾች እና ኡስታዞች ፣የተለያዩ ዱዓቶች የሚገኙነት ፕሮግራም ነው።ስለሆነም ወሰን ቀድመህ ፕሮግራምህን አመቻች።አለቀ።ኮርሱ ለተከታታይ 3ት ቀናት የሚሰጥ ስለሆነ ከርቅት የምትመጡ አካላቶች  ከተቻለ አንድ ቀን ቀደም ብላችሁ ብትገኙ በጣም መልካም ይሆናል።ማደሪያ እንዳታስቡ። ልብስ ግን ቀለል ያሉ ለየግላችሁ የሌት ልብሶችን ብትይዙ ደስ ይለናል።ለምግብ እናዳታስቡ ቤት ያፈራውን እንበላለን።
ዋና ፕሮግራሙ የሚጀመርበት ቀን በወርሃ ህዳር በእለት እሑድ ቀን (18/3/2015) ነው።በመሆኑም እናንተ ቀድማችሁ ቅዳሜ ከስኣት ለመግባት ሞክሩ ብለናል።

*በእለቱ ከሚገኙት ዑለማኦች መካከል መቀመጫቸውን በሀገረ ሳዑዲ ያደረጉ  ዑለሞች…

1, የተከበሩ ሸይኽ አቢ ዐማር ሙሐመድ ኢብኑ ዐብዲላሂ ባሙሳ - فضيلة الشيخ محمد بن عبد الله با موسى - حفظه الله تعالى

2,የተከበሩ ሸይኽ ረሻድ አል-ሑበይሺይ - فضيلة الشيخ  عشاد الورد الحبيشي حفظه الله

3, የተከበሩት ሸይኽ ሙሳ አሕመድ አል ቀጧኒ
فضيلة الشيخ موسى بن أحمد القطاني العفري

*ከሀገረ ኢትዮጺያ ከተለያየ ቦታ የተውጣጡ  መሻይኾች እና ኡስታዞች፦

=>ከደሴ፦
~ ሸይኽ ሙሐመድ መኪን
~ ሸይኽ ሙሐመድ ጘዛል
~ ሸይኽ ሃሰን ቃዲ
~ ሸይኽ ሙሀመድ አሚን
~ ኡስታዝ በድሩ 
~ ሸይኽ አረቡ
~ ሸይኽ ኢሳ
~ ሸህ ሁሴን

=> ከኩታበር፦
~ ሸህ ሙጅተባ 
~ ሸህ አደም ኩታበር

=>ከኮምቦልቻ
~ ሸይኽ አሕመድ አወቅ ከኮምቦልቻ

=>ከኬሚሴ፦
~ሸይኽ አቢ ዐማር አወል ቢን አሕመድ አል_ኬሚሴ
~ኡስታዝ አቡ ሓቲም ኸድር ቢን አሕመድ አል_ኬሚሴ

=> ከአፋር፦
~ ኡስታዝ አቡ ሒዛም

*ሌሎችም ከአዲስ አበባም የሚተሙ እንቁ ኡስታዞች አሉ ለግዜዉ ስማቸውን ይቆያችሁ


ማንቂያ 1፦ወደ ፕሮግራሙ ስትመጡ ማስታወሻ ደብተር እና እስኪርብቶ  ብትይዙ መልካም ነው።በተለይም ተማሪዎች።

ማንቂያ 2፦ማንኛቸውንም  ሹብሃ መሳይ ችግር ፈጣሪ ጥያቄዎችን መጠየቅ ስልምትችሉ ከወድሁ ጥያቄያችሁን ማዘጋጅት እንደምትችሉ ልንጠቁማችሁ እንወዳለን።

ማንቂያ 3፦ ከሩቅ የምትመጡ ወንድሞች ቅዳሜ እንድትገቡ እናሳስባለን በቅርብ ያላቹህ እሁድ በጧት እንድትገኙ እናሳዉቃለን።

ማሳሰቢያ፦በአሏህ ፍቃድ መሻይኾቹ ቅዳሜ ከሰዓት ኮቻ ይገባሉ ቅዳሜ ከመግሪብ እስከ ኢሻ የሙሐደራ ፕሮግራም ይኖረናል። የእሁዱን ፕሮግራም በዝርዝር እናሳውቃለን።

በመቅረታችሁ ብቻ ሳይሆን በማርፈዳችሁም ትቆጫላችሁ።
http://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
http://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
✍️አንበሳው አገሳ

ሴራ ለሚሰብቁት ከመስጂዱ ጀርባ
ትንሽ ምክር ቢጤ ተብለዋል ጀባ
ቁመቱ እንደ ዝናብ የተዠረገደው፡
የተውሒድ መሀባ ውስጡን ያነደደው፡


አንሳር መስጂድ ሆኖ ደዕዋውን ቢለቀው፡
የሒዝብያን ጓሮ አደበላለቀው፡
መፈራራት ያዘ እስበሱ አዳቀቀው፡
መጠራጠር ያዘ እየተፈራራ፡
ባትሪ እያበራ ነው በቀን በጠራራ፡

ከደጋው ብርድ ላይ ይዞታል ሀራራ፡
የቅዠቱን ሸንኮፍ መርዙን ሲነካበት፡
ሒዝብያ ተነሳ ከተደበቀበት፡
በሽታው ተነሳ ከተቀመጠበት፡
ቢስሚላሂ ብሎ ለደርስ ሲነሳ፡
የፊትናው ባለቤት ሰውነቱ ከሳ፡

ስጋት አደረበት ጂስሙ ሸሸው ሳሳ፡
አጨብጫቢም ባይኖር ባይበዛም ሙገሳ፡
ጥመት መላው ጠፋው አንበሳው አገሳ፡

     ✍️በኑረዲን አል አረቢ

http://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
أحمد العقاب
<unknown>
مَن جَاءَ بِالْحَسَنَةِ فَلَهُ خَيْرٌ مِّنْهَا وَهُم مِّن فَزَعٍ يَوْمَئِذٍ آمِنُونَ (89) وَمَن جَاءَ بِالسَّيِّئَةِ فَكُبَّتْ وُجُوهُهُمْ فِي النَّارِ هَلْ تُجْزَوْنَ إِلَّا مَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ (90)

🎙 أحمد العقاب

📱ሰላም እደሩ!


https://t.me/https_Asselefya1
✍️ከወሎየወች መናገሻ ኮንቦልቻ ከተማ ላይ

እውነት ግልፅ ይሆናል

አልሀምዱ ሊላሒ በጌታችን እዝነት፡
በአሊም አንደበት ይነገራል እውነት፡
ከጥመት ለይተው እውነትን ያወቁ፡
ከቢዲዐ ከሽርክ የተጠነቀቁ፡
በእውቀት የኖሩ እጂጉን የነቁ፡
ታላላቅ ሊቃውንት ለመምከር የበቁ፡
በወሎ ምድር ላይ ኮንቦልቻ እሚደምቁ፡
አሉ ብዙ ጀግኖች ተጋብዘው የመጡ፡
ተውሒድና ሱናን በደንብ ያላመጡ፡
ከነሙሉ ሁጃው አላምጠው የዋጡ
፡
---------------------------------------------
ተነስ የአፋር ልጅ ተነስ የሞሮሞ፡
ተነስ የደቡቡ ተነሳ ከኦሞ፡
ናትሎ እንገናኝ ተነሳ ከትግራይ፡
አብሽር እንዳይከብድህ ማደሪያ ቤት ኪራይ፡
ተነስ ሙስሊም ወጣት ከሀገሬ ከወሎ፡
እንግዳ ተቀበል አስተናግድ ቶሎ፡
መቼም ትችላለህ መቀበል እንግዳ፡
ከማር አንደበትህ ፍቅር ነው ሚቀዳ፡
ኮንቦልቻ ከተማ ታላቅ ነገር አለ፡
ሲሰማ እሚያጓጓ ልብን ደስ ያስባለ፡


አስደናቂ ነገር ደስታ ልንገራችሁ፡
ሙስሊም ወሙስሊማት እንኳን ደስ አላችሁ፡
በወሎወች ምድር ኮንቦልቻ ከተማ፡
የደዕዋ ፕሮግራም ውብ ብስራት ተሰማ፡
ከአረቢያን እንብርት ከየመን የወጡ፡
እኛን ለመዘየር ከሳዑድ የመጡ፡
ታዋቂ ሙህራን በእውቀት የታነፁ፡
በደዕወቱ ተውሒድ እንደተቀረፁ፡
ረግጠዋልና የሀበሻን ምድር፡
ኑቶሎ እንቋደስ እውቀትን በብድር፡


በአሉባልታ ወሬ ሹብሀ የገባብህ፡
ያለምንም ደሊል ሐቁ የጠፋብህ፡
ና ቶሎ ተፈወስ ሀቅን በመረጃ፡
በስሜት አትጓዝ አትልመድ ፍረጃ፡
አለኝ ያልክ ሁሉ የመንሀጅ ጥያቄ፡
አሁኑ ጀምረህ ፃፍ በጥንቃቄ፡
መጥተህ ትጠጣለህ የተውሒድ ጭማቄ፡


የፎከርኩ ሁሉ ሀቅ እንደሚዳኝህ፡
ኮንቦልቻ አንሷር መስጂድ ነገ ላይ ላግኝህ፡
የማንም ቲወሪ ከቶ እንዳያሞኝህ፡
ታላላቅ አሊም ነው የሚመጣው ነገ፡
ከደዕዋው ይታደም ሐቅን የፈለገ፡
ሁሉም የሚያውቃቸው ስማቸው ሲነሳ፡
ወሎ ላይ ገብተዋል ሙሀመድ ባሙሳ፡

ታላቅ አሊም ናቸው የተዌሒድ አርበኛ፡
የጥመት ተዋጊ የሱና ዘበኛ፡
ሹብሀዬ ሁሉ ተነሳ በለኛ!?
ጥያቄህ ቢበዛም መቶም ቢሞላ ሽ፡
መልስ አላቸው አብሽር ረሻድ ሁበይሽ፡

ናቶሎ እውቀት ቅሰም እንዳይዝህ ምፀት፡
ሙሪድ እንዳትሆን ይወርስሀል ፀፀት፡
ሰውን ከመፈረጅ በስሜት በሙቀት፡
መጀመሪያ ተማር ከአሊሞች እውቀት፡

ረዲ ነው እያልክ ሰውን ከመሳደብ፡
ከአሊም ተጠጋ ስርዐት ተማር አደብ፡
ለንግግሮችህ ህግ ይኑርህ ገደብ፡
ይህን ካህሰራህ ግን ትባላለህ ደደብ፡
ተጠራርተህ ጊዜ ከቆላ እስከ ደጋ፡
ወደ ወሎ ምድር ኮንቦልቻ ተጠጋ፡
ከወዳ ከወድህ አትበል ዘንበል ዘንበል፡
ያልገባህን ጠይቅ እውነትን ተቀበል፡
በሱንዮች መሀል ፊትና ከማራገብ፡
ለነገር ከመሮጥ ሁሌም ከመስገብገብ፡
በቃ ተረጋጋ ይኑርህ ግብረ-ገብ፡


ቲፎዞነት መርጠህ ዘውትር አትጃጃል፡
ሁሉን ከመለፍለፍ ዝምታም ይበጃል፡
ምላስን ማስረዘም ያለ እድሜ ያስረጃል፡
ውሸትን ፈብርኮ ጎራ ከመለየት፡
ከወዳ ከወድህ ከዚያ ከዚያ ከየት፡
ወንድነት ነውና ቀርቦ መተያየት፡
ሽማግሌ መጥቷል ከወሎ ከተማ፡
በቁርዐን በሀዲስ ሁሉን የሚያስማማ፡
በማስታወሻህ ላይ ፅፈህ ይዘህናማ፡

ትርኪ ምርኪ ወሬ መሰንጠቁነሸ ትተህ፡
እውቀትን ተረዳ አሊም ተጠግተህ፡
ከማንም ፊትና ጋር እንደ አየሩ አትንፈስ፡
በሀቅ ላይ ፅና ተነስ አትልፈስፈስ፡
እህቴም ተነሽ ወንድሜም ተነሳ፡
ወሎ ምድር ገብቷል የየመኑ አንበሳ፡
ረሻድ ሁበይሽ ሙሀመድ ባሙሳ፡
ምን ተባሉ እያሉ ስህተትን ከመልቀም፡
ይልቅ እንነሳ ከአዋቂ እንጠቀም፡
ትንበያ እየሰጠ የኔ ቢጤ ውርጋጥ፡
ፊርቃ እየፈጠረ ሁሌም ከመጋጋጥ፡
በጋጠ-ወጥነትን ፊትናን ከማስፋፋት፡
ስሜትን ከማጋል እውነትን ከማጥፋት፡
እየመረራችሁ እውነትን ምረጡ፡
ያለ ምንም እውቀት አትፈራገጡ፡
የዋህ ህዝባችሁን አታደነጋግሩት፡
ሙሪዲ አታብጁ እውቀትም አጋሩት፡
ስለሆነም
ማንኛውም አካል ጥያቄ ያለበት፡
ነገ እሁድ ኮቻ ላይ መታደም አለበት፡
ስሜትን እንተው መነቋቆር ይብቃን፡
የአሊሞች ምክር ከእንቅልፋችን ያንቃን፡


ሌላን ስራ ትተን ብለን ቀደም ቀደም፡
ለዚህ ታላቅ ፀጋ ኮንቦልቻ እንታደም፡
በሱና ሰው ብዛት አህባሽ አይኑ ይቅላ፡
ፊቱ ብርዝ ይበል ይምሰል እንቃቅላ፡
በሱና ሰው ድምሸት ኢኽዋኑ ይላቀስ፡
ይገረም ድደነቅ እስበሱ ይዋቀስ፡
የደ መንሐጁል ሐቅ ይመጣል ቀስ በቀስ፡
ለእኛ ግን ይህ ብስራት እንዳያልፈን ድንገት፡
መልዕክቱ ሲደርስህ ተነስ አትሟገት፡
ካለፈ በኋላ ምንም ቢወራጩ፡
እጂ ቢጠበጠብ ፊትንም ቢነጩ፡
ድካሜ አይገኝም ቢጮሁ ቢንጫጩ፡
አድምጠኝ አደራ ልንገርህ እናማ፡
ተነስ እንገናኝ ኮንቦልቻ ከተማ፡


ከቦርከና ማዶ ከሀቀኞች ተራ፡
የአህባሽን መንጋ ትተኸው በግራ፡
እንዳልሰማህ ሆነህ ኢኽዋኑ ሲያቅራራ፡
ብርዱ ሳይበግርህ ሙቀትም ሀራራ፡
ተነስ በማለዳ በቀን በጠራራ፡
እንገናኝ ጀግናው ከሱንዮች ጎራ፡
የደዕዋችን ቦታ አንሷር ነው መስጂዱ፡
ማንም ይነግርሀል ግልፅ ነው መንገዱ፡

ምንም ጊዜው ቢያጥር በተሰጠን እድሜ፡
ከኮርሱ እንጠቀም ተዘጋጅ ወንድሜ፡
መዘሀበ-ሰለፍ በደሊል ይገናል፡
በታላላቅ ሸይኾች ሐቅ ግልፅ ይሆናል፡

   በኑረዲን አል አረቢ➊❹❹❹
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/nuredinal_arebi
https://t.me/nuredinal_arebi
አቤት መማራቼዉ እኒህ ሰለፍዮች
የሱና ነፀብራቅ  ሀቅን ተከታይዮች"

እስኪ እንዝመት በአንድ በሱና መርከብላይ
በመጪዉ አለም ላይ እንድንሆን ባንድላይ"

ሀቅን ያልፈለጉ ሰዉ የሚያቋሽሹ
እስኪ አሁን የታሉ እነዚያ ብልሹ"

የኢኽዋን የአህባሽ የሱፊይ ሲራ
ምንም ሳይበግረን አሁንም እንስራ"

የአንሷር ጀምአ እንቁ ልዩ ናቼዉ
የማንም እሩሮ የማንም ቲፎዞ አያታልላቼዉ"

✍️ሀያት ኡሙ አብዱረህማን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea
✍️ኮንቦልቻ ::

ኮቦልቻ አብርታለቺ ወላሂ ደምቃለቺ
ልክእደጨረቃ ደምቃ አጸባርቃለቺ
ዛሬማ ቀኗነው በቃ ፏብላለቺ


ኮቦልቻ እኳንም ደስ አለሺ
በሱና አበቦቺ ዛሬ ተከበሺ
በተውሂድ በሱና የተካኑ ጀግኖቺ
ኮብልቻ መስጊድ ላይ በለውናል ከቺ
የሱና ነጸብራቅ እነዛ መብራቶቺ
ሽርክና ቢዲአን በደሊለ ቀጪወቺ


እስቲ ልጠይቅ እነዛን አህባሾቺ
ደግሞም እነኢህዋን እነሱፍዮቺ
ዛሬ ምን ብላቺሁ ይሆን ምንስ ተሰማቺሁ
የተውሂድ አርበኞቺ ይሄው መጡላቺሁ
የአህባሹ መሪ ኡመር ኮቦልቻ
ምንተሰምቶህ ይሆን አተ አራሙቻ

በደሊል ታጅበው ወላሂ መጡልህ
አገትህን አስደፍተው በሀቅ ሊወቅጡህ
ወይቦታህን.ልቀቅ አጉል ከሚጨቅህ
ወይ ባጢልህን ናወደሀቅ ባጥሊህን ትተህ
አጉል አትሯሯጥ ባጢ ጠፊነው
ሀቅ ያሸንፋል ይሄኮ እውነት ነው

ይልቅ ይሻልሀል ባጢልን ብትተው
ና ወደሱና ወደተውሂድ ማሻረክህን ተው
ከነቢጤወቺህ ከሽርክ ወጡና
ኑአድ እንሁን በተውሂድ በሱና
ሽርክና ቢዳአ አያዋጣምና


ኮምቦልቻ የሱንዮቺ ሀገር ነቺ ::

✍️ቢንት ሙሀመድ

➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea