Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏷ስታገቡ ሰርግ መሠረግ እንዳለባችሁም አትዘንጉ።
⇛ያገባ ሰርግ የማውጣት ግዴታ አለበት። እንደቡኻሪና ሙስሊም ዘገባ ነብዩ(ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) ዐብዱረህማን ቢን ዐውፍን "አንድት ፍየልም አርደህ ቢሆን ሰርግ አውጣ ብለውታል።
⇛መህሩን በቀላሉ ማግኘት የተሳነው ዐሊይ ቢን አቢጧሊብ የነብዩን ልጅ ፋጢማን ሲያገባም "ሙሽራ መሰረጉ የማይቀር ጉዳይ ነው" ማለታቸውን ኢማሙ አህመድ ዘግበዋል። ደካማ ነው ቢባልም ጦበራኒ «አውሰጥ»በተሰኘው ኪታባቸው ላይ ባሰፈሩት አሰር መሠረት አቡ ሁረይራህ ድግስ የነብዩ መንገድ እና ግዴታ ነው ብለውታል።
⇛እንደ በይሀቂይ ገለፃ ከሆነ "ነብዩ ሲያገቡ ያልደገሱበት አጋጣሚ መኖሩን አላውቅም» ብለዋል ኢማሙ አሽሻፊዒይ። መሰረግ ግዴታነቱ የዟሂርያዎች ፅኑ አቋም ነው።
⇛ ኢማሙ ሻፊዒይም ኡም በተሰኘው ኪታባቸው ላይ ይሄንኑ ሀሳብ ይደግፋሉ።ሸይኽ አልባኒም «አዳቡ ዚፋፍ» ላይ ግዴታነቱን ያፀናሉ።ኢማሙ ሶንዓኒም ሱቡሉ ሰላም ላይ ይሄንኑ አቋም የተሻለ ነው ብለው መርጠውታል።
⇛ያገባ ሰርግ የማውጣት ግዴታ አለበት። እንደቡኻሪና ሙስሊም ዘገባ ነብዩ(ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) ዐብዱረህማን ቢን ዐውፍን "አንድት ፍየልም አርደህ ቢሆን ሰርግ አውጣ ብለውታል።
⇛መህሩን በቀላሉ ማግኘት የተሳነው ዐሊይ ቢን አቢጧሊብ የነብዩን ልጅ ፋጢማን ሲያገባም "ሙሽራ መሰረጉ የማይቀር ጉዳይ ነው" ማለታቸውን ኢማሙ አህመድ ዘግበዋል። ደካማ ነው ቢባልም ጦበራኒ «አውሰጥ»በተሰኘው ኪታባቸው ላይ ባሰፈሩት አሰር መሠረት አቡ ሁረይራህ ድግስ የነብዩ መንገድ እና ግዴታ ነው ብለውታል።
⇛እንደ በይሀቂይ ገለፃ ከሆነ "ነብዩ ሲያገቡ ያልደገሱበት አጋጣሚ መኖሩን አላውቅም» ብለዋል ኢማሙ አሽሻፊዒይ። መሰረግ ግዴታነቱ የዟሂርያዎች ፅኑ አቋም ነው።
⇛ ኢማሙ ሻፊዒይም ኡም በተሰኘው ኪታባቸው ላይ ይሄንኑ ሀሳብ ይደግፋሉ።ሸይኽ አልባኒም «አዳቡ ዚፋፍ» ላይ ግዴታነቱን ያፀናሉ።ኢማሙ ሶንዓኒም ሱቡሉ ሰላም ላይ ይሄንኑ አቋም የተሻለ ነው ብለው መርጠውታል።
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
🏷ስታገቡ ሰርግ መሠረግ እንዳለባችሁም አትዘንጉ። ⇛ያገባ ሰርግ የማውጣት ግዴታ አለበት። እንደቡኻሪና ሙስሊም ዘገባ ነብዩ(ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) ዐብዱረህማን ቢን ዐውፍን "አንድት ፍየልም አርደህ ቢሆን ሰርግ አውጣ ብለውታል። ⇛መህሩን በቀላሉ ማግኘት የተሳነው ዐሊይ ቢን አቢጧሊብ የነብዩን ልጅ ፋጢማን ሲያገባም "ሙሽራ መሰረጉ የማይቀር ጉዳይ ነው" ማለታቸውን ኢማሙ አህመድ ዘግበዋል። ደካማ ነው…
እዛ ሰፈር ደነገጣችሁ መሰል¡ አብሽሩ ሰርጉ የግዴታ በ ስጋ መሆንም የለበትም! በሬ፣ፍየል እረድ አትባልም ያለውን ዳቦም ቢሆን ካበላችሁን ይበቃናል¡¡
𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
እዛ ሰፈር ደነገጣችሁ መሰል¡ አብሽሩ ሰርጉ የግዴታ በ ስጋ መሆንም የለበትም! በሬ፣ፍየል እረድ አትባልም ያለውን ዳቦም ቢሆን ካበላችሁን ይበቃናል¡¡
አይዟችሁ አትደንግጡ እ!?
ባይሆን ስትደግሱ ኦላይ ሲያቀሯችሁ የነበሩ ኡስታዞች አብራችሁ ሲቀሩ የነበሩ እህቶች ወንድሞች አትርሱ እንደዉም ከነሱጋር ቢሆን ደስ ይላል! ያዉ እኔንም እንዳረሱኝ ማለቴ ነዉ ህዕ!?
ባይሆን ስትደግሱ ኦላይ ሲያቀሯችሁ የነበሩ ኡስታዞች አብራችሁ ሲቀሩ የነበሩ እህቶች ወንድሞች አትርሱ እንደዉም ከነሱጋር ቢሆን ደስ ይላል! ያዉ እኔንም እንዳረሱኝ ማለቴ ነዉ ህዕ!?
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
⇛ድግሦች የፉክክር መድረክ ከሆኑ ቆዩ…! እኔምልሽ…እንደ ጓደኛየ ካልተደገሰልኝ አላገባም ያልሽው ልጁ አሁንም አላገባሽም እንዴ¡¿ ሀሀ
=ብቻ ከ ፉክክር ሰርግ ራቁ!እንደ ጓደኛየ፣እንደ ጎረቤቴ ካልተደገሰልኝ አይባልም።
t.me/AbuSufiyan_Albenan
=ብቻ ከ ፉክክር ሰርግ ራቁ!እንደ ጓደኛየ፣እንደ ጎረቤቴ ካልተደገሰልኝ አይባልም።
t.me/AbuSufiyan_Albenan
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም – 07 - شرح أصول السنة
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
08 - شرح أصول السنة
ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም
➡️ አዲስ ተከታታይ ትምህርት
➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛
📚 أصول السنة للإمام أحمد
☑️ ክፍል 08የመጨረሻ!
➧የኪታብ pdf👇
t.me/https_Asselefya1/7396
🎙በተከበሩ ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም ሀፊዘሁሏህ ተዓላ!!!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
@SheikhMuhammedZainAdam
➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛➛
📚 أصول السنة للإمام أحمد
☑️ ክፍል 08የመጨረሻ!
➧የኪታብ pdf👇
t.me/https_Asselefya1/7396
🎙በተከበሩ ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ሸይኽ ኣደም ሀፊዘሁሏህ ተዓላ!!!
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
@SheikhMuhammedZainAdam
ለግለሰቦች መወገን ⓵
𝕬𝖇𝖚 𝖀𝖘𝖊𝖞𝖒𝖎𝖓
⤵️ አድስ አንገብጋቢ ሙሓደራ
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📛ሰዎችን በጭፍን መከተል
[ለግለሰቦች]መወገን በተመለከተ ሰፊ ዳሰሳ!!
🔁ክፍል አንድ
🎙በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
t.me/abuUseyminabdurehman
t.me/abuUseyminabdurehman
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
📛ሰዎችን በጭፍን መከተል
[ለግለሰቦች]መወገን በተመለከተ ሰፊ ዳሰሳ!!
🔁ክፍል አንድ
🎙በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
t.me/abuUseyminabdurehman
t.me/abuUseyminabdurehman
"
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/sefinetunuh
https://t.me/sefinetunuh
የሀቅን መንገድ አደራ ተከተል በተከታዮቹ ማነስ አትጨናነቅ የሀሰትን መንገድ አደራ እንዳትከተል በተከታዩቹ መብዛት ብዙ አትደነቅ።"ኢብነል ቀይም (ረሂመሁሏህ)➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/sefinetunuh
https://t.me/sefinetunuh
▸አማትን አባ/እማ ብሎ መጥራት ይቻላልን!?
▸በኑረዲን'አል'አረብ
✍️አማትን
ሚስት የባሏን ቤተሰብ
ባል የሚስቱን ቤተሰብ
አባ ወይም እማ ቢል ችግር አለውን!?
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
ሚስት የባሏን ቤተሰብ
ባል የሚስቱን ቤተሰብ
አባ ወይም እማ ቢል ችግር አለውን!?
http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
▸በኑረዲን'አል'አረብ – ▸አማትን አባ/እማ ብሎ መጥራት ይቻላልን!?
አማትን "እናቴ" "አባቴ" ... እያሉ መጥራት
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
መነሻ የሆነኝ የሚከለክል ፈትዋ ሲሰራጭ ማየቴ ነው።
አንድ ሰው የሚስቱን ወላጆች (እማ፣ አባ) እያለ ቢጠራ፣ ወይም አንዲት ሴት የባሏን ወላጆች በዚህ መልኩ ብትጠራ ምንም የሚከለክል ማስረጃ የለም። ሐራም ማለት አላህ ሐራም ያደረገው ነው። ክልክልነታቸውን የሚጠቁም ሸሪዐዊ መረጃ እስካልቀረበ ድረስ የተለያዩ ይዘቶች ካሏቸው የመሻይኽ ፈትዋዎች ውስጥ ከልካዩን ብቻ መዝዘን መሰል ልማዶችን ሐራም ማድረግ አያስኬድም። መሰል ልማዶች መሰረታቸው ፍቁድነት ነው። ከዚህ መሰረት አውጥቶ ሐራም ለማለት ተጨባጭ መረጃ ያስፈልጋል። ልብ በሉ! በእንዲህ ዓይነት ጉዳይ ላይ መረጃ የሚጠየቀው ፈቃጅ ሳይሆን ከልካይ ነው።
ደግሞም አማቷን "እማዬ" ስትል "እናትሽ ቢሆኑማ ባልሽ ወንድምሽ ይሆን ነበር" ማለት ልክ አይደለም። የሚፈለገው አክብሮት እንጂ በትክክል ወላጅ እናቴ ናቸው ለማለት እንዳልሆነ ግልፅ ነውና። አማትን በዚህ መልኩ መጥራት በብዙ ባህሎች የተለመደ ነው። ስለዚህ ይሄ ባህል በተለመደበት ሃገር ላይ በተሳሳተ መልኩ ሰዎች እንዳይረዱ የሚለው ሰበብ ውሃ የሚያነሳ አይሆንም።
አዛውንቶችን፣ ዑለማዎችን "አባታችን" እያሉ በአክብሮት መጥራት በሰፊው አለ። ለምሳሌ ያህል ታላላቅ ዐሊሞችን "ሰማሐቱል ዋሊድ" ሲሉ ማየት የተለመደ ነው። መቼስ ይህንን ለሚል ሁሉ ያ ሸይኽ በትክክል ወላጅ ስለሆኑት አይደለም እንዲህ የሚባለው።
ማሳሰቢያ:-
1- አንድ ሰው አባቱ ባልሆነ ስም መጠራት አይፈቀድም። ማለትም የሌላን ሰው ስም በአባት ስም ቦታ ተክቶ ለመጠሪያነት መጠቀም አይቻልም። ይሄ ግልፅ ማስረጃ የመጣበት ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይሄኛው ነጥብ ከያዝነው ጉዳይ ጋር የሚገናኝ አይደለም። በመጠሪያ ስምነት ስለ መጠቀም አይደለም እያወራን ያለነው።
2- "ሸይኽ እከሌ ግን አይፈቀድም ብለዋል" የሚል እንደሚኖር እጠብቃለሁ። እኔም እሱን አይቼ ነው ይህንን የፃፍኩት። ከተጨባጭ መረጃ ጋር ያልተቆራኘ ፈትዋ ማስፈራሪያ ሆኖ መቅረብ የለበትም። በዚያ ላይ ችግር እንደሌለበት የጠቆመ ዓሊምም መጥቀስ ይቻላል። ለምሳሌ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ።
ሰዎች ከልካዩን ፈትዋ ይዘው ከልማድ ባፈነገጠ መልኩ ቢጓዙ በንቀትና አለማክበር ተተርጉሞ መቀያየም ሊያስከትል ይችላል። ውጤቱን ፈርተው ቢቀጥሉ እንኳ የጥፋተኝነት ስሜት እየተሰማቸው ሊኖሩ ይችላሉ። ወይም "አሁንስ አበዛችሁት!" ዓይነት የመሰላቸት ስሜት ሊያድር ይችላል። ስለዚህ መሰል ጉዳዮችን ከማሰራጨታችን በፊት "ሌሎችስ ምን ይላሉ?" የሚል ትንሽ ፍተሻ ብናደርግ መልካም ነው። ወላሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
መነሻ የሆነኝ የሚከለክል ፈትዋ ሲሰራጭ ማየቴ ነው።
አንድ ሰው የሚስቱን ወላጆች (እማ፣ አባ) እያለ ቢጠራ፣ ወይም አንዲት ሴት የባሏን ወላጆች በዚህ መልኩ ብትጠራ ምንም የሚከለክል ማስረጃ የለም። ሐራም ማለት አላህ ሐራም ያደረገው ነው። ክልክልነታቸውን የሚጠቁም ሸሪዐዊ መረጃ እስካልቀረበ ድረስ የተለያዩ ይዘቶች ካሏቸው የመሻይኽ ፈትዋዎች ውስጥ ከልካዩን ብቻ መዝዘን መሰል ልማዶችን ሐራም ማድረግ አያስኬድም። መሰል ልማዶች መሰረታቸው ፍቁድነት ነው። ከዚህ መሰረት አውጥቶ ሐራም ለማለት ተጨባጭ መረጃ ያስፈልጋል። ልብ በሉ! በእንዲህ ዓይነት ጉዳይ ላይ መረጃ የሚጠየቀው ፈቃጅ ሳይሆን ከልካይ ነው።
ደግሞም አማቷን "እማዬ" ስትል "እናትሽ ቢሆኑማ ባልሽ ወንድምሽ ይሆን ነበር" ማለት ልክ አይደለም። የሚፈለገው አክብሮት እንጂ በትክክል ወላጅ እናቴ ናቸው ለማለት እንዳልሆነ ግልፅ ነውና። አማትን በዚህ መልኩ መጥራት በብዙ ባህሎች የተለመደ ነው። ስለዚህ ይሄ ባህል በተለመደበት ሃገር ላይ በተሳሳተ መልኩ ሰዎች እንዳይረዱ የሚለው ሰበብ ውሃ የሚያነሳ አይሆንም።
አዛውንቶችን፣ ዑለማዎችን "አባታችን" እያሉ በአክብሮት መጥራት በሰፊው አለ። ለምሳሌ ያህል ታላላቅ ዐሊሞችን "ሰማሐቱል ዋሊድ" ሲሉ ማየት የተለመደ ነው። መቼስ ይህንን ለሚል ሁሉ ያ ሸይኽ በትክክል ወላጅ ስለሆኑት አይደለም እንዲህ የሚባለው።
ማሳሰቢያ:-
1- አንድ ሰው አባቱ ባልሆነ ስም መጠራት አይፈቀድም። ማለትም የሌላን ሰው ስም በአባት ስም ቦታ ተክቶ ለመጠሪያነት መጠቀም አይቻልም። ይሄ ግልፅ ማስረጃ የመጣበት ጉዳይ ነው። ነገር ግን ይሄኛው ነጥብ ከያዝነው ጉዳይ ጋር የሚገናኝ አይደለም። በመጠሪያ ስምነት ስለ መጠቀም አይደለም እያወራን ያለነው።
2- "ሸይኽ እከሌ ግን አይፈቀድም ብለዋል" የሚል እንደሚኖር እጠብቃለሁ። እኔም እሱን አይቼ ነው ይህንን የፃፍኩት። ከተጨባጭ መረጃ ጋር ያልተቆራኘ ፈትዋ ማስፈራሪያ ሆኖ መቅረብ የለበትም። በዚያ ላይ ችግር እንደሌለበት የጠቆመ ዓሊምም መጥቀስ ይቻላል። ለምሳሌ ኢብኑ ዑሠይሚን ረሒመሁላህ።
ሰዎች ከልካዩን ፈትዋ ይዘው ከልማድ ባፈነገጠ መልኩ ቢጓዙ በንቀትና አለማክበር ተተርጉሞ መቀያየም ሊያስከትል ይችላል። ውጤቱን ፈርተው ቢቀጥሉ እንኳ የጥፋተኝነት ስሜት እየተሰማቸው ሊኖሩ ይችላሉ። ወይም "አሁንስ አበዛችሁት!" ዓይነት የመሰላቸት ስሜት ሊያድር ይችላል። ስለዚህ መሰል ጉዳዮችን ከማሰራጨታችን በፊት "ሌሎችስ ምን ይላሉ?" የሚል ትንሽ ፍተሻ ብናደርግ መልካም ነው። ወላሁ አዕለም።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
ሚድያ ላይ ጥሩ ስለሚያሰራጩ ስለሚያጠናክሩ
ብዙ የእዉቀት ባለቤት አድርጎ ሰዉን መሳል ይቅር!!
ሰዉ ያወኩት ላሳዉቅ በመልካም ልዘዝ ከመጥፉ ልከልክል ብሎ የሚታገል ሁላ ሁሉን ያቃል ብለን አንሳል።በዛዉ ጥረቱ አላህ ፀናት እንድሰጠዉ ጠቃሚ እዉቀት እንድጨምርለት ዱዓ እናድርግለት እንጂ ያለ ቦታዉ ቦታ ሰጥተን አንስቀል ቀርብ ብለን ስናቀዉ ከሰቀልነዉ በታች ሊሆን ይችላልና ጠንቀቅ እንበል!!!
✍️
https://t.me/https_Asselefya1
ብዙ የእዉቀት ባለቤት አድርጎ ሰዉን መሳል ይቅር!!
ሰዉ ያወኩት ላሳዉቅ በመልካም ልዘዝ ከመጥፉ ልከልክል ብሎ የሚታገል ሁላ ሁሉን ያቃል ብለን አንሳል።በዛዉ ጥረቱ አላህ ፀናት እንድሰጠዉ ጠቃሚ እዉቀት እንድጨምርለት ዱዓ እናድርግለት እንጂ ያለ ቦታዉ ቦታ ሰጥተን አንስቀል ቀርብ ብለን ስናቀዉ ከሰቀልነዉ በታች ሊሆን ይችላልና ጠንቀቅ እንበል!!!
✍️
https://t.me/https_Asselefya1
سورة المطففين
القارئ هزاع البلوشي | HD | hazae albulushi | Surat al-Mutaffifin
✅ ጣፋጭ የቁርአን ግብዣ
👉ልባችንን በቁርአን ብርሀን እናብራው!!
👉ህያው የሆነች ልብ ካለው ቁረአን ሲነበብና ሲሰማ መልካም የሆነን ስሜት ታንፀባርቃለች!
➧ከቁርአን ጋር አንኑር መልካም ምሺት!!
https://t.me/https_Asselefya1
👉ልባችንን በቁርአን ብርሀን እናብራው!!
👉ህያው የሆነች ልብ ካለው ቁረአን ሲነበብና ሲሰማ መልካም የሆነን ስሜት ታንፀባርቃለች!
➧ከቁርአን ጋር አንኑር መልካም ምሺት!!
https://t.me/https_Asselefya1
✍ قال العلامة عبد الرحمن السّعدي - رحمه الله - :
" مَن ضارَّ مُسْلِماً ضارَّهُ الله، ومَن ضارَّهُ الله ترحّلَ عنه الخير، وتوجه إليه الشر، وذلك بِما كسبت يداه ".
📓📔 بهجة قلوب الأبرار (ص٦٦) .
" مَن ضارَّ مُسْلِماً ضارَّهُ الله، ومَن ضارَّهُ الله ترحّلَ عنه الخير، وتوجه إليه الشر، وذلك بِما كسبت يداه ".
📓📔 بهجة قلوب الأبرار (ص٦٦) .
حكم.الأذان.والإقامة.للنساء.
📩 السؤال :
هل على المرأة المسلمة أذان أو إقامة عند الصلاة؟ وما حكم صلاتها لو فعلت ذلك؟
#الجواب :
بسم الله الرحمن الرحيم ، الحمد لله ، والصلاة والسلام على رسول الله وعلى آله وأصحابه ومن اهتدى بهداه ، أما بعد :
❌ ليس على النساء أذان ولا إقامة ، هذا #للرجال ، والسنة أن تصلي بدون أذان ولا إقامة ، فلو صلت بأذان وإقامة #أساءت وفعلت شيء غير مشروع ، وصلاتها صحيحة.
📗 الموقع الرسمي للشيخ ابـن بـاز 📗
https://t.me/https_Asselefya1
📩 السؤال :
هل على المرأة المسلمة أذان أو إقامة عند الصلاة؟ وما حكم صلاتها لو فعلت ذلك؟
#الجواب :
بسم الله الرحمن الرحيم ، الحمد لله ، والصلاة والسلام على رسول الله وعلى آله وأصحابه ومن اهتدى بهداه ، أما بعد :
❌ ليس على النساء أذان ولا إقامة ، هذا #للرجال ، والسنة أن تصلي بدون أذان ولا إقامة ، فلو صلت بأذان وإقامة #أساءت وفعلت شيء غير مشروع ، وصلاتها صحيحة.
📗 الموقع الرسمي للشيخ ابـن بـاز 📗
https://t.me/https_Asselefya1
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
𝕬𝖇𝖚 𝖀𝖘𝖊𝖞𝖒𝖎𝖓 – هدایة المستفید ۵
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
هدایة المستفید ٦
𝕬𝖇𝖚 𝖀𝖘𝖊𝖞𝖒𝖎𝖓
☑️አዲስ የተጂዊድ ኪታብ ቂርአት
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
📚ኪታብ ሒዳየቱል ሙስተፊድ
♻️ክፍል ⓺
📜የኪታብ pdf👇
t.me/https_Asselefya1/7802
t.me/https_Asselefya1/7802
🎤በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
@Abu_Dujanah_Online_merkez
https://t.me/https_Asselefya1
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
📚ኪታብ ሒዳየቱል ሙስተፊድ
♻️ክፍል ⓺
📜የኪታብ pdf👇
t.me/https_Asselefya1/7802
t.me/https_Asselefya1/7802
🎤በአብዱረህማን አቡ ዑሰይሚን
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
@Abu_Dujanah_Online_merkez
https://t.me/https_Asselefya1
Audio
➲ቀርኣንን ማዳመጥ
የነብዩ (ﷺ)ሱና ነው!!
➴ቀርኣንን ማዳመጥ
የመቅራት አንድ አካል ነው!!
➧ተጋበዙና እደሩ ለማለት ያክል ነዉ!
https://t.me/https_Asselefya1
የነብዩ (ﷺ)ሱና ነው!!
➴ቀርኣንን ማዳመጥ
የመቅራት አንድ አካል ነው!!
➧ተጋበዙና እደሩ ለማለት ያክል ነዉ!
https://t.me/https_Asselefya1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➘ሀቂቃ ሞክሩትማ...........