💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
15K subscribers
4.48K photos
2.09K videos
162 files
12.6K links
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله

ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ↓↓
Download Telegram
Forwarded from Ibnu Muhammedzeyn
መቼስ ሰው እንደፍዬል ቅጠል በልቶ !!
የአላህን ቤት እንድህ አቆሽሹ !!
ዱቤ እየደበደቡ ተደልቀው !!
በጭብጫቦና ጪሆት !!
ኢማን መጨመሩ የማይጠረጠር ጉዳይ ነው?!


​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
t.me/IbnuMuhammedzeyn
☞ብዙ እህቶች በጠራራ ፀሐይ ባላቸዉን እየተነጠቁ ነው፡፡ ትዳራቸው እየፈረሰ ነው፡፡የዚህ ምክኒያቱም የ እህቶች ደዩስ መሆን ነው።አወ ዝም የተባለ ወንድ በጥፋቱ እየገፋ ይሄዳል፡፡ ምንም አያውቅም፣ ምንም አያደርግም፣ ጓደኞቹ ጋ ነው፣ ለሥራ ጉዳይ ወጥቶ ነው፣ ሲመሽበት አድሮ ነው፣ … ተብሎ የእምነት በሩ በሰፊው የተከፈተለት ባል ነገ ብዙ ጣጣ ሊያመጣ ይችላል፡፡ በቻት እና በሰላምታ ዝም የተባለ ከዚያ አልፎ እውጭ ያድራል፡፡

☞በባሏ የማትቀና ሴት ደዩስ ናት፡፡ አዎ የማትቀና፣ ዙርያዋ ምን እየተካሄደ እንዳለ የማታነፍንፍ፣ በግልፅ በቤቷና ትዳሯ አካባቢ የሚታዩ ነገሮችን ምንድነው? ምን እየተካሄደ ነው? …ማለት ግድ ነው የኔ እህት ። ከጭቅጭቅና ከንትርክ በፀዳ መልኩ ሳይበዛ ማነው? ማናት? ማለት ጥሩ ነው፡፡ አንድም ከመጥፎ መንገድ ይመልሰዋል፣ ከክፉ ጎዳናም ያስቀረዋል፡፡

☞ቅናት በልክ ሲሆን ጤና ነው፡፡ ሲበዛ ግን እብደትና በሽታ ነው፡፡ በቅናት ዉስጥም የእዝነት፣ የስስት፣ የቅንነት፣ የተቆርቋሪነትና የመውደድ ስሜት መንፀባረቅ አለበት፡፡
ለትዳር ተቆርቋሪነት መልካም ነው፡፡እናማ ሳይበዛ በባልሽ ላይ ቅናት ይኑርሽ‼
t.me/AbuSufiyan_Albenan
t.me/AbuSufiyan_Albenan
𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
☞ብዙ እህቶች በጠራራ ፀሐይ ባላቸዉን እየተነጠቁ ነው፡፡ ትዳራቸው እየፈረሰ ነው፡፡የዚህ ምክኒያቱም የ እህቶች ደዩስ መሆን ነው።አወ ዝም የተባለ ወንድ በጥፋቱ እየገፋ ይሄዳል፡፡ ምንም አያውቅም፣ ምንም አያደርግም፣ ጓደኞቹ ጋ ነው፣ ለሥራ ጉዳይ ወጥቶ ነው፣ ሲመሽበት አድሮ ነው፣ … ተብሎ የእምነት በሩ በሰፊው የተከፈተለት ባል ነገ ብዙ ጣጣ ሊያመጣ ይችላል፡፡ በቻት እና በሰላምታ ዝም የተባለ ከዚያ አልፎ…
በደንብ አንብቡት እ!?ሴቶችዬ በልኩ ቅኑ በቃ ባላችሁ ዝም ብላችሁ እንደፈለገ አትበሉ ጠበቅ አድርጋችሁ ያዙ!!!
☞ሴቶች ሆይ! ቤተሰቦቻችሁን አማክሩ‼
<==============>

⇛እስልምና ጋብቻ ይፋ እንዲሆን ያዛል፡፡ የቤተሰብ ትዉዉቅንም ያበረታታል፡፡ ከሁለቱም ወገን በኩል ወኪል ይኖር ዘንድ መስፈርት ያደርጋል፡፡ የባል ወኪል/ዋስ የሆነ ሰው ባል ድንገት ቢጠፋ ፈልጎ ያቀርባል፡፡ የሚታወቅ የባል ቤተሰብ፤ ባል በሌለበት ሁኔታ ሚስት ብትቸገር ሚስትን ያረጋጋል፣ ያግዛል፣ ልጆችን ይንከባከባል፡፡

⇛የሚስት ወኪል ደግሞ ለምትዳረው ልጅ ጠበቃ ነው፡፡ እንዳትስት፣ እንዳትሳሳት፣ እንዳትታለል፣ የተሻለዉን ነገር እንድትመርጥ ያግዛታል፡፡ የሚጠቅም የሚጎዳትን ይጠቁማታል፡፡

⇛ሴት ልጅን ለማይታወቅ ሰው መዳር ጣጣው ብዙ ነው፡፡ ዛሬ ላይ ደሞ ይባስ ብሎ… በሶሻል ሚድያ ላይ ብቻ ስለተዋወቁ ዘለው ወደ ትዳር የሚገቡ እህቶች በርክተዋል። አባቷንም ሆነ እናቷን የምትነግራቸውና የምታማክራቸው እሷና እሱ ከጨረሱ ብኃላ ነው።ሀቂቃ በጣም ያሳዝናል! የማን ነው ልጁ? ለ ወላጆቹ ምን አይነት ክብር አለው? ማሕበረሰቡስ ለሱ ምን አይነት አመለካከት አለው? የሚባሉትን ማጣራት ቀርቷል። ከስሙ መጨረሻ ላይ አስ_ሰለፊይ፣ አል-አሰሪይ…ስላለ ብቻ ሰለፍይ ነው ማለት አይደለምኮ እህቴ! አልያም ደሞ ቻናል ከፍቶ አርብኛ ስለ ፃፈ፣ወይም ቃለ ረሱሉሏህ ስላለ ብቻም ኡስታዝ ነው ማለት አይደለም! እስኪ ተረጋጊ በረቢ!

☞ካሁን በፊት ተናግሪያለሁ!…በትዳር ጉዳይ ቤተሰብ የሚላችሁን ሥሙ፡፡ እነርሱ ትልቅ የሕይወት ልምድ ዉስጥ ያለፉ በመሆናቸው ነገሮችን በትክክል ይረዳሉ፡፡ ሁኔታዎች በሚገባ ያስተዉላሉ፣ ጉዳዮችን በጥልቀት አርቀው ያያሉ፤ በትክክል ይገነዘባሉ፡፡ የሚጠቅማችሁን እንጂ የሚጎዳችሁን አያደርጉም፡፡ ወላጆቻችንን የምንወድ፣ ክብራቸው የሚያስጨንቀን ከሆነ የነሱ ትዕዛዝና ምርጫ ከ ሸሪዓ የወጣ እስካልሆነ ድረስ ትዕዛዛቸዉን እናክብር፤ አስተያየታቸዉን እንቀበል።
√ አላህ ለሁላችንም የተሻለውን ይምረጥልን!
t.me/AbuSufiyan_Albenan
t.me/AbuSufiyan_Albenan
Audio
☑️ አዲስ የቂርአት ፕሮግራም!!
➖➖➖➖➖➖➖➖➖

♦️የኪታቡ ርዕስ
➫➫➫➫➫

🌐«የነብዩ ልደት (መውሊድ) በተመለከተ።»

↪️ (ክፍል  ➆)


♦️የመጨረሻ ክፍል

🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

➷የኪታቡ PDF ለማግኘት⤵️
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8307
4_5922523514773965996.pdf
1.2 MB
☑️ አዲስ የቂርአት ማስታወቂያ

⚡️የኪታቡ ስም፦ ሹሩጡ ላኢላሀ ኢለላህ ወነዋቂዱል ኢስላም
⚡️የኪታቡ አዘጋጅ፦ ሸኽ መሀመድ ቢን ሰኢድ ረስላን

በአላህ ፍቃድ ነገ ሀሙስ ከዝሁር ሶላት በኋላ በሳኡዲ ሰአት አቆጣጠር ልክ 2:00 ላይ ይጀመራል። ኪታቡን በማዘጋጀት ጠብቁን።

♦️የኪታቡ pdf ለማግኘት👇👇
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8403
ፈኑ-ተጅዊድ - فن التجويد .apk
142.4 MB
🆕 📲 አዲስ አፕሊኬሽን ተለቀቀ

❝ ፈኑ ተጅዊድ | فن التجويد❞

🎙 በኡስታዝ: አቡ ዓብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

📲 መተግበሪያው የያዘው:-

➛የኪታቡ ሙሉ ደርስ በድምፅ
➛የኪታቡ መትን በ pdf እና
➛ ምርጥ ማስታወሻ መያዣ


🏷 በምርጥ ጥራት

https://t.me/almuhajir_app
ለስደት እህቶች በሙሉ


እጂግ ጥብቅ ማሳሰቢያ ‼️
---------------------------------

መቸም ሁሌም እናገራለሁ አትሰሙም ከእንቅልፋችሁ የምትባንኑት ስትዘረፉ፣ስትገፈፉ፣ ስትጠለፉ፣ስትሸነፉ ብሎም ድርጊቱ ሲደርስባችሁ ነው ይህ ደግሞ የሞኞች መገለጫ ነው።

ሙስሊም ሁሌም ብልጥ ነው ''በስደት ያላችሁ በተለህ እህቶች ግን የዋህነታችሁ ወደ ሞኝነት እያመራ ከመሆንም አልፎ ወደ ብዙ አስከፊና አፀያፊ  ነገር እየተሸጋገረ እንደሆነ እያየን እየሰማን ነው።

.......እህቶችን ከማስጠንቀቄና ሲነግሯቸውም ባለመስማታቸው ተስፋ ቆርጨ በቃ አልናገርም እስከማለት ደርሸ ነበር.....ግና ሙስሊሞች መሆናቸው ብቻ አላስችልህ እያለኝ የእምነት እህቶቼ በመሆናቸው ብቻ ሲደፈሩ ሲጠቁና በጠላት ሲሞኙ እየሰማሁ እንደት ልቻለው ''የእምነቴ ጉዳይ ባይሰማኝ ኖሮ ''ወላሒ''ፈፅሞ ብዕር አላነሳም ነበር...ግን ውስጤ አይችልምና እምቢ አለኝ።

ምክንያቱም በስደት ያሉ 'በተለይ እህቶች''የሚዘርፋቸውን እንጂ የሚመክራቸውን አይሰሙም ይህን በተደጋጋሚ ተመልክቻለሁ አረጋግጫለሁም።

ብዙወቹ በሚባል ደረጃ ስትመክራቸው የቀናህባቸው ወይም ከነርሱ ጥቅም የፈለካቸው ይመስላቸዋል ምክርህ ትዝ የሚላቸው ሲዘረፉ ወይም በደል ሲደርስባቸው ብቻ ነው።

በፊት ነበር እንጂ ሲመከሩ መስማት
ከሆነ በኋላ ምን ይሰራል ማማት

ይህን ስል ምክር የሚሰሙ የሉም ማለት አይደለም አሉ ግን በጣም ጥቂቶች ናቸው ብዙወቹ የዋሆች ከመሆናቸው የተነሳ የሚዘርፋቸውን እና የሚጠቅማቸውን የመለየት አቅም የላቸውም።

ከዚህ አንፃር ለብዙ ጊዜ ብዙ መረጃ ቢደርሰኝም ላይሰሙኝ በሚል መናገር አቁሜ ነበር ግን ሲበዛ ደግሞ አላስችል ብሎኝ ብዕር አነሳሁ።

በስደት ያላችሁ እህቶች እባካችሁ ''ከሌቦች''ተጠበቁ ኸረ ንቁ ከሀገር የተሰደዳችሁት ለምን እንደሆነ እወቁ እባካችሁ⁉️

  👉#ጉዳዩይህነው‼️

ነገሩ በጣም በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ እየተፈፀመባችሁ ቢሆንም ሁላችሁንም እስኪያዳርስ ድረስ በሚመስል መልኩ አንዳችሁ ለአንዳችሁ እንኳን መረጃ አትለዋወጡም አንዱ ላይ በደረሰው ነገር ሌሎቻችሁ አትማሩም ምን ሆናችሁ ነው ግን በጤናናችሁ ነው⁉️

ነው ወይስ የሚያስነኳችሁ ነገር አለ⁉️
ይህ ነገር ግን እኔን ብቻ ነው የሚገርመኝ⁉️

ብዙወቹ እኮ ከሙስሊም መካሪያቸው ይልቅ የጠላት መዝባሪያቸውን ንግግር ያምናሉ ለምን⁉️
ሚስጥሩ ምንድን ነው⁉️

ለማንኛውም ጠላቶቻችን ስውር በሆነ መልኩ ተደራጂተው በተለያዩ ዘደወች ''ሙስሊም ሴቶችን''እምነታቸውን እስከማስቀየርና ይህ ካልተሳካ ደግሞ የተለያዩ ማታለያ ዘደወችን በመጠቀም ገንዘባቸውን መዝረፍ ይህ ካልሆነ የሙስሊም ሴቶችን ክብር ዝቅ የሚያደርግ ዘግናኝ ነገር መፈፀምና በማህበረሰቡ ውስጥ ሙስሊም ሴቶች በተለይ ኒቃቢስቶች ክብር እንዲያጡ በሰው አዕምሮ ላይ ቀመጥፎ እንድቀረፁ የሚያደርጉ ''የተደራጁ የሌላ እምነት ተከታዮች ''ተመሳስለው ተሰግስገው ብዙወችን ገንዘባቸውን ዘርፈዋል ብዙወችን አስጨንቀዋል አሁንም ይህን ተግባር እየፈፀሙት ይገኛሉ።

ይህ ድርጊት የሚፈፀመው በብዛት
➊በዱባይ በሚገኙ ሙስሊም እህቶች ላይ ሲሆን
❷ደግሞ በሳዑድ አረቢያ በሚገኙ እህቶች ላይ ነው ድርጊቱ ሙስሊሞች ላይ ያተኮረ ተልዕኮ ቢኖረውም ''#በኒቃቢስቶች'' ላይ ይበረታል።

👉ከማታለያ ዘዳቸው ውስጥ አንዱ
(➊)ፓስፖርት ላሰራላችሁ በኢትዮጲያ #3400 ላኩልኝ በሚል ማታለያ ያሳምንና ገንዘቡን ከላኩለት በኋላ ፓስፖርቱስ⁉️ የሚል ጥያቄ ሲመጣ  #ፎቷችሁን ላኩልኝና ገንዘባችሁን ልመልስላችሁ ይላቸዋል።

ከዚያ ምን ችግር አለው ብለው ፎቶ ከላኩለት ገንዘባቸውን ሊመልስም ላይመልስም ይችላል።
የዚህ ሰው አላማው ገንዘብ አይደለም የሙስሊሞችን ክብር ለማዋረድ ከተለያዩ አካላት ተልዕኮ ተቀብሎ ማስፈፀም እንጂ የተቀበላቸውን ፎቶወችም ለላኩት አካላቶች በመላክ በተለያዩ ሙስሊሞችን በማይመጥኑ#መጥፎ_ቪዲወወች ላይ በማቀናበር የሙስሊም ሴቶችን ክብር ዝቅ የማድረግ የተሰጠውን ተልዕኮ ይጠቀምበታል።

(❷ኛው) ማጭበርበሪያ ደግሞ፦

ሙስሊም መስለው ከተቀራረቧችሁ በኋላ የተለያዩ ሹብሀወችን በመርጨት ኢስላምን እንድትጠራጠሩ ማድረግና ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር በንግድ ሰበብ ገንዘብ ተቀብሎ ከተቻለ እምነታችሁን ማስቀየር ካልተቻለ ገንዘባችሁን መቀማትና ስነልቦናችሁን መጉዳት ነው።

በዚህ እና መሰል ጉዳዮች ላይ ተታለው የተሸወዱ እህቶች አሉ (መቸም አትማሩም)ግን ምናልባት ብትነቁ ጥቆማ  ይሆን ዘንድ ከፈቀዱልኝ ዝርዝሩን እመለስበታለሁ።

ሙስሊም እህቶች እባካችሁ ንቁ‼️
በአሏህ ይሁንባችሁ ንቁ‼️
ክብራችሁን ገንዘባችሁን እምነታችሁን ጠብቁ‼️

ሸር በማድረግ ለሌሎች አድርሱላቸው

....✍️በኑረዲን አል አረቢ

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi
የተገለጠችዋ እህት እንድህ ትላለች ትክክል ነው
ልብሴ ሸሪአዊ አይደለም ነገር ግን ቀልቤ የጠራና ንፁህ ነው።የአላህ መልእክተኛ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ደግሞ እንድህ እያሉሽ ነው


አዋጅ ስሙ በሰውነት ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች፡
እሷ ከተስተካከለች ሰውነት ሁሉ ይስተካከላል፡፡ እሷ ከተበላሸች ሰውነት ሁሉ ይበላሻል፡፡
እሷም "ቀልብ" ነች፡፡


  ስለዚህ እህቴ የመገለጥሽ ምክንያት የቀልሽ አለመስተካከል ነው ። ምክንያቱም ቀልብ ስትስተካከል ሰውነትም ይስተካከላል ያ ማለት ልብስሽ ወይም አለባበስሽ ሸሪአዊ ና የተስተካከለ ይሆናል።
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
            https://t.me/https_Asselefya1
https://t.me/https_Asselefya1
➡አንዳንዴ ዳግም የማታዝን እስኪመስልክ ድረስ ደስ ይልካል!! አጃኢብ.....እኛም ክፉ ቀን እደማያገኘን እስኪመስለን እንፈነጥዛለን!!

➲ጊዜ ያልፍና ደግሞ የማይነጋ የሚመስል ጨለማ ውስጥ እራስክን ታገኘዋለክ!?


 âž˛"ሱብሀነክ ሙغዪር አል አኽዋል"
"የሁኔታዎች ለዋዋጭ ጌታ  ጥራት ይገባው!!"

➲በዚ ጊዜ ግን እኛ አቅል ሊኖረን ይገባል ስናጣም ስናገኝም ስንደሰትም ይሁን ስንከፋ አልሀምዱሊላህ ማለት  አሏህን ከማመስገን አለመዘናጋት!!


➲እሱ ያሻው ይሆናል ከጭንቀት በኋላ ደስታ እዳለና ለሶብረኞች አሏህ ምንዳ እደሚከፍለን የነገረንን እናስታውስ!!

👉so latahzenu  ኢነሏሀ ማአነ ከችግር ጋር ምቾት አለ!!

➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/https_Asselefya1
🖋ፈገግታ_ከኡለሞች_ጋር

አንድ ሰው ኢማሙ_ሸዕቢይ ጋር መጣና እንዲህ ብሎ  ጠየቃቸው፡_

☑️የሆነችን ልጅ ካገባኋት በኋላ እንደምታነክስ ገባኝ፣ ታዲያ መፍታት እችላለሁን❓

✅ኢማሙ ሸዕቢይም፦ ያገባሃት ግልቢያ ለትወዳደርባት ከሆነ ፍታት አሉት‼️
➲ተንቢሀት ኪታብ ቀርተናል ብቻ ሳይሆን ተግባር ይከተል!! በተለይ ስለ ትዳር በደንብ የተዳሰሰ ልክ ኪታቡ እንደቀራሺዉ ስራዉም ጨምሪበት!!

በትዳርሺ ስኬታማ ትሆኒ ዘንድ!!
(باسْمِكَ ربِّ وَضَعْتُ جنْبِي وبِكَ أَرفَعُهُ، إن أمسَكْت نفْسِي فارحَمْها، وإنْ أرسَلْتَها فاحْفَظْها بما تَحفَظُ به عبادَك الصَّالِحِينَ
{وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ…
الشيخ ناصر بن علي القطامي
🍁{وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ أُولَٰئِكَ عَلَيْهِمْ صَلَوَاتٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَرَحْمَةٌ ۖ وَأُولَٰئِكَ هُمُ الْمُهْتَدُونَ}🍁

تلاوة خاشعة من سورة [ البقرة ]

🎙ناصر القطامي...

https://t.me/https_Asselefya1
ዑመሩል ፋሩቅ ሸይጧን የሚሸሸው ሶሐቢይ!
~
ሶሐቢዩ ሰዕድ ብኑ አቢ ወቃስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላሉ፡-
በአንድ ወቅት ዑመር ብኑል ኸጧብ ከነቢዩ (ﷺ) ቤት ሊገቡ ፍቃድ ጠየቁ፡፡ ከነቢዩ (ﷺ) ዘንድ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው የሚያወሩ ሴቶች ነበሩ፡፡ የዑመርን ድምፅ ሲሰሙ ሒጃባቸውን አስተካክለው ሊለብሱ ተሯሯጡ፡፡ ረሱል (ﷺ) እየሳቁ ለዑመር እንዲገቡ ፈቀዱላቸው፡፡
ዑመር፡ “አላህ ጥርስህን ያስቀው የአላህ መልእክተኛ ሆይ!” አሏቸው፡፡
ነብዩ (ﷺ)፡ “እነዚህ እኔ ጋር የነበሩ ሴቶች ገረሙኝ፡፡ ድምፅህን ሲሰሙ ወደ ሒጃባቸው ተሯሯጡኮ” አሉ፡፡
ዑመር፡ “አንተ ነህ ልትከበርና ልትፈራ የሚገባህ የአላህ መልእክተኛ ሆይ!!” ካሉ በኋላ “እናንተ የነፍሶቻችሁ ጠላቶች! እኔን ትፈራላችሁ የአላህ መልእክተኛን አትፈሩምና?!” አሉ ለሴቶቹ።
ሴቶቹ፡ “አዎ ከረሱል (ﷺ) ይልቅ አንተ ደረቅና ሃይለኛ ነህ” አሉ፡፡
ከዚያም ረሱል (ﷺ) ለዑመር እንዲህ አሏቸው:– “ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታ ይሁንብኝ! ሸይጧን በአንድ መንገድ ላይ በጭራሽ አያገኝህም፣ መንገድ ቀይሮ በሌላ መንገድ ቢሄድ እንጂ!” [ቡኻሪ፡ 3294] [ሙስሊም፡ 2396]
•
ይሄ ሐዲሥ ለዑመር ጠላቶች ምቾት የሚነሳ ነው፡፡ ሺዐዎች የዑመር ስም ሲነሳ በጥላቻ እብደታቸው እንደሚነሳ ይታወቃል፡፡ ዛሬ ድረስ ይሄ ነገር በግልፅ የሚታይ ነው፡፡ እ.ኢ.አ በ2005 ኢራቅ ውስጥ 15 ሰዎች ስማቸው ዑመር ስለሆነ ብቻ በሺዐዎች ተገድለዋል፡፡ በቅርቡም ኢራን ውስጥ በርካታ ዑመሮች በሌላ ሳይሆን በስማቸው ብቻ ከስራ እንደተባረሩ ተነግሯል፡፡ ይሄ ለዑመር ያላቸው ጥላቻ እጅግ የመረረ እንደሆነ የሚያመላክት ነው።
•
ሌላ ነገር፡፡ መዲና ውስጥ የሚገኘው የነብዩ (ﷺ) መስጂድ ካሉት በርካታ በሮች ውስጥ አንዱ “ባቡ ዑመር" ነው፣ "የዑመር በር”፡፡ ታዲያ ሺዐዎች ምን አሉ? “ለዑመር ካለን ጥላቻ የተነሳ ወደ መስጂዱ ስንገባ በዑመር በር በኩል አንገባም” አሉ። ይህንን የሰማ አንድ ሸይኽ ምን አለ ታዲያ? “ረዲየላሁ ዐንከ ያ ዑመር! ሸይጧን በህይወትህ ሳለህ ብቻ አይለም ሞተህም ይሸሽሃል!”
አላሁ አክበር!!!
•
(ኢብኑ ሙነወር፣ 03/02/2005)
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor